Nine-eared Press

  • Home
  • Nine-eared Press

Nine-eared Press Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Nine-eared Press, Media/News Company, .

ይድረስ መተከል ዞን ለተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ማሙሽ አያና የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር መረጃ አካል ሆኖ የኮማንድ ፖስት ራዕይ ና ተልዕኮ ወደ ጎን በመተው ለፀጥታ ችግር አባባሽ ናቸው የ...
28/10/2024

ይድረስ መተከል ዞን ለተቋቋመው ኮማንድ ፖስት

ማሙሽ አያና የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር መረጃ አካል ሆኖ የኮማንድ ፖስት ራዕይ ና ተልዕኮ ወደ ጎን በመተው ለፀጥታ ችግር አባባሽ ናቸው የተባሉ ግለሰቦች እያሉ ኮማንድ ፖስት በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖረው ዘንድ ንፁሀን ግለሰቦችን በግለሰብ ቅም በቀል እንድህ ታሰሩ እያደረገ ይገኛል ለዚሁም ማሳያ በዛሬው ቀን ምንም ከፀጥታ ችግር ጋር ግንኘነት የለላቸውን ግለሰቦችን በአሳሳች መረጃ እያሳሰረ ይገኛል ።

 #ፍትህ ለወንድሞቻችን 🤲🤲🤲🤲🤲🤲በክልሉ  ብልፅግና መራሹ መንግሥት እና በተላላኪው ማሙሽ አያና በተቀነባበረ በሴራ ፓለቲካ ወጣት ዳምጤ ጌሽ እና ወጣት ለመሳ ሞሲሳ በዛሬው ዕለት በመተከል ዞ...
28/10/2024

#ፍትህ ለወንድሞቻችን 🤲🤲🤲🤲🤲🤲

በክልሉ ብልፅግና መራሹ መንግሥት እና በተላላኪው ማሙሽ አያና በተቀነባበረ በሴራ ፓለቲካ ወጣት ዳምጤ ጌሽ እና ወጣት ለመሳ ሞሲሳ በዛሬው ዕለት በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ ይገኛሉ ።

ፍትህ ለወጣት ዳምጤ ጌሺ እና ለወጣት ለመሳ ሞሲሳ🤲🤲🤲🤲🤲

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሺናሻ ሆኖ መኖር እንደ ወንጀለኛ ይቆጣራል ።

የተላላኪው የማሙሽ አያና እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የብልጽግና አመራሮች የሴራ ፖለቲካ በመተከል ዞን።

በቅርቡ ይጠብቁን

Inbox ፖሊስ  ማለት ከማንም ፖሎቲካ ወገኝትነት ነፃ  በመሆን ወንጀልን መከላከል ዋና ተግባር  ሆኖ ሳለ በመተከል ዞን በግለሰቦች/ማሙሽ አየና፣አንድነት በየኔ ትዕዛዝ ሰጪነት ነፃ  ሰው ይ...
28/10/2024

Inbox
ፖሊስ ማለት ከማንም ፖሎቲካ ወገኝትነት ነፃ በመሆን ወንጀልን መከላከል ዋና ተግባር ሆኖ ሳለ በመተከል ዞን በግለሰቦች/ማሙሽ አየና፣አንድነት በየኔ ትዕዛዝ ሰጪነት ነፃ ሰው ይታሰራል።ለዚህ መንግስት አሰራር እኛ ባይመለከተንም ለራሳችሁ ሰዎች እንደማትሆኑ ማሳያ ነው።

27/10/2024

የመተከል ዞን ዘላቂ ሰላም ያልተዋጠላቸው በነ ማሙሽ አያና የምመራው የመተከል ዞን ኮማንድ ፓስት ኮማድ ፖስት ሽፋን በማድረግ ቂም በቀል እና ግለሰብ ተኮር ማጥቃት ማለትም የሺናሻ ወጣቶችን አሳዶ ማሳሰር ጀምሯል በዞኑ የተገኘው አንፀራዊ ሰላም በዘላቂነት እንድህ ቀጥል ማሙሽ አያና እና ግብራበሮቹው ከድርጊታቸው እንድህ ቆጠቡ እናሳስባለን ።

