Womberma Woreda Revenue Office

  • Home
  • Womberma Woreda Revenue Office

Womberma Woreda Revenue Office Please share and like this page.

17/07/2023

ከ 73 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 73 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም 73,802,930.78ብር 97.1% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው በመስራታቸው የዓመቱ ተግባር በውጤታማነት ተጠናቋል ።
 የአመቱ ተግባሮች በውጤታማነት ሊጠናቀቅ የቻሉበት የአስተዳድር ም/ቤት የኬላ ሰራተኛ እንዲቀጠር በማድረግ፣በማቴሪያልና በገንዘብ እገዛ በማድረግ፣በእየ ወሩ ተግባሮችን እየገመገሙ ያልተሰራውን ስራ በመለየት እገዛ በማድረግ ውጤት እንዲመጣ እገዛ አድርገዋል፡፡
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

ማሣሰቢያ፣
በአመቱ የእርሻ ግብር አሰባስብ ወምበርማ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ከያዘው ዕቅድ 120,864 ብር ሽንዲ ከተማ አስተዳድር ገቢዎች ጽ/ቤት ሰብስቦብናል እና ክልል ገቢዎች ቢሮ የእርሻ ግብር አዋጅ ይቀየራል ብሎ የጨመረብን የእርሻ ግብር = 2,781,339 ብር ሲሆን ይህ ተቀንሶ የአመቱ እቅድ =72,977,786 ክንውን=73,802,930.78 አፈጻጽም =101.13% መሆኑን እንገልጻለን::

ከ 68 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 68 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርት...
24/06/2023

ከ 68 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 68 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ ሰኔ 16/2015 ዓ.ም 68,610,816.39ብር 90.27% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

20/06/2023

2015/2016 በጀት ዓመት የግብር ከፋዮች የቀን ገቢ ግምት ጥናት እየተጠና መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም ወምበርማ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት 2/ሁለት/ አጥኝ ኮሚቴ አቋቁሞ በማጥናት ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት እስከ 12/10/2015 ዓ.ም ድረስ ከንግድ ዘርፍ =516 ነጋዴ እና ከአከራይ ተከራይ=206 በድምሩ =722 ተጠንቷል። ስለሆነም ነጋዴው ማህበረሰብ ድርጅቱ ላይ እንዲገኝና አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ እንገልፃለን።

ከ 65 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 65 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርት...
14/06/2023

ከ 65 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 65 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም 65,092,638.53ብር 85.64% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

09/06/2023
16/05/2023

ከ 59 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 59 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ የግንቦት 04/2015 ዓ.ም 59,988,586ብር 78.93% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

12/04/2023

ከ 52 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 52 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ የመጋቢት 30/2015 ዓ.ም 52,717,986.36ብር 69.36% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

10/04/2023

የመደበኛ ገቢ አሰባስብ
እንደሚታወቀው በበጀት ዓመቱ በዞን ደረጃ ከመደበኛ ገቢ ይስበሰባል ተብሎ የተያዝ የገቢ ዕቅድ ብር 1,982,753,359 ሲሆን አስከ 29 /7/2015 ዓ/ም ድረስ የተሰበሰበ ብር 1,255,365,811 ሲሆን አፈጻጽም 63.31% ደርሷል ፡፡ ስለሆነም አፈጻጽሙን ወስድን በወረዳዎችና ከተሞች ስንመለከተው ፤-
1 /የተሻለ የፈጽሙ/ወደፊት የወጡ /
 ዱርቤቴ ከተማ 83.13%
 ባህዳር ዙሪያ 75.63%
 ደምበጫ ከተማ 71.16%
 ሽንዲ ከተማ 70.52%
 ሰሜን ሜጫ 65.6%
 ደቡብ ሜጫ 65.6 %
 ሰሜን አቸፈር 64.69%
2/ በመካከለኛ ደረጃ የፈጸሙ ፤-
 ወምበርማ 64.66%
 ፍ/ሰላም 63.49%
 ይልማና 63.04%
 መራዊ ከተማ 62.81%
 ጃቢጠህናን 62.19%
 ደጋዳሞት 61.9%
 ደቡብ አቸፈር 61.24%
3 በዝቅተኛ ደረጃ የፈጸሙ ፤-
 ቡሬ ዙሪያ 60.78%
 ቡሬ ከተማ 60.71%
 ቋሪት 60.5 %
 ሰከላ 59.83 %
 ደምበጫ/ ዙ 58.96%
 ጎንጅ ቆለላ 58.71%
 ጅጋ ከተማ 56.97%
የከተማ አገለግሎት ገቢ አስባስብ
እንደሚታወቀው በበጀት ዓመቱ በዞን ደረጃ ከከተማ አገለግሎት ገቢ ይስበሰባል ተብሎ የተያዝ የገቢ ዕቅድ ብር 269,053,819 ሲሆን አስከ 29 /7/2015 ዓ/ም ድረስ የተሰበሰበ ብር 228,652,654 ሲሆን አፈጻጽም 84.98% ደርሷል ፡፡ ስለሆነም አፈጻጽሙን ወስድን በከተሞች ስንመለከተውበ ፤-
1/ የተሸለ የፈጸሙ ከተሞች
 ሽንዲ ከተማ 120.36%
 ፍ/ሰላም ከተማ 97.24%
 ጅጋ ከተማ 92.04%
2/ በመካከለኛ የፈጸሙ ከተማ ፤--
 መራዊ ከተማ 89.94%
 ዱርቤቴ ከተማ 88.76%
 ደምበጫ ከተማ 81.36%
3/ ዝቅተኛ አፈጻጽም ያላቸው ፤-
 አዴት ከተማ 77.37%
 ቡሬ ከተማ 69.86%

