Bedr Media-በድር ሚዲያ

  • Home
  • Bedr Media-በድር ሚዲያ

Bedr Media-በድር ሚዲያ በአላህ ፍቃድ መረጃን ማዳረስ - Fedha Rabbiin odeefannoo waliin ga'uuf

19/06/2024

70 ነብያት የሰገዱበት መስጂድ/ Masjida nabiyyoonni 70 itti salaatan
===============================

Bedru Sheikh Mohammed
From Mina.

አል-ኸይፍ የተሰየመው በበኒ ኬናህ ኸይፍ ስም ነው ከሚና ተራራ ደቡባዊ ግርጌ፣ በጀመራት አል-ከሃይፍ አቅራቢያ፣ ከተራራው ከፍታ ላይ ወርዶ ከውሃ ፍሰት በላይ የሚወጣ። ሁሌም በሐጅ ሰሞን ብዙ ቁጥር ያላቸው ሁጃጆች ይሰፍሩበታል:: ከመስጂዱ መልካም ነገሮች መካከል አል-ጠባራኒ ዘገባ መሠረት ከኢብኑ አባስ ፡- “በአል-ኸይፍ መስጂድ ሰባ ነብያት ሰግደዋል"።

Al-Khayf kan moggaafame Khayf Bani Kenanah kan kibba gadjallaa gaara Mina, naannoo Jamaraata xiqqaa, kan olka’iinsa gaara irraa gadi bu’ee fi dhangala’aa bishaanii olitti ol ka’uudha. Yeroo hunda yeroo Hajjii keessatti hajjii baay’inaan achi qubatu. Sadarkaa masjiida kanaa keessaa Al-Tabaraniin Ibnu Abbaas irraa akkana jechuun odeesse: “Nabiyoonni torbaatama Masjiida Al-Khaif keessatti salaatanii jiran.”

وسمي الخيف نسبة إلى خيف بني كنانة في سفح جبل منى الجنوبي بالقرب من الجمرة الصغرى، والخيف لغة هو ما انحدر عن غلظ الجبل وارتفع عن مسيل الماء ، وتوجد فيه بصفة دائمة أعداد كبيرة من الحجاج في موسم الحج، ومن فضل المسجد فقد روى الطبراني عن ابن عباس أنه قال : «صلى في مسجد الخيف سبعون نبيا».

الطبراني: المعجم الكبير، حديث رقم ١٢٢٨٣ ، ج ١١ ، ص ٤٥٢ .

17/06/2024

ጀመራት/ጠጠር ውርወራ/Dhagaa Darbannaa

ነቢያለህ ኢብራሂም ዐ.ሰ በህልማቸው ልጃቸው ነብያላህ ኢስማኤል ዐ.ሰ እንዲያርዱ/መስዋዕት እንዲያደርጉ ተዘው፣ ልጃቸውን ሲያማክሩ አላህ ያዘዘህን ፈፅም አሉ።

{فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ السَّعْيَ قَالَ يَا بُنَيَّ إِنِّي أَرَىٰ فِي الْمَنَامِ أَنِّي أَذْبَحُكَ فَانظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَا أَبَتِ افْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِي إِن شَاءَ اللَّهُ مِنَ الصَّابِرِينَ} [الصافات : 102]

'' ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡

Yeroma isa waliin deemuu irra ga’u ni jedhe: “yaa ilma kiyya! Ani abjuu keessatti kan si gorra’un argeWaan siif mul’atu ilaali.” (Ilmis) ni jedhe: “Yaa abbaa kiyya! Waan ajajamte dalagi. Yoo Rabbiin fedhe obsitoota irraa ta’uu na argita.” Safat 102

ነገር ግን የሰው ልጅ ጠላት የሆነው ሰይጣን አንዴ ላጃቸውን አንዴ ነብያላህ ኢብራሂምን ለመወስወስ ሞክሮ ነበር። ግን አልተሳካለትም። ነብያለህ ኢብራሂም ሰይጣንን ጠጠር ወርውረው ሰይጣንን መቱት። እኛም በሚና ጀመራት ቦታ ላይ ያንን እያስታወስን ጠጠር እንወረውራለን።''