(Inbox)የሙስና ጥቆማባለፎ ወር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ  አመራሮች  በመተከል ዞን የተሰሩ የልማት ሰራዎችን ለመጎብኘት  ባቀኑ ወቅት  እና ከዚያ በፊት የመተከል ዞን ዋና ከተማ ...
13/10/2024

(Inbox)
የሙስና ጥቆማ

ባለፎ ወር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን የተሰሩ የልማት ሰራዎችን ለመጎብኘት ባቀኑ ወቅት እና ከዚያ በፊት የመተከል ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ግልገል በለስ ከተማ ለምህምራን ማስልጠኛ ኮሌጅ ማስፋፊያ የተቀመጠው የከተማ መሬትን በክልል ከፍተኛ አመራሮች የመቀራመት ድርጊት እንደ ተፈፀመ ማሳወቃችን ይታወቃል ።የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የከፍተኛ አመራሮች የሙስና ቅለት አሁኑም እንደቀጠለ ይገኛል ።

ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ከ 2012 -2015 ዓ/ም ድረስ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የመተከል ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ግልገል በለስ የብልጽግና አመራር ከፍተኛ የመሬት ወረራ ፈፅሞ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓሊስ ኮሚሽን ፣ ከተማ ልማት ቢሮ ፣ ከክልሉ ኦዲት ቢሮ እንዲሁም ከክልሉ ፀረሙስና የተወጣጣ ቡድን ጉዳዩን እንዲያጣራ ተደርጎ እንደነበር ይታወቃል። በዚህም መሰረት የተቀራመቱትን መሬት በአስቸኳይ እንዲመልሱ ሲል ቢወሰንም ጉዳዩ እስካሁን የት እንደደረሰ ለህዝቡ ይፋ አልተደረገም።

በነገራችን ላይ ይህ የመሬት ወረራ የተፈፀመው ከላይ ወደታች በሚመጣ ቀጭን ትዕዛዝ እና ብጣሽ ወረቀት እንጂ የህግ አግባብ ተጠብቆ አይደለም።ከዚህም በተጨማሪም በርክክብ ወቅት የተያዘ ምንም አይነት የካቢኔ ቃለጉባኤ የለም። አብዛኛው አመራርም መሬቱን የተቀራመተው በራሱ ስም ሳይሆን በወንድም ወይንም፣ በእህት ፣በባል ፣በሚስት እና በልጅ ስም ነው።

ለዚሁም እኩይ ተግባር በመተከል ዞን ማሙሽ አያና በጉዳይ ገዳይነት እንደምጠቀሙት ባሳውቅነው መረጃ መስረት በፎቶ ማስረጃ ለማስደገፍ ችለናል ።ይህ ሰው በህይወት ዘመኑ በአቋራጭ ለመክበር ከመፈለጉ የተነሳ ብዙ ያልተነገሩ የወንጀል ሪከርድ አለበት።

መሬቱን የተቀራመቱ አመራሮች ስም በጥቂቱ:-
1. ተመስገን ዲሳሳ
2. መንግስቱ ላሎ/ በአበበች ዲሳሳ ስም ሁለት ቦታ የወሰደ
3. አወቀ አይሸሽም
4.ፀሀይ ሞርካ/ በወንድሟ ኤልያስ ሞርካ ስም
5.አለምነሽ ይባስ /በዳዊት ታደሰ ስም
6. ማሙሽ አያና
7. ሙሀመድ አልማሂ /በገብሬ አለማየሁ ስም
8.መሪም አይሸሽም
9.እናትነሽ ማሩ /በልጇ ዳንኤል ኢብሳ ስም
እና በስምምነት ሌሎች ስማቸውን ለጊዜው መጥቀስ የማንፈልጋቸው አመራሮች ናቸው።

👉ከፓለቲከኝነት ወደ ዋና ጉዳይ ፈፃሚነት
👉ይህ በዘራችሁ አይድረስ 😍
👉ከራበው ጅብ ይልቅ የጠገበ ጅብ ይሻላል ያለው ማን ነበረ?