ከ 45 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 45 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርት...
17/03/2023

ከ 45 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 45 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ የካቲት 30/2015 ዓ.ም 45,753,502.73 ብር 60.2% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

14/02/2023

ከሐምሌ 1/2014 እስከ የካቲት 3/2015 ድረስ የመደበኛ እና የከተማ አገለግሎት የገቢ ዕቅድ እና ክንውን አፈጻጽም

14/02/2023

ከ 39 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 39 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ ጥር 30/2015 በጀት ዓመት 39,927,508.83 ብር 52.53% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

03/02/2023

የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ (sales register machine)
የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ ማለት የጥሬ ገንዘብ መመዝገቢያ መሳሪያ ወይም የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ ማለት ሆኖ በሽያጭ መደበኛ ደረሰኝ ፋንታ የሸቀጦችን ወይም የአገልግሎቶችን ሽያጭ የሚመዘግብና ለማንበብ ብቻ የሚቻል ማስታወሻን የሚያከማች በኤሌትሮኒክ ዘዴ ፕሮግራም የሚደረግ (ቺፕ) የተገጠመለት በሰርኪዩት የተጋገረ ፕሮግራም የሚጠቀም መሳሪያ ነው፡፡
ከመሳሪያው ጠቀሜታዎች መካከል
— ሻጭ ድርጅቶች እስቶካቸውን ለማወቅና ለመቆጣጠር ይረዳቸዋል፣
— በሽያጭ ሰራተኞችና በንግድ ድርጅቱ መካከል መተማመንን ያጠናክራል፣
— በመሳሪያው የተመዘገበ ሽያጭ በህጋዊ ደረሰኝ የተደገፈ በመሆኑ ገዢው በንግድ ድርጅቱ ላይ የበለጠ አመኔታን እንዲያሳድር ያደርጋል፣
— መሳሪያው የሚመዘግበው የግብይት መረጃ ለታክስ አስተዳደሩ ፍትሐዊ የግብር ውሳኔ እንዲያከናውን ያግዘዋል፣
— በተዘዋዋሪም ጤናማ የገበያ ውድድር እንዲኖር ከመርዳቱም በተጨማሪ መሳሪያው በግብይት ወቅት ደረሰኝ ስለሚያዘጋጅ ገዢዎች የሚከፍሉት ታክስ በትክክል ለመንግስት ገቢ ለመደረጉ እርግጠኝነት ይሰማቸዋል፡፡
መሳሪያውን ሲጠቀሙ የሚከተሉትን ከማድረግ ይቆጠቡ
— እውቅና ያልተሰጠው የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ አይጠቀሙ፤
— በሚኒስቴሩ ዘንድ ያልተመዘገበ የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ አይጠቀሙ ፤
— የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያውን ከተርሚናል ጋር እንዳያለያዩ (ምንግዜም መያያዙን ያረጋግጡ)፡፡