Dhagaa darbadhaa

Nabi Ibraahim (A.S.) ilma isaa nabi Ismaa’el (AS) akka qaluuf/wareeguuf abjuu isaa keessatti arge/ajajme. Garuu sheyxaanni diina ilma namaa yeroo tokko Nabiyyii Ibraahimiin garii nabi Ismaa'iliin gowwoomsuuf yaale. Garuu hin milkoofne. Nabi Ibraahim sheyxaana irratti dhagaa darbatee sheyxaana rukute. Yaadannoo sanaaf nus bakka Mina Jemeratitti dhagaa darbanna.

Yaa Rabbiin nu qeebali. Warra iddoo kana hawwanii hin arganne carraa kenniif.

ያ አላህ ተቀበለን። እዚህ ቦታ ናፍቀው ያላገኙትን ወፍቃቸው።

25/05/2024

ጥንቃቄ ለሁጃጆች❗️

ሁጃጆች ተሰረቁ 🙄

ከታች በቪዲዮ ያስቀመጥኩት መልዕክት ሁለት ሁጃጆች ከሀረር ወደ መዲና ለመብረር አዲስ አበባ ገብተው ገንዘባቸው፣ ልብሳቸው እንዲሁም ሁሉም የጉዞ ሰነዳቸው ተሰርቆባቸዋል።

ፓስፖርት፣ ቪዛ እና ትኬታቸው ስለተሰረቀ ሁሉም ነገር እንደ አዲስ ፕሮሰስ ይደረጋል። ይህ ደግሞ ተጨማሪ መጉላላት ይፈጥርባቸዋል።

ስለዚጅ ለሁጃጆችም እነወዲህ አይነት አስቸጋሪ ነገር እንዳይገጥማቸው ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት ሼር በማድረግ ለሁሉም ሁጃጆች እንዲደርስ እንድታደርጉ በአክብሮት እጠይቃለሁ።

ሰበር ዜናOduu Ammeeበሊቢያ አለም አቀፍ ቁርዓን ውድድር ኢትዮጵያውያን ታሪክ ሰሩ👌Dorgommii Qur'aanaa Libiyaatti Itoophiyaan seena dalagde👍በሊቢያ አለም...
23/05/2024

ሰበር ዜና
Oduu Ammee

በሊቢያ አለም አቀፍ ቁርዓን ውድድር ኢትዮጵያውያን ታሪክ ሰሩ👌
Dorgommii Qur'aanaa Libiyaatti Itoophiyaan seena dalagde👍

በሊቢያ አለም አቀፍ የቁርአን ውድድር 12ኛ ዙር ላይ 60 የአለማችን ሀገሮች የውድድሩ ተሳታፊ የነበሩ ስሆን ከፍተኛ ፉክክር የታየበት ነበር፡፡
ሀገራችንን ኢትዮጵያን በመወከል የተወዳደሩ ሁለት ኢትዮጵያኖች ታሪክ ሰርቷል፡፡በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በ30 ጁዝዕ በቅራኣቲል አሽር 30 ጁዝዕ የቁርአን ሂፍዝ ውድድር በሊቢያ ኢትዮጵያዊው አብዱልወሃብ ኢብራሂም 1ኛ ደረጃ በመውጣት ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያኖች ታሪክ በተወዳደርንበት ሁለቱም ዘርፍ አሸናፊ ሆነናል፡፡አልሀምዱሊላህ
የአለም አቀፍ የቁርአን ዳኛ ዶር ኑረዲን ቃሲም በዘይድ እብን ሳቢት የቁርአን ማህበር የተመረጡት ተወዳዳሪዎች ጋር በሊቢያ ይገኛሉ፡፡

Dorgommii Qur’aanaa Idil-Addunyaa Liibiyatti gaggeeffameen,Liibiyaa fi Itiyoophiyaan wal duraa duubaan sadarkaa 1ffaa fi lammaffaa qabataniiru.