👉👉በመጀመሪያ ደረጃ የመሪነት ጥበብ ራሱን ማየት ነው ።በ30 ዓመት የመሪነት ዘመን አንድም ለወጥ ያላመጣ መሪ የመሪነት ፍልስፍና  ማሰልጠን ማለት  መሪው ለመሪነት እንዳልተፈጠረ አውቆ በሌላ...
13/10/2024

👉👉በመጀመሪያ ደረጃ የመሪነት ጥበብ ራሱን ማየት ነው ።በ30 ዓመት የመሪነት ዘመን አንድም ለወጥ ያላመጣ መሪ የመሪነት ፍልስፍና ማሰልጠን ማለት መሪው ለመሪነት እንዳልተፈጠረ አውቆ በሌላ ሙያ ዘርፍ ላይ ስልጠና ወስዶ ብሰማራ ለራሱ አልፎ ተርፎ ለአገር ለህዝብ የሰላም ምንጭ ይሆኑ ነበረ። እንደ ሀገራችን አልፎም እንደ በኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመሪነት ያልተፈጠሩ መሪዎች ለራሳቸው የዓዕምሮ ታማም በመሆን እንደ ህዝብ የዓዕምሮ ታማም ህዝብ እየፈጠሩ ነው ።እውነት ከዓዕምሮ በሽታ አገግሞ ከሆኑ ለህዝብ ጥቅም ስሉ ከመሪነት ራሳቸውን ማግለል በሌላ ሙያ ዘርፍ ላይ መሰማራት አለባቸው ።የመጀመሪያ የመሪነት ጥበብ ራሱን ማየት ነው ።ራሳቸውን እንዲያዩ መልዕክት እናስተላልፋለን ።መልካም ዕለተ ሰንበት።🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲

inbox‼️ሰሞኑን የተካሄደው የቡለን ወረዳ  የአመራር ሹመትና  ሽግሽግ ከታሪካዊ ስፍራ ባቤን ዋሻ ጋር  ምን አገናኛቸው?‼️ብልጽግና እንደ ሀገር ሁሉን የህብረተሰብ ክፍል ያቀፈ ራስን  በራ...
12/10/2024

inbox
‼️ሰሞኑን የተካሄደው የቡለን ወረዳ የአመራር ሹመትና ሽግሽግ ከታሪካዊ ስፍራ ባቤን ዋሻ ጋር ምን አገናኛቸው?

‼️ብልጽግና እንደ ሀገር ሁሉን የህብረተሰብ ክፍል ያቀፈ ራስን በራሱ የመምራት እድልን ያጎናጸፈ ታሪክ ባህል የማንነት እሴትን እንዲጎለበት ይበልጥ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ፓርቲ መሆኑ ይታወቃል::

ነገር ግን ከሰሞኑ በቡለን ወረዳ በተካሄደው የአመራሮች ሹመትና ሽግሽግ የፓራቲውን ፖሊስ ሪእዬት ከማራመድ ይልቅ በግለሰቦች ጥቅምና ፍላጎት እንዲሁም እነሱ ከለሉ ፓርቲዊ የለለና ከእነሱ ወጪ ለፓርቲ የሚታገልና ዋጋ የከፈለ የለለ በሚመስላቸው ግለሰቦች እንደ ቡለን በሹመት የመጡ በጠባብ አስተሳስብ በታጠሩ ግለሰቦች ጥቅም ማዕከል የጎላበት መሆኑ የሰሞኑ ትዝብታችን ነው::

በፓርቲው የብዙሀንነትና የህዝብ ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ በስልጣን ላይ ያሉ አመራሮች ጥቅም የሚያስጠብቁ በአማችና በጎሳ በመለየት ጉዳያቸውን የሚያስፈጽሙትን ሹሟል::

ለአብነት የቡለን ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ የአቅም ግንባታና የፖሎቲካ ዘርፍ ኃላፊ ከዚህ በፊት በባቤን ዋሻና ታሪካዊ ስፍራ ላይ በእምነበረድ ማህበረ የተደራጁ ስሆን ይህንን ጉዳይ የፖሎቲካ ጫና በመፍጠር ጉዳዩን ለመፈጸም ከዚህ በፊት የቡለን ወረዳ አካባቢ ጥበቃና መሬት አስተዳደር ማህበራት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑትን እንዲፈጽሙ ፈላጎት እንደ ነበራቸው ይታወቃል::

