10/12/2022
እኛም ስለ ኦሮሞ ልንጽፍ ተነሳን ፦
(ተጻፈ በታየ ቦጋለ ኣረጋ)
ከሰሀራ በታች ከሚገኙ የአፍሪካ ሀገሮች ውስጥ የቀዳሚው ካሌንደር ባለቤት (በናሳ ሳይንቲስቶች የተረጋገጠ) ፤ በዓለም ከግሪክ አቴና ዴሞክራሲ በሁሉም መስክ የሚልቅ ፦ ስልጣን ርስት ሳይሆን በየ8 ዓመቱ የሚለዋወጥበት ፥ መሪዎቹ በችሎታቸው የሚመረጡበት ፤ ለፓርላማው ታዛዥ የሆኑበት ፥ ከአባ ገዳው ጀምሮ first among equals የተለየ ጥቅም የማያሰጥ ፥ ፓርላማው ከፍተኛ የስልጣን አካል የሆነበት egalitarian ፤ ባሪያ የሌለበት freedom to all regardless of wealth and hereditary kinship ፥ ልመና የሚያሳፍር በመሆኑ እጁን ለስራ እንጂ ለስጡኝ የማይዘረጋ dignified existence ፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከሮም እስከ አሜሪካ ያውለበለቡ ጀግኖች መፍለቂያ patriotic in actual sense ፤ በአገር ውስጥ አርበኝነትም ሆነ በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ጀግና መሪዎች የነበሩት ፤ በአፍሪካ የቀንድ ከብት አንደኝነታችን መሰረት ፥ የኢኮኖሚ ዋልታ ቡና ብለን ብንዘምር የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝ ፤ የራሱ በአንድ አምላክ (ዋቃ) ላይ የተመሰረተ ፥ የራሱ Pope አባ ሙዳ ፥ ወንድና ሴት ካህናት ቃሉና ቃሊቲ ያሉት ፤ አዋሽ ፥ ገናሌ ፥ ዋቢሸበሌ ፥ ዳዋ ፥ ጊቤና ሌሎች ወንዞች የሚገማሸሩበት ፥ ውበቱና እንግዳ ተቀባይነት ባህሪው እንደ ገባር ወንዝ እየጠራቸው ከውስጥም ከውጪም የሚፈሱ ጅረቶችን ባህር ሆኖ የሚቀበል ፥ ወደ ሌሎች የማይፈስ ፥ በኢትዮጵያ ታሪክ በሩጫ አበበ ቢቂላ ፥ በዘፈን ጥላሁን ገሰሰ ፥ በሳቅ በላቸው ፥ በስነ ጽሁፍ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን ፥ በውበት ውቢት አመንሲሳ ፥ በወርቅ አዶላ ወለጋ ፥ በዴሞክራሲ ፥ በሀብት ፥ በብዛት ፥ በእምነት ፥ በካሌንደር +( በአጠቃላይ የማይልቅበት ዘርፍ የሌለ) ፥ ታላቅ የርብርብ ማዕከል የሆነ ፤ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ፥ ጎበና ዳጬ ፥ ሠራዊታቸውን በኦሮሞ ጦር መገንባታቸውን መካድ አይቻልም ፤ መኮንን ጉዲሳ ፥ አብዲሳ አጋ ፥ ባልቻ ሳፎ ፥ ታደሰ ብሩ ፥ አበበ አረጋይ ፥ በቀለ ወያ ፥ ገረሱ ዱኪ ፥ አብቹ ... ወዘተርፈ ጀግኖችን መጥቀስ እንችላለን ።
Mengistu Gudissa :ይጨመርበት
ገበየሁ ቢምት ተተካ ባልቻ
መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ
የአደዋው ጀግኖች
ሳይንቲስቶቹ እነ ፕ ር አክሊሉ ለማ ደበላ
እነ ፕር ገቢሳ ኤጀታ ሰማዕታት ቱ ጳጳስ አቡነ ጴጥሮስ .መገርሳ በዳሳ የክብር ዶክተር ወይዘሮ አበበች ጎበና......