Itiyoophiyaa irraa bakka bu’uun kan dorgommicha irratti hirmaate Muhammad Mahmuud Abdoo lakkoofsa lammaffaa cabsuun badhaasa Doolaara kuma soddoma badhaafameera.

Akkasuma Abbootii murtii keessaa kan dorgommii adeemsisaa ture, Lammii Itiyoophiyaa kan tahan Ustaaz Nuuradiin Qaasimis hirmaataniiru.

Addunyaa irratti maqaan biyya keenyaa ganda kiristaanaa qofa jechuun kan beekkamaa turte,amma garuu ciminnaa fi baay’inni Muslimoota Itiyoophiya ifa tahaa dhufee jira. Kuni tola RABBIITI.

Harrettiin ni Gurguramti!አህያው አይሽጥም!       ሰውየው አህያ ነበረችው ፤  አህያዋ ሚስቱን አጉል ትረግጣትና ሚስትየው ትሞታለች። ሰውየው ሌላ ሚስት ፈልጎ ያገባል ፤ ሆኖ...
16/05/2024

Harrettiin ni Gurguramti!
አህያው አይሽጥም!

ሰውየው አህያ ነበረችው ፤ አህያዋ ሚስቱን አጉል ትረግጣትና ሚስትየው ትሞታለች። ሰውየው ሌላ ሚስት ፈልጎ ያገባል ፤ ሆኖም ግን አህያዋ አሁንም አዲሷን ሚስት ትረግታጥና ሚስትየው ትሞትበታለች።
ታድያ ይህ ሚስት የሞተበትን ሰው ሀዘን በተቀመጠበቅ ሰዎች እየመጡ ያፅናኑት ነበር። ሴቶች መጥተው ሲያፅናኑት የሆነ ጥያቄ ይጠይቁትና ጭንቅላቱን እያነቃነቀ "አዎ" የሚል መልስ ይሰጣቸዋል። ወንዶች መጥተው ደግሞ ሲያፅናኑትና የሆነ ጥያቄ ሲጠይቁት ጭንቅላቱን እያነቃነቀ "አይ" የሚል መልስ ይሰጣቸው ነበር።

ሚስቱ ከሞተችበት ሰውየ ራቅ ብሎ ይህንን ይታዘብ የነበረ አንድ ሰው ጠጋ ይለውና ምንድ ነው ሴቶች መጥተው ጥያቄ ሲጠይቁህ በጭንቅላትህ "አዎ" የሚል መልስ ትሰጣቸዋለህ ፤ ወንዶቹ ደግሞ የሆነ ነገር ሲሉህ አሁንም ጭንቅላትህን እያነቃነቅክ "አይ" ትላለህ ምንድን ነው ሚስጥሩ? ሲል ጠየቀው።

ሰውየውም እንዲህ ሲል መልስ ሰጠው ፦ ሴቶቹ እየመጡ ከዚህ በኋላ ታገባልህ ወይ ብለው ሲጠይቁኝ "አዎ" እያልኩ መልስ ስሰጣቸው ነበር። ወንዶቹ ደግሞ መጥተው አህያህን ትሸጣታልህ ወይ ? በልው ሲጠይቁኝ "አይ" አልሽጣትም እያልኩ መልስ እየሰጠኃቸው ነበር አለው ይባላል።

Namichi harree qaba ture; Harreen haadha manaa isaa dhiittee haati manaa ni duuti. Namichi haadha manaa kan biraa argatee fuudhe; Haa ta'u malee harreen ammallee haadha manaa haaraa dhiittee haati manaa ni duuti.

