Gondar Daily

Gondar Daily Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Gondar Daily, Media/News Company, .

 ጥር 9 /2015 ዓ.ም በጎንደር ከተማ የታሰበው "ጎንደር ታመሰግናለች" ተብሎ የሚካሄደው ፕሮግራም ከአሜሪካ መጣን ያሉ ፅንፈኛ ዲያስፖራዎችና አዲስአበባ ያሉ አንዳንድ ግለሰቦች የጥምቀት በ...
15/01/2023


ጥር 9 /2015 ዓ.ም በጎንደር ከተማ የታሰበው "ጎንደር ታመሰግናለች" ተብሎ የሚካሄደው ፕሮግራም ከአሜሪካ መጣን ያሉ ፅንፈኛ ዲያስፖራዎችና አዲስአበባ ያሉ አንዳንድ ግለሰቦች የጥምቀት በዓሉን ሆን ብለው ለማወክና መንግስት የጀመረውን የፀረ ሙስና ዘመቻ ሊጠቁ የሚችሉ አንዳንድ አመራሮችን ለመሸለምና በውሸት ገፅታቸውን በመገንባት እንዲሁም አሁን ካሉበት ሹመት ከፍ አድረገን እናሹም በሚል ዝግጅታቸውን ዝግጅታቸውን ለመጨረስ ደፋ ቀና እያሉ ይገኛሉ ስለሆነም የተጠቀሙት ክቡር ከንቲባውን አስፈቅደው ስራቸውን ለመስራት ምርጫቸውን አድረገዋል ሌላው አስተባባሪ አመራር እውቅና የለውም ስለዚህ ክቡር ከንቲባ #ዘውዱ ማለደ ጎንደር ሰላም ጥምቀት እንድታሳልፍ ካሰቡ ፕሮግራሙን ይመርምሩ ይሰርዙ ግለሰቦችን ለህግ ያቅርቡ።

ጎንደር ማራኪ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃሚ  የሆንከው ሰውየ ቤንዚን ችብቸባው እንዴት ይዞሃል ያዋጣል ይጣፍጣል አይይይ ጎንደር
11/01/2023

ጎንደር ማራኪ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃሚ የሆንከው ሰውየ ቤንዚን ችብቸባው እንዴት ይዞሃል ያዋጣል ይጣፍጣል አይይይ ጎንደር

ከዝንብ ማር እንደማይጠበቀው ሁሉ የአማራነት ስነልቦና ከሌለው ሰው ልማት፥ ብልፅግና፥ የህዝቦች ስላም በዚህ ሰውየ የጎንደር ህዝብ አንዳች ነገር መጠበቅ እንዳታስብ እነ በረከት ስሞንን ነቅለን...
11/01/2023

ከዝንብ ማር እንደማይጠበቀው ሁሉ የአማራነት ስነልቦና ከሌለው ሰው ልማት፥ ብልፅግና፥ የህዝቦች ስላም በዚህ ሰውየ የጎንደር ህዝብ አንዳች ነገር መጠበቅ እንዳታስብ እነ በረከት ስሞንን ነቅለን እንደጣልን አንተነም ነቅለን እንጥላለን #ጉምዝ

 ጭኹታችንን ስሙንን!!! #በህግ አምላክ ለህግ ይቅረብልን የህግ ያለህእባካቹሁ አሁንም ሰሚ ካለ ለፍርድ አቅርቡልን ይህነን ሺንፍላ  በሙስናና በሴራ የተጨማለቀውን ግለሰብ እናንተን ያስወቅሳል...
04/01/2023


ጭኹታችንን ስሙንን!!!
#በህግ አምላክ ለህግ ይቅረብልን የህግ ያለህ
እባካቹሁ አሁንም ሰሚ ካለ ለፍርድ አቅርቡልን ይህነን ሺንፍላ በሙስናና በሴራ የተጨማለቀውን ግለሰብ እናንተን ያስወቅሳልና ለፍርድ ይቅረብ።

ክቡር ከንቲባው የሰራውንን ወንጀል እኮ ዘርዝረን አቀረበናል። ታዲያ ምንድን ነው ከተማ አስተዳደሩ በሙስና የተጨማለቀ ግለስብን በምን አሰራር ነው ትምህርት መውሰድ??