ነገር ግን የነበሩት የጽ/ቤት ኃላፊ የህግ ጥሰትና የህዝቡ ታሪካዊ ቦታ መከበር እንዳለበት አቋም በመያዛቸው ምክንያት ከኃላፊነታቸው ተነስተው በቀላሉ ጉዳዩን ለማስፈጸም ይረዳው ዘንድ አማቻቸውን የጽ/ቤቱ ኃላፊ እንዲሆኑ ሹሟል::

የባቤን ዋሻ የፖሎቲካ ማስፈጸምያ ሳይሆን የቡለን ህዝብ ሂልውና መሆኑ ታውቆ ከድርጊታቸዉ ተቆጥቦ የህዝቡን ጥያቄ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ በግለሰቦች ፍላጎት ምክንያት መንግስት ከፍተኛ ዋጋ እንደሚከፍል ታውቆ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ እንሻለን::

12/10/2024

#ሰበር ዜና

የቡለን ወረዳ የአመራር ሽግሽግ እና የወረዳ ህዝብ ቁጣ።

በቡለን ወረዳ የብልፅግና አመራሮች መካከል ግጭት ተፈጥሮዋል።

ቡለን ወረዳ ግጭት የተፈጠረው በክልል ከፍተኛ አመራሮች የሹመት አሰጣጥ ና የአመራር ሽግሽግ ነው ተብሏል ።እንደ ምታወቀው የቡለን ወረዳ እና በመተከል ዞን የሹመት አሰጣጥ የአመራር ሽግሽግ በበተሰብ እና በዘመድ አዝማድ እና በአከባቢው እንድሁም በጎሳ እነደሆነ ይታወቃል ። እና ቡለን ወረዳ በሰሞኑ የተፈጠረው የአመራር ግጭት በሶሳት ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ አግራሞትን ፈጥሮዋል ግጭቱ ወደ ጎሳ ግጭት ተቀይሮአል ተብሏል እንደ ምታወቀው የክልል እና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች ፀሐይ ሞርካ እና በአስካል አልቦሮ ና ቡለን ወረዳ አስተዳደር የሆኑት በነመራ ማሩ መካከል አለመግባባት ተፈጥሮዋል ።እንደ ምታወቀው ባለፉት ዓመታት ፀሐይ ሞርካ የክልሉ ካበኔ በነበረችበት ወቅት የህዝብ ወኪልና ወንበር ለግል ስልጣን ማራዘሚያ ነት ስትጠቀምበት መቆየታቸው ይታወቃል ለዚሁም ፊጆታ እንደምታውቀው በግልገል ከተማ አስተዳደር እና በዞኑ ማዕከል እንድሁም ቡለን ወረዳ መዋቅር አልፎም የራስዋ ድጂታል ሚዲያ ስራዊት በማቋቋም በበተሰብ፣ በጎሳ እና በትውውቅ ሹመት መሰጠትዋ ይታወቃል ።በአገራችን ሆነ በክልላችን በተካሄደው ደጋሜ እና ቀር 6ተኛ ዙር ምርጫ ቡለን ወረዳ በመወከል ብትወዳደርም በዘረራ መሸነፉ ተከትሎ ከመንግሥት መዋቅር መወገድዋ ይታወቃል በቅርቡ የተደረገው የአመራር ረፎርም በሷ ጊዜ ሹመት የተሰጡ ግለሰቦች በባለጊው አመራሮች ተሸኝተዋል ተብሏል ።በሰሞኑ ቡለን ወረዳ በአመራሮች መካከል የተፈጠረው ግጭት ከላይ ለመግለጽ በሞከርኩት ሀሳብ አጀንዳ ነው ተብሏል ።በሰሞኑ የክልሉ ገዥ ፓርቲ አድስ አመራር ሪፎርም ለማድረግ ብሞክርም በተመሳሳይ የቡለን ወረዳ አመራር አሁንም በቤተሰብ ፣ከጎሳ፣ ከዘመድ አዝማድ እና ከትውውቅ እንዲሁም ከአከባባዊነት የፀዳ እንዳልሆነ የተነገረ ይገኛል ለምሳሌ የቡለን ወረዳ የሰሞኑ የአመራር ሽግሽግ ሶስቱ አመራሮች በተሰብ እና ጎሳዎች መካከል እንደ ሆነ ሀቅ ነው አስካል አልቦሮ ፀሐይ ሞርካ ነመራ ማሩ።በሰሞኑ የክልሉ ገዢ ፓርቲ የአመራር የመሪነት ክፍተት ለመሙላት
የሕልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት በምል መሪ ቃል ለክልል ከፍተኛ አመራሮች እና መካከለኛ አመራሮች በአንደኛው ዙር ስልጠና የአስካል አልቦሮ እና የነመራ ማሩ ወዳጅ ዘመዶች እንድህ ሰለጥኑ ተደርጓል በሁለተኛ ዙር የፀሐይ ሞርካ ጀሌዎች እንደ ምሰለጠኑ መግባባት ላይ መድረሳቸውን ተዘግቧል ።የቡለን ወረዳ የአመራር ሹመት ሽረት ከጎሳ በቤተሰብ እና ከዘመድ አዝማድ ባለመውጣቱ በወረዳ ነዋሪ ህዝቦች ላይ ቁጣ እየቀሰቀሰ ይገኛል ለተጠናከረው ዜገባው Bori kara ነው ።✍️✍️✍️✍️✍️