Kanaaf, namonni isa jajjabessuuf gara mana isaa deeman. Dubartoonni dhufanii yeroo isa jajjabeessan gaaffii isa gaafatan, inni immoo mataa raasee "eeyyee" jedha. Dhiironni dhufanii jajjabeessanii gaaffii yeroo isa gaafatan mataa raasee "lakki" jedhee deebisa ture.

Namni fagoo taa'ee taajjabaa ture, Dubartoonni dhufanii gaaffii yeroo si gaafatan, ati mataa keetiin ``eeyyee'' jettee deebista; Warri dhiiraa yeroo si gafaatan immoo ammallee mataa kee raastee "lakki" jetta. Maal waansaa jedhee gaafate.

Namichis akkas jedhee deebiseef: Dubartoonni dhufanii kana booda ni fuutaa jedhanii yeroo na gaafatan "eeyyee" jedheen ture. Dhiironni dhufanii harrekee ni gurgurtaa jedhanii yeroo na gaafatan "Lakki" hin gurguru jedheen deebisaa ture jedhe. 😝

Photo of the day
08/05/2024

Photo of the day

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Milkiin Raawwate3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ====================================...
08/05/2024

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Milkiin Raawwate
3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ
===========================================

Dhaabbatni Wahdaa Ummataa Liigii Ulamaa fi Du'aata Oromiyaa waliin ta'uun leenjii leenjistootaa guyyaa torbaaf kennaa ture guyyaa har'aa milkii guddaan goolabee jira.

Leenjifamtootaaf sagantaa raawwii baredduu taatee qopheessuun waraqaan Ragaa leenjii kennamee jira.

Guyyaa xumuraa kan irratti Muftii Oromiyaa fi Federaalaa kan ta'an Dr. Kamaal Haj Galatuu, Majlisa Shaggar fi boordiin Wahdaa Ummataa irratti argamanii jiru.

Sagantaa cufiinsaa kana irrattii ergaa baga nagaam dhuftanii kan dabarsan barreessaa Wahdaa Ummataa kan ta'an Ustaaz Rahmataa Muzayyan yennaa ta'u, majlisa Shaggar bakka bu'uun Haj Naasir Abdallaa taasisanii jiru. Dhuma irratti Dr. Kamaal Haj Galag'tuu dhaamsaa jajjabduu taa'ee di ergaa baga gammaddanii leenjifamtootaaf dabarsanii jiru.

Barreessaan Raabixaa kan ta'an Ustaaz Abdussamad Abdallaa ergaa leenjifamtootaaf dabarsanii jiru.

Dhuma irratti lenjistootaa fi leenjifamtootaaf waraqaan ragaa kennamee, sagantaan du'aa'ii Dr. Kamaaliin Goolabamee jira.

Hub. Godinaaleen leenjiin kun aanaalee hunda akka qaqqabuuf leenjifamtoonni akka leenjii kennaniif deeggarsa barbaachisaa akka gootan asumaan dhaamsa dabarsina.

Hogganaan Wahdaa Uummataa kan ta'an Ustaaz Badruu Nuuruu sababa leenjii Hajjiif gara Dirree Dhowaa waan deemaniif hin hirmaanne.

ዋዳ ኡመታ በጎ አድራጎትና ልማት ድርጅት ከኦሮሚያ ዑለማና ዱዓቶች ሊግ ጋር በመተባበር ለሰባት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

ለሰልጣኞች የሚያምር የአፈፃፀም ፕሮግራም ተዘጋጅቶ የስልጠና ሰርተፍኬት ተሰጥቷቸዋል።

የዝግጅቱ የመጨረሻ ቀን የኦሮሚያ እና የፌደራል ሙፍቲ ዶክተር ከማል ሀጅ ገላቱ፣ ሸገር መጅሊስ እና የዋዳ ኡማታ ቦርድ ተገኝቷል።