ክቡር ከንቲባው እርሶ ካላወቁ መረጃዎችን አደራጅተን እንሰጥዎታለን።

1. ከማን ምን እንደተቀበለ? ምን ያክል ገንዘብ(በስልክ ሪከርድ የተደረገ 5 ደቂቃ ከ17 ሰከንድ)
2. አንሶላ የተጋፈፋቸውን ስም ዝርዝር(በተለይ ማህበራዊ ዘርፍ ላይ የመደባቸው)
3. የተንኮሉንና ንቀቱን ከበላይ ያሉ አመራሮችን ሲሳደብ ሲዘልፍ የሚያሳይ ልዩ ቪዲዮ(2 ደቂቃ 15 ሰከንድ)
4. ማራኪ ክፍለ ከተማ ሲመደብ የነበረው እና ከተመደ በኋላ ያለውን የባንክ statements ይዩልን።የሀብቱ ምንጭ ይረዳሉ (መረጃው እጃችን ይገኛል።)
5. ሌላው ከ4 ጊዜ በዲሲፕሊን ሊባረር የነበረ መሆኑን(መረጃው እጃችን ይገኛል)

#ማሳሰቢያ እርሶዎ ምላሽ የማይሰጡ ከሆነ መረጃዎችን የምንለቃቸው መሆኑን እንገልፃለን።
#በቀጣይ የፎርጂድ የትምህርት ማስረጃ ያላቸውን አመራሮች በፎቶ እናሳውቃለን።

ሌባን ሌባ ካልተባለ ምን ሊባል ነው? ይሄ ግለሰብ ዋነኛ መሠሪ ሲሆን በርካታ ሴት አመራሮችን አሾማቹሃለው በማለት የሴሰኝነት ተግባር ሲፈፅም የቆየና በአሁኑ ስዓትም በጎንደር ዩኒቨርስቲ ማስተ...
03/01/2023

ሌባን ሌባ ካልተባለ ምን ሊባል ነው? ይሄ ግለሰብ ዋነኛ መሠሪ ሲሆን በርካታ ሴት አመራሮችን አሾማቹሃለው በማለት የሴሰኝነት ተግባር ሲፈፅም የቆየና በአሁኑ ስዓትም በጎንደር ዩኒቨርስቲ ማስተርስ ትምህርት እየተማረ ይገኛል ይሄ ግለሰብ ስሙ #ይርጋ ይባላል በጎንደር ዩኒቨርስቲ ውጤት አስሞላለሁ በማለት በርካታ ገንዘብ እየተቀበለ ይገኛል አመራሮች ይሄን ልጅ በቅርብ ርቀት እንድትከታተሉት የዛሬው መልዕክቴ ነው።

27/12/2022

ከዚህ በታች የተዘረዘሩት አካውንቶች በፓርቱ ሀላፊው ስምሪት እየተሰጣቸው የጎንደርን አመራር (ጠንካራ የሚሰሩትን) ለማሸማቀቅ ሲጥሩ የነበሩ አሁን ማን እንደሚያስተባብራቸው ባደረግነው ጥረት ተገኝተዋል (ይሰማ እውነቱ ካሁን በፊት ይታወቃል) ፎቶ መለጠፉ ካስፈለገ ይለጠፋል በእርግጠኝነት በቅርቡ ከፌስቡክ ሚዲያ ይጠፋሉ።
SileGondar ZimAnilim
ይሰማ እውነቱ
sebelewongel gondar