18/01/2023
12/01/2023

የሂሳብ መዝገብ ሰነድ በማን መዘጋጀት አለበት?
የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለባቸው የደረጃ “ሀ” እና “ለ” ግብር ከፋዮች እንዲሁም በፈቃደኝነት የሂሳብ መዝገብ የሚይዙ ደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች በየደረጃው ለሚገኙ የገቢ ተቋም የሚያቀርቡት የሒሳብ መዝገብ በማን መዘጋጀት እንዳለበት የሒሳብ መዝገብ ሰነድ አያያዝ ስርዓት ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር አገቢ 14/2014 አንቀጽ 23 በግልጽ ተቀምጧል፡፡ በዚህ መሠረት የሒሳብ መዝገብ መያዝ ያለበት የታክስ ከፋይ የሒሳብ መዝገብ ሰነድ መዘጋጀት አለበት፡፡
1. የሙያ ፈቃድ ባላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች፣
2. ሙያዊና የትምህርት ዝግጅት ባላቸው ተቀጣሪ ሒሳብ ሰራተኞች እንዲዘጋጅ ማድረግ ያለበት ሲሆን፣
3. ታክስ ከፋዩ ትምህርት ዝግጅት እና ሙያዊ ብቃት ያለው ከሆነ መዝገቡን ራሱ ሊያዘጋጅ ይችላል፣
በመሆኑም ከተቀመጡ አማራጮች የተሻለውን በመምረጥ ተቀባይነት ያለው የሒሳብ መዝገብ ሰነድ በወቅቱ ሊቀርብ ይገባል፡፡

12/01/2023

ከ 33 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 33 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ ታህሳስ 30/2015 በጀት ዓመት 33,678,331.43 ብር 44.31% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከእርሻ፣ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግብር የመክፈልግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 የአመቱን ግብር በውጤታማ ለመፈጸም አጋር አካላት፣የወረዳና የቀበሌ አመራሩ እና የገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ ተቀናጅተው ቀሪ ተግባሮችን በንቅናቄ ማስከፈል እና በየጊዜው እየገመገሙ መምራት ይጠበቃል።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

19/12/2022
ወቅታዊ የገቢ አሰባሰብ መረጃ ከሐምሌ 1/2014 እስከ ታህሳስ 7/2015 ድረስ ያለው ጥቅል ገቢ ከመደበኛና ከተማ አገልግሎት እቅድ 2,251,807,178 ክንውን 847,505,014 አፈጻጸም...
19/12/2022

ወቅታዊ የገቢ አሰባሰብ መረጃ ከሐምሌ 1/2014 እስከ ታህሳስ 7/2015 ድረስ ያለው ጥቅል ገቢ
ከመደበኛና ከተማ አገልግሎት እቅድ 2,251,807,178 ክንውን 847,505,014 አፈጻጸም 37.64%
የወረዳችና ከተማ አስተዳድር ገቢ ጽ/ቤት አፈጻጸም
መረጃው የዞኑ ገቢዎች መምሪያ ፌስቡክ ገፅ ነው

16/12/2022

ከ 27 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፣

በምዕ/ጐጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ከ 27 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የወረዳው ገቢዎች ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡ በጽ/ቤቱ የግብር ትምህርትና ኮምንኬሽን ቡድን መሪ አቶ ገነት ሙሉጌታ እንደገለፁት ከበጀት አመቱ ከሀምሌ 1/2014 እስከ ሰኔ 30/2015 በጀት አመት 76,000,853 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እስከ ህዳር 30/2015 በጀት ዓመት 27,060,469.11 ብር 35.61% መሰብሰብ መቻሉን አሳውቀዋል፡፡ ገቢው የተሰበሰበውም ከንግድ ዘርፍ ገቢና ከልዩ ልዩ ዘርፎች ሲሆን ግብር ከፋዩ ግዴታውን መወጣት አለበት። በቀጣይ የተሻለ ገቢ ለመሰብሰብ የትምህርት መግለጫ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ተከታታይ የግንዛቤ ትምህርት በመስጠት ውጤታማና ዘመናዊ የሆነ ግብር ከፋይ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ገነት ሙሉጌታ ገልፀዋል፡፡
 የመሬት መጠቀሚያና የእርሻ ግብር ከአመራሩና ባለሙያው፣ አጋር ባለድርሻ አካላት ጋር በንቅናቄ ለማስከፈል እስከ ጥር 30/2015 ዓ.ም መጠናቀቅ አንዳለበት ተግባብተናል። በዚህ መሰረት ሁሉም የመሬት መጠቀሚያና የእርሻ ግብር ያለባችሁ በየቀበሌያችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን። ባትከፍሉ ግን በዘገየበት ቅጣት የሚያስቀጣ መሆኑን እንገልጻለን።
 ሮያሊቲ ክፍያ መክፈል የሚገባችሁ በተቆቋመው ኬላ መሰረት አንድትከፍሉ እናሳስባለን።
 ግብር መክፈል ለሃገር ልማት የሚውል በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ በመክፈል የዜግነት ግዴታውን ይወጣ።