የመክፈቻ ንግግር የዋዳ ኡማታ ፀሀፊ ኡስታዝ ራህመታ ሙዘየን ለእንግዶች የእንኳን በሰላም መጥታችሁ እና ለሰልጣኞች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ሀጅ ናስር አብደላ የሸገር መጅሊስን ወክለው ንግግር አድርገዋል። በመጨረሻም ዶክተር ከማል ሀጅ ገለቱ ለሰልጣኞች የእንኳን ደስ አላችሁ እና ወሳኝ መልዕክቶች አስተላልፏል።

የራቢጣ ፀሀፊ የሆኑት ኡስታዝ አብዱሰመድ አብደላ ለሰልጣኞች ወሳኝ መልእክት አስተላልፏል።

በመጨረሻም ለአሰልጣኞች እና ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ከተሰጠ ቡሃላ በዶክተር ከማል ሐጅ ገለቱ በዱዓ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።

ማስታወሻ: ይህ ስልጠና ለሁሉም ወረዳዎች እንዲደርስ ወረዳዎች ለሰልጣኞች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ እናሳስባለን።

የ ዋዳ ኡመታ ዋና ሰብሳቢ ኡስታዝ በድሩ ኑሩ ለሀጅ ስልጠና ወደ ድሬደዋ ስለሄድ የመዝጊያ ዝግጅት ላይ አልተገኙም።

ምስጋና የአላህ ነው❗️ አልሀምዱሊላህ
Faaruun kan Rabbiiti❗️ Alhamdulillah

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataaየዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠናDhaabbatni tola ooltummaa fi misoomaa Wahda...
08/05/2024

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataa
የዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና

Dhaabbatni tola ooltummaa fi misoomaa Wahdaa ummataa liigii ulamaa fi du'aata Oromiyaa waliin ta'uun leenjii marsaa 3ffaa du'atoota Wallaggaa fi Shaawaaf mata duree Daa'ii Qopheessuu jedhu irratti itti fufee l kennee jira.

Leenjiin Dr. Jaylaan Khadirii, Dr. Kamaal Haj Galatuu fi Barsiisaa Badruu Muhammadiin kenname. Dr. Jaylan mata duree "Istraateejii Da'iwaa", Dr. Kamaal ammoo mataduree "Beekumsa Diinii" kan jedhu irratti yennaa kennan Barsiisaa Badruun ammoo mata duree "Dhiibaa Miidiyaa" kan jedhu irratti kennanii jiru.

Raawwii leenjiii irratti gaaffiwwan hirmaattota irraa ka'aniif deebiin kennamee jira.

Leenjiin guyyaa har'aa fedha Rabbiin ni raawwata.

የዋህዳ ኡመታ በጎ አድራጎት እና ልማት ድርጅት ከኦሮሚያ ዑለማና ዱዓቶች ሊግ ጋር በመተባበር ከወለጋ እና ከሸዋ ዞኖች እንዲሁም ከቤኒሻንጉል የመጡ ኢማሞች፣ ኡስታዞች እና ሙሁራን የዳዕዋ አደራረግ ዘዴ በሚል ርዕስ አምስተኛ ቀን ስልጠና ሰጥቷል።

ስልጠናው በዶክተር ጀይላን ኸድር፣ ዶክተር ከማል ሐጅ ገለቱ እና በመምህር በድሩ ሙሓመድ የተሰጡ ሲሆን ዶር. ጀይላን "የደሰዕዋ ስትራቴጂ"፣ ዶር. ከማል "የዲን እውቀት" በሚል ዙሪያ የሰጡ ሲሆን መምህር በድሩ "የሚዲያ ተፅእኖ" ዙሪያ ስልጠና ሰጥተዋል።

በስልጠናው አተገባበር ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል።

ስልጠናው ዛሬ በአላህ ፍቃድ ይጠናቀቃል።

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataaየዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠናDhaabbatni tola ooltummaa fi misoomaa Wahda...
06/05/2024

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataa
የዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና

Dhaabbatni tola ooltummaa fi misoomaa Wahdaa ummataa liigii ulamaa fi du'aata Oromiyaa waliin ta'uun leenjii marsaa 3ffaa du'atoota Wallaggaa fi Shaawaaf mata duree Daa'ii Qopheessuu jedhu irratti guyyaa sadaffaaf kennee jira.