25/12/2022

የቀድሞው ሰሜን ጎንደር በወርዱ ና በቁመቱ ልክ እንዲወከል እንስራ!!!
የቀድሞው ሰሜን ጎንደር በታሪክ፣በጀግንነት፣በቱሪዝም ና በተፈጥሮ ሀብት ተወዳዳሪ የሌለው አካባቢ ነው!!!
በነፍጡ ኢትዮጵያን፣አማራንና ጎንደርን አስከብሮ የኖረ ጀግና ህዝብ ቢሆንም ከአፄ ቴዎድሮስ በኋላ አንድም የአካባቢው ሠው ወደ ከፍተኛ የአስተዳደር ውክልና መምጣት አልቻለም!!!
ወያኔ ና ሱዳንም ብዙ ጉዳት ያደረሱበት አካባቢ ነው!!!
አሁንም በክልል ና በፌደራል ደረጃ የቀድሞው ሰሜን ጎንደር በወርዱ ና በቁመቱ ልክ የአስተዳደር ውክልና ና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ አልቻለም!!!
በመሆኑም ከዚህ አካባቢ በክልል ና ፌደራል ደረጃ እንዲወከሉ የምንፈልጋቸው አመራሮችን ለአብነት ያህል እናስቀምጥ፦
1/ አቶ ብርሃኑ ጣምያለው
2/አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም
3/ወ/ሮ እየሩስ መንግስቱ
4/አቶ ባዩህ አቡሃይ
5/አቶ አንዷለም ሙሉ
6/አቶ ያለዓለም ፋንታሁን
7/አቶ ሣሙኤል ሲሳይ
8/ አቶ አዝመራው ተዘራ
9/አቶ ወርቅነህ አያል
10/አቶ ዘውዱ ማለደ ከንቲባ ዘጎንደር
11/ አቶ እያሱ ይላቅ
12/አቶ ፋንታሁን ስጦታው
13/ወ/ሮ ክሽን ወልዴ
14/አቶ ቴዎድሮስ ጸጋዬ
15/አቶ ቻላቸው ዳኛው
16/የአብ ስራ እሸቴ
17/ አቤል መብት
18/አለልኝ አይለው
19/አቶ ተሾመ አግማስ
20/አቶ ዮሀንስ አማረ
21/አቶ ፋሲል ሰንደቁ
22/ታምራት አስረሳሃኝ
23/ተስፋ መኮንን
24/ ዲ/ን ቢንያም ጸጋዬ
25/ ወ/ሮ ደብሬ የኋላ
26/ ምትኩ አንዳርጌ
27/ዳንኤል ወርቁ
28/ላቂያው አንዳርጌ
29/ አበበ ደመላሽ
30/ አማረ ጎሸ
31/ አላምረው አበራ

እናንተ ትዘርፋላችሁ መሬት ታጥራላችሁ ክፍለ ከተማችሁ ላይ ያ ሁሉ የመብራት ዝርፊያ በሚያስነውር ሁኔታ ይዘረፋል:: እናንተ ምን ታደርጉ ።ከተማው ላይ መብራት የጠፋበት ምክንያት በእነዚህ ሆዳ...
25/12/2022

እናንተ ትዘርፋላችሁ መሬት ታጥራላችሁ ክፍለ ከተማችሁ ላይ ያ ሁሉ የመብራት ዝርፊያ በሚያስነውር ሁኔታ ይዘረፋል:: እናንተ ምን ታደርጉ ።

ከተማው ላይ መብራት የጠፋበት ምክንያት በእነዚህ ሆዳም አመራሮች እንዝላልነት ነው።
ተው ግን ተው ህዝብ መበደል ይብቃ ከርሳሞች

ሌላኛው   የሙስናው አባት መሰሪው ሌባይገርመኛል ዛሬ ደግሞ የሰማሁት ነገር ልንገራችሁ የማራኪ ክፍለ ከተማ ፖርቲ ሀላፊ የነበረው አቶ ይርጋ የተባለው ግለሰብ ሲሰርቅ እና ሲዘርፍ ከነበረው ክ...
25/12/2022