 #ሰለሞን ጀርናልየጀግና ልጅ ጀግና ነው 🙏ጀግና ለዘላለም ይኑር ጀግንነት ከአባት ነው ☂️
06/10/2024

#ሰለሞን ጀርናል
የጀግና ልጅ ጀግና ነው 🙏
ጀግና ለዘላለም ይኑር ጀግንነት ከአባት ነው ☂️

የካሀዲ መጨረሻ ወርደት ነው ይሰማሃል አንተ ወራዳ ባህሩ ዲንሳ
03/10/2024

የካሀዲ መጨረሻ ወርደት ነው ይሰማሃል አንተ ወራዳ ባህሩ ዲንሳ

የ2017 የቦሮ ዘመን መለወጫ ወይንም ጋሪ ዎሮ በዓል  በሁሉም የክልል ፣የዞን እና የወረዳ ከተሞች  የክልሉ መንግስት  የማክበሪያ አደባባይ እውቅና ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ፍቃደኛ ባለመሆኑ  ...
30/09/2024

የ2017 የቦሮ ዘመን መለወጫ ወይንም ጋሪ ዎሮ በዓል በሁሉም የክልል ፣የዞን እና የወረዳ ከተሞች የክልሉ መንግስት የማክበሪያ አደባባይ እውቅና ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ፍቃደኛ ባለመሆኑ የበሄረሰቡ ተወላጆች ማዘናቸውን እና በዚህም የተነሳ በዓሉን ከአደባባይ ይልቅ በየቤታቸው ለማሳለፍ ተገደዋል።

የዘንድሮው የጋሪ ዎሮ በዓል ካለፉት ዓመታት አከባበሩ ቀዝቃዛ እና ብዙ ድክመቶች የታዩበት እንዲሁም የክልሉ መንግስት ለቦሮ ዘመን መለወጫ ጋሪ ዎሮ ትኩረት እንዳልሰጠ ይታወቃል ።

የሰንዴ  ሌባው በሰረቀው የድሃ እርዳታ ለሚስቱ ይህን ያህል ቢያደርግ አይገርምም።አይ ሌባው ቶላ ሰንበታ ።
28/09/2024

የሰንዴ ሌባው በሰረቀው የድሃ እርዳታ ለሚስቱ ይህን ያህል ቢያደርግ አይገርምም።
አይ ሌባው ቶላ ሰንበታ ።

 #አላዋቂነት ደፋር ያደርጋል አሉ‼️"""""""""🙏🙏🙏"""""""የቡለን ዋና አሰተዳዳሪ አቶ ነመራ ማሩ  በስሜት የምታደርጋቸው ነገሮች መልሰው  እንደ እሳት ይበሉሃል። የፖሎቲካ ስነ ምህዳ...
24/09/2024