Leenjiin Ustaaz Shihabuddiin She Nuuraa fi Ustaaz Haydar Khadiriin kan kenname yoo ta'u, Ustaaz Shihaabuddiin mata duree Jijjiirama kan jedhu irratti bal'inaan yennaa kennan, Ustaaz Haydar ammoo giddu galeessummaa kan jedhu irratti kennanii jiru.

Raawwii leenjiii irratti gaaffiwwan hirmaattota irraa ka'aniif deebiin kennamee jira.

Leenjiin guyyaa boriis itti fufa. Inshaa'Allah

የዋህዳ ህዝቦች በጎ አድራጎት እና ልማት ድርጅት ከኦሮሚያ ዑለማና ዱዓቶች ሊግ ጋር በመተባበር ከወለጋ እና ከሸዋ ዞኖች እንዲሁም ከቤኒሻንጉል ለመጡ ኡስታዞች እና ሙሁራን ለሶስተኛ ቀን የዳዕዋ አደራረግ ዘዴ በሚል ርዕስ ሶስተኛ ቀን ስልጠና ሰጥቷል።

ስልጠናው በኡስታዝ ሺሀቡዲን ሼኽ ኑራ እና በኡስታዝ ሀይደር ኸድር የተሰጡ ሲሆን ኡስታዝ ሺሃቡዲን በለውጥ ርዕስ ላይ ሰፋ ያለ ስልጠና።ሲሰጡ እና ኡስታዝ ሀይደር ኸይደር ደግሞ በመካከለኝነት ዙሪያ ስልጠና ሰጥተዋል።

በስልጠናው አተገባበር ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል።

ስልጠና ዛሬም ይቀጥላል። ኢንሻአላህ

05/05/2024

Rabbi uumama hunda uume hin du'u. Bara baraan jiraataa dha. Duuti uumamaaf malee uumaaf hin malu❗️

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataaየዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠናDhaabbatni tola ooltummaa fi misoomaa Wahda...
04/05/2024

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataa
የዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና

Dhaabbatni tola ooltummaa fi misoomaa Wahdaa ummataa liigii ulamaa fi du'aata Oromiyaa waliin ta'uun leenjii marsaa 3ffaa du'atoota Wallaggaa fi Shaawaaf mata duree Daa'ii Qopheessuu jedhu irratti guyyaa lammaffaaf kennee jira.

Guyyaa har'aa Ustaaz Kaamil Shamsuu fi Ustaaz Ahmaddiin Jabaliin kan kenname yoo ta'u, Ustaaz Kaamil mata duree toftaa da'iwaa fi kilaafa kan jedhu irratti bal'inaan yennaa kennan, Ustaaz Ahmaddiin ammoo dhiibbaa uumuu kan jedhu irratti kennanii jiru.

Raawwii leenjiii irratti gaaffiwwan hirmaattota irraa ka'aniif deebiin kennamee jira.

Leenjiin guyyaa boriis itti fufa. Inshaa'Allah

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataaየዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠናDhaabbatni tola.ooltummaa fi misoomaa Wahda...
03/05/2024

Leenjii Leenjistootaa Marsaa 3ffaa Wahdaa Ummataa
የዋህደቱል ኡማ 3ኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና

Dhaabbatni tola.ooltummaa fi misoomaa Wahdaa ummataa leenjii marsaa 3ffaa du'atoota Wallaggaa fi Shaawaaf mata duree Daa'ii Qopheessuu jedhu irratti kennuu jalqabee jira.

Leenjiin kun kan kennamaa jiru Liigii Ulamaa fi Du'aata Oromiyaa waliin ta'uun dha.