ሌላኛው የሙስናው አባት መሰሪው ሌባ

ይገርመኛል ዛሬ ደግሞ የሰማሁት ነገር ልንገራችሁ የማራኪ ክፍለ ከተማ ፖርቲ ሀላፊ የነበረው አቶ ይርጋ የተባለው ግለሰብ ሲሰርቅ እና ሲዘርፍ ከነበረው ክፍለ ከተማ ወደ እስርቤት መግባት ሲኖርበት ወደ ትምህርት እንደገባ ሰማሁ🤭።

ልጁ ሲበዛ መሰሪ እና ሴረኛ እንደሆነ አብሮ አደግ ጓደኞቹ ይናገራሉ። ሌባም እንደሆነ በመረጃ ያስረዳሉ። ሲበዛ የሰው የሰው ትንሽና አስመሳይ እኔ አውቃለሁ ባይ ነው።

ሲሰራበት ከነበረው ክፍለ ከተማ የሰራቸው ወንጀሎች

1. ልሾማቹሁ ነው በማለት በተሿሚዎች ከ50,000 ብር ይቀበላል።
2. ሴት እህቶቻችን ልሾማቹሁ እያለ ያማግጣል። አማግጧል። ይመስክሩ የሰራባቸው ክፍለ ከተሞች እህቶቻችን።
3. አዘዞ ክፍለ ከተማ ከሰራ አጥ ወጣቶች ጋር በመደራጀት የመስሪያ ቦታ በመቀበል 350,000 ሺህ ብር በመሸጥ ለግሉ አውሏል። (የመረጃ ምንጨ እስከ ማስጃው ስለላክልኝ አመሰግናለሁ)
4. ሲሰራበት ከነበረው ቦታ ለወንድሙ ሼድ አሰጥቶታል። ዲግሪ ይዘው በየቤቱ ተቀምጦ ስልጣን ተጠቅሞ ለቤተሰቡ ማሰጠት ከወንጀልም በላይ ነበረ። ሰሚ የለም እንጂ።
5. አራዳ የመኖሪያ ቤት ሲሰጠው ለግለሰቡ ሽጧል
6. የሚታገሉትን አመራሮች ሴራ በማሴር አባርሯል።
7. እጅግ በጣም በሙስና የሚጠረጠር እና ደካማ ነው።
8. የሚገርመው በክፍለ ከተማው በጀት በመቀነስ የ35 ሺህ ብር Samsung ስልክ ያስገዛ እንደሆነ የመረጃ ምንጮቸ ነግረውኛል።

ታዲያ እነዚህን ወንጀሎችን የሰራ እንዴት ትምህርት ይገባል???? በምን ሞራል እና ስራው ነው እስር ቤት የሚገባውን ሰው ትምህርት የሚላከው። የስንቶችን እህቶቻችን ህይወታቸው አበላሽቶ ለምን ማሰብ ተሳናቹሁ። ሲበዛ እራሱን ኮፋሽ ነገር ግን በትምህርቱ እጅግ በጣም ሰነፍ የነበረ እና ጓደኞቹ ሲያስቀስሙት ስለነበረ ያንን በቀል ለመወጣት የጣረ እጅግ ሰነፍ ተማሪ ነበረ። የተማረ ሰው በጭራሽ አይወድም ይላሉ አብሮ አደግ ጓደኞቹ። እንደ እንቁራሪት 🐸 አጉል የሚነፋ ተኮፋሽ ምንም የማያውቅ የሰው ታናሽ ነው።
እነ ሌቦ እንፋረዳቹሀለን።

መረጃ አነፍናፊው ነኝ።
AtAtsede WuduuAtsede WuduoGonder TimesiGonder TimeseDeily PressrDeily Press

24/12/2022

ለውሽማዬ ይሰማ እውነቱ

ዘንድሮ በየት አካባቢ ነው ሳይት የያዝከው?