#አላዋቂነት ደፋር ያደርጋል አሉ‼️
"""""""""🙏🙏🙏"""""""
የቡለን ዋና አሰተዳዳሪ አቶ ነመራ ማሩ በስሜት የምታደርጋቸው ነገሮች መልሰው እንደ እሳት ይበሉሃል። የፖሎቲካ ስነ ምህዳሩን ለማስፋት በወንድሞችህ ለይ የሴራ ፖለቲካ ዘርተህ አይደለም የሕዝብን ጥያቄ የምትመልሰው እውነት ነው የምልህ በቅርብ ቀን እናሰናብታሃለን።

የቡለን አመራሮች የቦዴፖ የፖሎቲካ፤የእዉቀት
አቅማቸውን አለማወቅህ ነው ይህን በደል ሁሉ እንድትፈፅም የሚያደርግ ጠብቅ ደረቅ ጣቢያ መልሰህ ትገባለህ አንተህ ደመኛ መሆንን እያሳየክ ነው።

አቶ ነመራ ማሩ ከእነ ተላላኪዎች ጋር አደብ ገዝተህ የማትቀመጥ ከኾነ ለአላስፈላጊ ጦርነት ውሰጥ ትገባለህ መታረም ይሻላል።ሕዝባችን በመጨረሻም ሳዓት ለጦርነት እየጠራህ ነው።

ቦዴፓ የማሸማቀቅ ሆነም የማሳደድ አቅም አንተህም ኾነ ማንም አቅም የለውም ምክንያቱም ሕግን ስለማታውቁ ወርደት ለመሸከም አትፍጠን እላለሁ።ደግሞ ራስህን ለማብቃት ሞክር ሕዝብን ለማበላላት የምትሄደው መንገድ በአጭሩ አያወጣም።

👉 ልጅ እያለን ከሰማናቸው ነገሮች መካከል አንዱ በአካባቢያችን ውሻ ሲያላዝን (የተለየ ድምጽ ሲያሰማ) "ሰው ሊሞት ነው' የሚለው አባባል ነው፤ እጅግ በሚገርም ሁኔታ ግን "እኔ ልሞት ነው" ...
23/09/2024

👉 ልጅ እያለን ከሰማናቸው ነገሮች መካከል አንዱ በአካባቢያችን ውሻ ሲያላዝን (የተለየ ድምጽ ሲያሰማ) "ሰው ሊሞት ነው' የሚለው አባባል ነው፤ እጅግ በሚገርም ሁኔታ ግን "እኔ ልሞት ነው" የሚል ያለመኖሩ ጉዳይ ነው፤ በተለይ እንደ #ሀብታሙአንበሳ ካሉ የሰዉ ሁሉ ትኩረት መጠቋቆሚያ የመኾናቸው ጉዳይ አጠያያቂ አይሆንም፡፡
👉 ሀብታሙ አንበሳ የሞተች የብልፅግናን የነጻነት እና የእኩለነት ትግል፤ ለቡደናዊ እና ግላዊ ዓላማ ለማዋል በምታደረገው የሙከራ ውጤቱ ነው። ሀብታሙአንበሳ የብልግናን ፖለቲካ ክስረት ዋነኛ መገለጫ በመሆን ሕዝባዊ መሰረትን እንዲያጣ፣ ተራማጅ የፖለቲካ ሃሳቦችን በማፍለቅ ለመምራት የሚያስችል ብቃት ንጥፈት እንዲኖር በመስራት፣ የአቅም ውስንነት ችግርና የተሰጣትን የብልፅግና ስልጣን ከህዝብ መገልገያ መሳሪያነት ወደ ግልና ቡድናዊ የጥቅም ትስስር መጠቀሚያነት በማሻገር ለብልፅግና ፓርቲ ዝቅጠት ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ኪሳራ በማድረሳቸው ወ/ሮ ሀብታሙ አንበሳ ከስልጣናቸው ወርደው ዘብጥያ እንደሚወርዱና ክስ እንደሚመሰረትባቸው ጭምጭምታዎች ደርሰውናል።

👉የተጨናገፈው የአገራችን የብልግና ሪፎርም ውጤት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ።👉በአፍረካ_ቀንድ ካሉት  አገሮች አንዱዋ ኢትዮጵያ  ስትሆን እንደ ክልሎች የቤኒሻንጉል ጉሙዝ...
23/09/2024

👉የተጨናገፈው የአገራችን የብልግና ሪፎርም ውጤት
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ።

