13/09/2022
ህወሓት አዲስ ጦርነት በሱዳን ድንበር ከፈተ
ህወሓት ሌሊቱን የከፈተው ጦርነት በመተማ አቅጣቻ ጀበል ስኳር አካባቢ ሲሆን ከባድ መሳሪያዎችን ከርቀት እየተኮሰች ነው።
ህወሓት ምሽት ላይ እደራደራለሁ ሰላም እፍልጋለሁ ቢልም በሰዓታት ልዩነት አዲስ ጦርነት ጀምሯል።
ህወሓት የተለመደ ማጭበርበሪያውን ተጠቅሞ ለማዘናጋት ሰላምና ድርድር ቢልም ወደ ተለመደ የውጊያና የሽብር ተግባሩ የገባው በሰዓታት ልዩነት ነው።
መንግስት የህወሓት ባህሪይ በመረዳት የሽብር ቡዱኑ የጀመረውን ጦርነት በፍጥነት ማጠናቀቅ ይጠበቅበታል።
ህወሓት ለመደረመደር መግለጫ ቢያወጣም ስራው ግን ሽብር ነውና ሽብር መፈፀሙን ቀጥሎ በአዲስ ግንባር ጦርነት በከፈተበት ሁኔታ መንግሰት የህወሓትን ሴራ ማጋለጥና የከፈተውን ውጊያ እስከ መጨረሻው ማሳረግ አለበት።
ህወሓት አዲስ በከፈተው ውጊያም ሆነ ባቀረበው የድርድር ሀሳብ እስካሁን መንግስት ያለው ነገር የለም።