ሃድያ ሙሐመድ ፀረ ኦርቶዶክስ መሰረቱን ኦሮሚያ ይደረገው የአክራሪ እስልምና የውስጥ መረጃ ሴል እንደሆነች ድፍን የጎንደር ህዝብ ይወቀው::
20/12/2022

ሃድያ ሙሐመድ ፀረ ኦርቶዶክስ መሰረቱን ኦሮሚያ ይደረገው የአክራሪ እስልምና የውስጥ መረጃ ሴል እንደሆነች ድፍን የጎንደር ህዝብ ይወቀው::

  የፓርቲ መሪ ስትሆን የሴት ልጅን ክብር አልጋ ላይ እየወሰድክ  እንዴት ሆኖ የብልፅግና መሪ ነኝ ትላለህ::አይ ጎንደር ሴሰኛ የሚመራሽ ከተማ::የህዝባችንን ክብር ብለን የያዝነውን ፀያፍ ም...
19/12/2022



የፓርቲ መሪ ስትሆን የሴት ልጅን ክብር አልጋ ላይ እየወሰድክ እንዴት ሆኖ የብልፅግና መሪ ነኝ ትላለህ::

አይ ጎንደር ሴሰኛ የሚመራሽ ከተማ::
የህዝባችንን ክብር ብለን የያዝነውን ፀያፍ ምስል መልቀቅ አልፈለግነም::

በጥቂቱ አንሶላ እንዲጋፈፉ የተደረጉ

1 #ነፃነት ማራኪ ክፍለ ከተማ ሴት ሊግ ምክትል
2 #ሙሉ የፋሲል ክፍለ ከተማ ሴት ሊግ ሃላፊ
3 #አበሩ የቀድሞዋ የጃንተከል ክፍለ ከተማ ሴት ልግ ሃላፊ
4 ሴቶች እና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ
5 የጎንደር ከተማ ምግብ ዋስትና
ቅጅ//
ለአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ፅ/ቤት
ለጎንደር ከተማ አስተባባሪ ኮሚቴ

 ምንም አይነት የአማራ ደም የሌለው የኩንፈል የጉሙዝ የአይሁድ ተወላጁ አወቀ አስፈሬ እስከ 2009 ዓ.ም ድረስ የወያኔ ኮር አመራር ሆኖ በርካታ የጎንደር ከተማ ወጣቶችን ያስረሸነ ቁልፍ የወ...
19/12/2022