👉በአፍረካ_ቀንድ ካሉት አገሮች አንዱዋ ኢትዮጵያ ስትሆን እንደ ክልሎች የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የፖለቲካ ስብራት ካጋጠሙ የክልል የዞን ወረዳዎች የቡለን ወረዳ _1ኛ_ሁናለች ።
🙏🙏🙏🙏😂😂😂🙏🙏🙏🙏🙏
የቡለን ወረዳ ዋና አስተዳዳሪዉ አቶ ነመራ ማሩ የቡለን ወረዳ ስራ ዕድልና ኢንትሪፕራይዝ እና ልማት ጽ/ቤት የተቋሙ ባለሙዎች የመስክ ስራ ለመዉጣት የስራ ፕሮፖዛል ያቀረቡት ባለሙዎችን የብልፅግና ደጋፊዎችና የቦዴፖ ደጋፊዎች ብሎ በይፋ ለይቶ የመስክ ስራ የምዉጡበትን አከፏፉሏል ።
አሁን ተለይቶለት ጫፊ የዉጣ የወረዳ አስተዳዳሪ በጀት የስራ ዕድል ፈጠራ ጽ/ቤት እኔ ነዉ የምመራ ብሎ ልጆችን ብለይም የተለዩትም አይሄዱም ስራም ሲወድቅ ተቋሙ ብቻ ሳይሆን ነመራም ወድቋል ።

21/09/2024

#ይድረስ ለሚመለከተው ሁሉ

#ጥንቃቄለቡለንወጣቶችእናነዋሪዎች

የቦሮ ሺናሻ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ጋሮ -ዎሮ በዓል ባህልን ፣ ወጎ ፣ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለትዉልድ ትዉልድ ለማስተላለፍ እንዲሁም በጋሮ-ዎሮ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች የተጣሉት በመታረቅ የሚያከብሩት በዓል እና የይቅርታ በዓል በመሆኑ ይታወቃል በዘንድሮው የ2017 ዓ/ም የጋሮ-ዎሮ በዓል በደማቅ ሁኔታ ለማክበር በዝግጅት ባለነው ዋዜማ ከላይ ለመግለጽ የሞከርኩት የጋሪ ዎሮ እስት ወደ ጎን በመተው የሺናሻ ባህል ወግ ዕድገት ያልተዋጠላቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ የመንግስት የሺናሻ አመራሮች ማለትም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላም እና የፀጥታ ምክትል ቢሮ ሀላፊ ፀሐይ ጉዩ ሰሞኑ መስከረም 7/01/2017ዓ/ም ቦዴፓ ያወጣው ወቅታዊ መግለጫ ቡለን ወረዳ የፀጥታ ሰጋት ቀጠና ውስጥ ወድቆል በማለት ሆን ብሎ የቡለን ህዝብ ችግር ልፈጥሩ ነው በማለት ለክልሉ መንግስ ርፓርት በማድረግ በዓሉን እሰቱን በጠበቀ ለትውልድ እና በዓለም ዓቀፍ በማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚደርገውን እንቅስቃሴ ለማደናቀፍ በዛሬው ዕለት ከ40 በላይ የበርታ የታጠቁ ልዩ ሀይሎችን ቡለን ወረዳ አንድነት ሆቴል ካፒ እንድያደርጉ አድረጓል ።በዓሉን በሰላም እንዳይከበር ወከባ እና ብጥብጥ ለምፈጥሩት ሀይሎች እኩይ ተግባር እንድፈፂሙ ተልኮ መሰጠቱን መረጃዎች ደርሶናል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ እና የሰላም ግንባታ ምክትል ቢሮ ሀላፊ ለምደርሰው የፀጥታ ችግር ሀላፊነት እንድወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን።

የቡለን ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነመራ ማሩ እና የወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ኃላፊ የሆኑት አቶ ሀብታሙ አንበሳ ለቡለን ወረዳ ህዝብ እርግማን ናቸው።በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል  ተፈጥሮ በነበረው...
10/09/2024

የቡለን ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነመራ ማሩ እና የወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ኃላፊ የሆኑት አቶ ሀብታሙ አንበሳ ለቡለን ወረዳ ህዝብ እርግማን ናቸው።