የሽንዲ ከተማ አስተዳድር ገቢዎች Vaccancy
29/11/2022

የሽንዲ ከተማ አስተዳድር ገቢዎች Vaccancy

29/11/2022

እስከ ህዳር 16/2015 ዓ/ም እንደ ዞን የተሰበሰበ ጠቅላላ ገቢ 745,324,375.86 አፈፃፅሙም 33.1% ነው፡፡
የተሻለ የፈፀሙ
1. ሽንዲ …………… 50.31%
2. ዱርቤቴ ………….. 44.88%
3. መርዓዊ ………… 43.98%
4. ደምበጫ ከተማ …. 41.99%
በመካከለኛ የፈፀሙ
1. ጅጋ …………. 39.79%
2. ፍ/ሰላም ……… 37.74%
3. አዴት ………... 36.63%
4. ባ/ዳር ዙሪያ ….. 35.59%
በዝቅተኛ/ከዞኑ አፈፃፅም በታች የፈፀሙ
1. ቡሬ ዙሪያ…….. 32.80%
2. ደ/ሜጫ ……… 31.92%
3. ሰ/አቸፈር ……. 31.82%
4. ደጋ ዳሞት ….. 30.85%
5. ሰ/ሜጫ ……… 30.65%
6. ደ/አቸፈር ……. 29.89%
7. ወምበርማ …… 29.60%
8. ቡ/ከተማ ……. 29.40%
9. ጐንጅ ………. 29.06%
10. ሰከላ ……….. 28.97%
11. ደም/ዙሪያ …. 28.95%
12. ይልማና …… 28.54%
13. ጃቢ ……….. 28.23%
14. ቋሪት ……... 28.17% ሲሆን ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላችሁ ወረዳዎች ሀብት ያለበትን የገቢ አርዕስት በመለየት አፈፃፅማችሁን ማሻሻል አለባችሁ እያልነ የእርሻ ደረሰኝ ያላሰራጫችሁ ወረዳዎችም መሰራጨት ያለበትን የእርሻ ደረሰኝ በአጭር ጊዜ በማሰራጭት ገቢውን በንቅናቄ በአጭር ጊዜ እንድትሰበስቡ መልዕክታችን ነው፡፡

መልካም ውሎ!! እያልኩ በቀጣይ በተሻለ አፈፃፅም ያገናኘን ምኞቴ ነው፡፡

ገቢን በማሳደግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ለማሟላት ጥረት መደረግ እንዳለበት ተመለከተበምዕራብ ጎጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ገቢን በማሳደግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ለማሟላት ጥረት መደረግ እንዳለበት ...
25/11/2022

ገቢን በማሳደግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ለማሟላት ጥረት መደረግ እንዳለበት ተመለከተ
በምዕራብ ጎጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ገቢን በማሳደግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ለማሟላት ጥረት መደረግ እንዳለበት ተመለከተ ፡፡
የወምበርማ ወረዳ ገቢዎች ጽህፈት ቤት የእርሻ ግብር ገቢ እቅድ አፈፃፀምና የ2015 በጀት ዓመት የእርሻ ስራ ግብር አሰባሰብ የንቅናቄ መድረክ ህዳር 15/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡በዚህም ከ2014 በጀት የበለጠ በ2015 በጀት ዓመት ከ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅደው እየሰሩ መሆኑን በቀረበው ሰነድ መረዳት ተችሏል፡፡

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Womberma Woreda Revenue Office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share