ምንም አይነት የአማራ ደም የሌለው የኩንፈል የጉሙዝ የአይሁድ ተወላጁ አወቀ አስፈሬ እስከ 2009 ዓ.ም ድረስ የወያኔ ኮር አመራር ሆኖ በርካታ የጎንደር ከተማ ወጣቶችን ያስረሸነ ቁልፍ የወያኔ ደህንነት የነበረ ነው
የትምህርት አቀባበሉ ደካማ የሆነው አወቀ እየተገፋ ወረቀት ሲታደለው የኖረ ሲሆን ባለትዳር ሴቶችን ጨምሮ ሴትን በማማገጥ ይታወቃል
የጎንደር ከተማ ሴት አመራሮችን ባለትዳርም ይሁኑ ትዳር የሌላቸው ከእሱ ጋር አንሶላ ካልተጋፈፉ በስተቀር ሹመት የሚባል ነገር አይታሠብላቸውም
ከሴሰኝነቱ በተጨማሪ ሠካራም ና ሌባ ሲሆን በአሁኑ ሠዓት ጎንደር ከተማ ብቻ 2 መኖሪያ ቤት 500 ካሬ ሜትር የታጠረ ቦታ 5 ኮንቲነር እና 1 የቀበሌ ቤት ባለቤት ነው
ስራውን ሲሰራ ደግሞ በቶፊቅ እስማኤል በሚባል የታወቀ ግብረሶዶማዊየትግሬ ዲቃላ የጎዳና ልጅ፣አምደማርያም እዝራ ና ዳዊት በተባሉ የአድዋ ዘር ያላቸው ትግሬዎች በሚዘወር የማህበራዊ ሚዲያ 24 ሰዓት ገጽታውንም እያስገነባ ይገኛል
ከጎንደር 6ቱ ክፍለከተሞች ውስጥ የአወቀ የሌብነት ኔትወርክ ይህንን ይመስላል
1 ፋሲል ክ/ከተማ ሙሉ አመራሩን በመጠቀም
2 አዘዞ ጠዳ ክ/ከተማ ግርማቸው ኮኩንና ኤፍሬም ጋሹን በመጠቀም
3 ዞብል ክ/ከተማ ገ/ሚካኤል አየልኝን በመጠቀም
4 ማራኪ ክ/ከተማ ፋሲል አብዩንና ሳምሶን ገብሩን በመጠቀም
5 አራዳ ክ/ከተማን ጠጁንና ባንተን በመጠቀም
6 ጃንተከል ክ/ከተማን የፓርቲውን መዋቅር በመጠቀም የለየለት የዝርፊያ ኔትወርክ ውስጥ ገብቷል። በመምሪያ ደረጃ ያሉ የአወቀን ኔትወርክ አባላት በቅርቡ እንመለስበታለን።
ይሰማ እውነቱ መቸም ብሎክ ስላደረገኝ በሌላ ሰው ይደርስሃል በአለቃህ በኩል እነ ሌቦ
Atsede Wudu
SileGondar ZimAnilim
Amhara Fano
Deily Press

ኦሎምፒክ አካባቢ ለፋሲል ከነማ የተበረከተው 300 ካሬ ሜትር ቦታ ካርታ በግለሰቦች እንዲወጣ ያደረከው  ፋሲል ከነማ የጎንደር አርማ መሆኑን ለትግሬ መቸ ይገባውና ወይ ጉድ ዘንድሮ ተመልከቱል...
13/12/2022

ኦሎምፒክ አካባቢ ለፋሲል ከነማ የተበረከተው 300 ካሬ ሜትር ቦታ ካርታ በግለሰቦች እንዲወጣ ያደረከው ፋሲል ከነማ የጎንደር አርማ መሆኑን ለትግሬ መቸ ይገባውና ወይ ጉድ ዘንድሮ ተመልከቱልኝ ይሄን ሞላጫ
Daily Press
ይሰማ እውነቱ
SileGondar ZimAnilim
Gondar City Prosperity Party /GPP/Gondar City Prosperity Party /GPP/Gondar City Prosperity Party /GPP/
University of Gondar

12/12/2022

የፓርቲ መሪ ስትሆን የሴት ልጅን ክብር አልጋ ላይ እየወሰድክ እንዴት ሆኖ የብልፅግና መሪ ነኝ ትላለህ::

አይ ጎንደር ሴሰኛ የሚመራሽ ከተማ::
የህዝባችንን ክብር ብለን የያዝነውን ፀያፍ ምስል መልቀቅ አልፈለግነም የእያንዳዳቸውን ስም ዝርዝር ነገ ምሳ ስዓት እናቀርባለን በሴሰኛ ሰውማ ጎንደርን አይመራም
Gondar Press
Gonder Times
Daily Press
ይሰማ እውነቱ
SileGondar ZimAnilim

አቶ ፋሲል አብዩ የማራኪ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃሚ ሸዋ በር ቀበሌ የተሰራ ህገ ወጥ ቤት እንዳይፈርስ በሲሳይ የማራኪ ክፍለ ከተማ የደንብ ሃላፊ የወሰድከው 100,000 ብር እንዴት ነው ይጣ...
11/12/2022