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈጥሮ በነበረው የፀጥታ ችግር ወቅት አቶ ነመራ ማሩ የቡለን ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እንዲሁም አቶ ሀብታሙ አንበሳ የቡለን ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ኃላፊ ነበሩ።በወቅቱ ተፈጥሮ በነበረው የፀጥታ ችግር እጃቸው እንዳለበት ተጠርጥረው በቡለን ወረዳ ደረቅ ፓሊስ ጣቢያ ለ3 ወራት ታስረው እንደነበረ ይታወቃል ። በተፈጠረውም የፀጥታ ችግር ህዝባችን ለበርካታ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት መዳረጉ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው።

በዚህም መነሻ አቶ ሀብታሙ አንበሳ እና አቶ ነመራ ማሩ ለ3 ዓመታት ያህል ከሹመታቸው ተባርረው በባለሙያነት እንዲሰሩ ሲደረግ ህዝባችን እፎይ ብሎ ነበረ ። በምን መመዘኛ እና ምክንያት እንደሆነ ግልጽ ሳያደርግ ከወራት በፊት ብልጽግና እነዚህን ሴሬኛ እና አቅመቢስ ግለሰቦችን ከ3 ዓመት በፊት ሲሰሩ ወደነበረበት ቦታ መልሶ እንዲሾሙ አድርጓል ። ለነገሩ በአሁኑ ወቅት ብልጽግና በከፍተኛ የአመራር ውድቀት እና ቀውስ ውስጥ የሚገኝ ፓርቲ መሆኑ ይታወቃል።

ልክ እንደበፊቱ እነዚህ አቅመቢስ እና ሴሬኛ አመራሮች ወደ ቀድሞ ወደነበሩበት ቦታ ላይ ተመልሰው ከተሾሙ በኃላ በቡለን ወረዳ ውስጥ ህዝባችን እርስበርስ ተከፋፍሎ እና ጎራ ለይቶ ሊገዳደል ጫፍ ላይ ደርሷል።ለዚህም እንደማሳያ በዚህ ሳምንት ውስጥ በቡለን ወረዳ የተፈጠሩ ድርጊቶችን ማየት ቢቻ በቂ ነው። ትናንት ማለትም በቀን 04/13/2016 ዓ/ም የቡለን ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አንበሳ የእህቱ ባል የሆነውን አቶ ብርሃኑ ለሚባለው ግለሰብ ሂድ እና ታምራት ጎዴሶን ግደለው ምንም አትሆንም እኔ አለሁ አስፈታለሁ ብሎ ትዕዛዝ ሰጥቶ ሲልክ ወጣት ትምራት ጉዴሶ በፈጣሪ እና በሌሎች ሰዎች እገዛ ለጥቂት ከግድያ ሊያመልጥ ችሏል።

ስለሆነም እነዚህ ሰዎች በስልጣን ላይ እንዲቀጥሉ መፍቀድ ሁኔታዎች ከቁጥጥር ውጪ እንሆኑ መፍቀድ ስለሆነ ታዘቡ ቡለን ወስጥ በቅርቡ ሊገዳደል ይችላል።ይህ ደግሞ እንደህዝብ በታሪካችን በጥቁር መዝገብ ይሰፍራል ።

ለዚህ ነው እነዚህ ግለሰቦች ለህዝባችን አመራር ሳይሆኑ እርግማን ናቸው የምንለው ።

የአንድን ህዝብ/ማህበረሰብ ባህል አለማክብረ ህዝቡን አለማክበር ነዉ!!!አምባገነኑና ጨቋኙ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ለአንድ ባለሀብት 10,000 ካሜ እየሰጠ የጋሪ-ዎሮ ማክበርያ ቦታ...
09/09/2024

የአንድን ህዝብ/ማህበረሰብ ባህል አለማክብረ ህዝቡን አለማክበር ነዉ!!!

አምባገነኑና ጨቋኙ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ለአንድ ባለሀብት 10,000 ካሜ እየሰጠ የጋሪ-ዎሮ ማክበርያ ቦታ እንድሰጠን ላለፉት 14 ዓመታት ብንጠይቅም መንግስት ነኝ ባይ አካል የንቀቱን ንቀት አሳይቶናል::

ትግላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን!!

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nine-eared Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share