Dura bu'aan Wahdaa Ummataa ergaa bagaa nagaan dhuftanii erga dabarsanii booda, kaayyoo leenjichaa hubachisanii jiru.

Itti Aansuun mata duree Hooggansa jedhu irratti guyyaa guutuu Ustaaz Gaalii Abbaabooriin leenjiin bal'aa. kennamee jira.

Leenjiin guyyaa arfan itti aanan walitti fufiinsaan mata duree adda addaa irratti ni kennama. Inshaa'Allah

ማሊያ እየቀያየሩ ሀገሪቷን አደጋ ላይ ይጥላሉ😭
03/05/2024

ማሊያ እየቀያየሩ ሀገሪቷን አደጋ ላይ ይጥላሉ😭

Majlisni Federaalaa ogummaa fayyaan Hujjaajota tajaajiluu kan barbaadaniif beeksisa baasee jira. Kanaaf ulagaa armaan ga...
02/05/2024

Majlisni Federaalaa ogummaa fayyaan Hujjaajota tajaajiluu kan barbaadaniif beeksisa baasee jira. Kanaaf ulagaa armaan gadii kan guttan dorgomaa. Carraa Gaarii

የፌደራል መጅሊስ በህክምና ሞያ ወደ ሳኡዲ በመጓዝ ማገልገል ለሚፈልጉ ማስታውቂያ አውጥቷል። ስለዚህ ከዚህ በታች የሰለውን መስፈርት የሚታሟሉ እድሉን ተጠቀሙበት። መልካም እድል

23/04/2024

ፖሊሱ ምላሽ ሰጥቷል። ህግስ ምን ይላል❓

23/04/2024

ፖሊስ ወይም መከላከያ ያደረጉት ነገር ትክክል ነው❓

ሁለቱን ቪዲዮ እስከ መጨረሻ በማየት በፍትሃዊነት ሀሳብ አስቀምጡ❗️

22/04/2024

የህግ የበላይነት ይከበር

የመንግስት ተቋማት እና እምነት ቤቶች

የመንግስት ተቋማት እምነት አልባ ናቸው። እዚያ ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩም የሁሉም ማህበረሰቡ አገልጋይ ናቸው። እምነታቸውን ማካሄድ፣ መስበክ፣ አድሎ መፈፀም በፍፁም አይቻልም። በተለይ መከላከያና ፖሊስ ደግሞ የህግ የበላይነት የሚያስከብሩ ስለሆነ በተቋማቸው ከየትኛውም ቦታ በላይ ጠበቅ ይላል። ነገር ግን በአሁኑ ግዜ ነገሮች ፈር እየለቀቁ ነው። ፖሊሶች፣ መከላከያ የመስሪያ ቤታቸውን ዩኒፎርም ለብሰው እምነት ቤት ውስጥ ሲያገለግሉ፣ ከመስሪያ ቤታቸው ለስራ የተሰጣቸውን መሳሪዎች ያለ አግባብ ስጠቀሙ ማየት የተለመደ እየሆነ ነው።

ከታች የምትመለከቱት በደቡብ ክልል ጎፋ ውስጥ የተደረገ አሳፋሪ ነገር ነው። የመከላከያ አርማን ለብሶ መድረክ ላይ ወጥቶ መዘመሩ ሳያንስ እዝያው መድረክ ላይ ጥይት ስተኩስ ይታያል። በቅርብ ግዜ አንድ ፖሊስ በሐዋሳ ውስጥ በፖሊስ መኪና ወንጌልን ሲሰብክ ዘመቻ ተደርጎ ከስራው ተባሯል። ይህንን ተግባር የፈፀመውም በህግ መጠየቅ አለበት። ለእያንዳንዷ ጥይት መክፈል እንዲሁም መታሰር አለበት።

19/04/2024

እስራኤል ኢራንን መደብደቧ ተሰማ

ነገሩ ድራማም ይመስላል። እስራኤል ስትመታም፣ ኢራን ስትመታም ጉዳት የለም ተብሏል🙄 አላሁማ እድርብ ዛሊመ ብዛሊሚን🤲

የአለምነህ ዋሴ ዘጋባ ቪዲዮ

A call for help...Aalima guddaa Ummata Walloo Kan tahe Sheikh Abdulaxiif Sharafuddiin waggaa 2 dura mana hidhaa keessatt...
19/04/2024

A call for help...