አቶ ፋሲል አብዩ የማራኪ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃሚ ሸዋ በር ቀበሌ የተሰራ ህገ ወጥ ቤት እንዳይፈርስ በሲሳይ የማራኪ ክፍለ ከተማ የደንብ ሃላፊ የወሰድከው 100,000 ብር እንዴት ነው ይጣፍጣል አይደል:: እንዴት ነው ግን ታሪካዊቷን ጎንደር እንደዚህ ቀርጥፈህ ስትበላት እዝነት ያጣህ?አንላቀቅም
በመረጃ ተመረኩዘን
@ በሰሜን ክፍት ቦታ
@ በደቡብ አውናሀራ ቤተ / ክ
@ በምስራቅ ፍኖት መናፈሻ
@ በምዕራብ አስፓልት መንገድ የሚያዋስነው ህገወጥ ግንባታ ነው
Gondar Press
Gondar Press
Gondar City Prosperity Party /GPP/Gondar City Prosperity Party /GPP/Gondar City Prosperity Party /GPP/
University of Gondar?

አበባው ተክላይ የማርኪ ክፍለ ከተማ ንግድ እና ገቢያ ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ የጁንታ ርዝራዥ 70 ኩንታል ስሚንቶ ያለህንፃ ሹም የግንባታ ፈቃድ በህገ ወጥ ከክፍለ ከተማው አውጥተህ የስሚንቶ ሽያ...
11/12/2022

አበባው ተክላይ የማርኪ ክፍለ ከተማ ንግድ እና ገቢያ ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ የጁንታ ርዝራዥ 70 ኩንታል ስሚንቶ ያለህንፃ ሹም የግንባታ ፈቃድ በህገ ወጥ ከክፍለ ከተማው አውጥተህ የስሚንቶ ሽያጭ እጅ ከፍንጅ የተያዝክ የከተማው የንግድ መምሪያ ግብረ ሃይል እና የክፍለ ከተማው አመራር ባለበት መዝረፍህ በቃለ ጉባኤ ተረጋግጧል:: ይሁን እንጂ እርምጃ እንዲወስድ የክፍለ ከተማው ስራ አስፈፃሚ ፋሲል አብዩ በከንቲባ ዘውዱ ቢነገረውም ከፓርቲ ሃላፊው ጋር በመነጋገር ከህግ በላይ በሆነ መንገድ ሳትታገድ ቀረህ::

የከተማው ፓርቲ ልብ ካለው ቃለ ጉባዔውን መሰረት አድርጎ ይወስን::

ጎንደር ቆዳዋ ቀረ እረ ውይይይይይይይይ

አቶ ፋሲል አብዩ የማራኪ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃሚ ሸዋ በር ቀበሌ የተሰራ ህገ ወጥ ቤት እንዳይፈርስ በሲሳይ የማራኪ ክፍለ ከተማ የደንብ ሃላፊ የወሰድከው 100,000 ብር እንዴት ነው ይጣ...
11/12/2022

አቶ ፋሲል አብዩ የማራኪ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃሚ ሸዋ በር ቀበሌ የተሰራ ህገ ወጥ ቤት እንዳይፈርስ በሲሳይ የማራኪ ክፍለ ከተማ የደንብ ሃላፊ የወሰድከው 100,000 ብር እንዴት ነው ይጣፍጣል አይደል:: እንዴት ነው ግን ታሪካዊቷን ጎንደር እንደዚህ ቀርጥፈህ ስትበላት እዝነት ያጣህ?አንላቀቅም በጊዜ ተመከር::

የታጠረውን ቦታህን ደግሞ እጅህን ካልሰበሰብክ ይፋ ይሆናል::
Gondar Press
Gondar Press
Gondar City Prosperity Party /GPP/Gondar City Prosperity Party /GPP/Gondar City Prosperity Party /GPP/
University of Gondar

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gondar Daily posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share