24/08/2022
ሰበር የድል ዜና
።።።
የጀግኖቻቸን የግንባር ውሎ፦
የጠላት ሀይል በራያ አለማጣ ወረዳ ሰሌን ውሃ ቀበሌ በአማራ ክልል በራያ ቆቦ ወረዳ ዞብል አዋሳኝ በራማ ኪዳነ ምህረት እና በአፋር ክልል ያሎ ወረዳ በዱባል እንዲሁም ቦዲቲ በሚባሉ ቦታዎች ቆርጦ ለመግባት የነበረውን ምኞች ከንቱ የሚያስቀጥር ምት እንዳጋጠመው ምንጮች እየገለጹ፤ ዞብል የሚገኘውን የወገን ሀይል በከባደ መሳሪያ ጭምር ጠላትን አንገት የሚያስደፋ እርምጃ መውሰዱን በቀጠናው የሚገኙ ምንጮች እየገለጹ ነው፤ በአላማጣ የሚገኙ የቡድኑ አመራሮች በመንግስት አካላት ክትትል ውስጥ መግባታቸውን፤ ምናልባት በጥቂት ደቂቃዎች በላይነች አመዴ ብስራት ይዛ ብቅ ልትል ትችላልች የሚል ወሬ ሰምተናል። ጦርነቱ ሳይጀመር መጨረስ ይሉሃል ይሄ ነው። ያዝ እንግዲህ‼️