Aalima guddaa Ummata Walloo Kan tahe Sheikh Abdulaxiif Sharafuddiin waggaa 2 dura mana hidhaa keessatti dararamaa turuu hundi keessan nibeeytu. Yeroo hidhaa turanitti dhukkubni isaan qabe itti hamaachuun gara Turkey wallaansaaf geeyfamaniiru. Gatiin isaan wallaansaaf gaafataman humna maatii ol waan taheef waamichi deeggarsaa Ummata Islaamaa maraaf dhihaateera. Kanaaf account garee deeggarsa isaatiif dhaabbatte tanarratti namuu waan dandeessan gargaaraa. Du'aa'iiniis Bira haa dhaabbannu!

Rabbi fayyaan nuuf haa deebisu!

Account :- 1000392652788
Nigdi bank

Sheikh Xaha Sheikh Mohammed
Sheikh Hussein Surur
Sheikh Ahmad Ali Hassan

19/04/2024

ሁሉንም ነገር ወደ እምነትና ፖለቲካ😭

በሀገራችን ውስጥ ሁሉንም ነገር ወደ ፖለቲካ፣ እምነት ወይም ወደ ጎሳ መቀየር ከጀመርን ውለን አድረናል። ይህ ደግሞ ይበልጥ ወደ ጥፋት፣ ጥላቻ፣ ጥርጣሬ እና መጠፋፋት ያመራናል። አንድ ሰው ባጠፋ ብሄሩ፣ እምነቱ ይብጠለጠላል፣ ይሰደባል። ይህ አያዋጣንም❗️

ለምሳሌ ይህ ቪዲዮ አንድ የእስልምና እምነት ተከታይ አባት እየቀለዱ ስራ የሚያሰሩትን ቪዲዮ ተለቆ ብዙ ነገር ተብሏል። ለማንኛውም ቪዲዮውን እዩና ሀሳብ ስጡበት።

መልካም ጁሙዓ

17/04/2024

Nashiidaan akka dhabee jira.
ነሺዳ ወይስ ሙዚቃ

ብዙ ነሺዳዎች ከዘፈን ግጥም እየተቀዳ እእንደሚወጣ አንድ አንድ አንድ ወንድሞች ለቀው እኛም አጋርተን ነበር። አሁንም።ተባብሶ እነወደቀጠለ እየደረሰንበያለው ማስረጃ ያመለክታል።

በመጀመሪያም በክላስካል ያበደ ሙዚቃ መላቴ ነሹዳ ያወጣሉ። ለካ ግጥምም ከዚያው ይሰረቃል። ወላሁል ሙስተዓን🙄
በጣም አሳፋሪ ነው። የምትቀርቡዋቸው ሰዎች ብትመክሩ ጥሩ ነው❗️

16/04/2024

እኛ ሙስሊሞች 2 ዒድ ብቻ ነው ያለም። ሌላ መጤ ነው❗️
መውሊድ ዒድ❌ ሸዋል ዒድ❌

Wow Finfine Stadium Eid 1445
10/04/2024

Wow Finfine Stadium Eid 1445

10/04/2024

ዝናብ 🙄 ከስቴድየም አገደን። መስጂድ ውስጥ ለመስገድ ተገደድን። አልሃምዱሊላህ
ኢድ ሙባረክ

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት እና መጋቢት 29፣ 2016 በባህር ዳር ከተማ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን የግፍ ግድያዎች አስ...
08/04/2024

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት እና መጋቢት 29፣ 2016 በባህር ዳር ከተማ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን የግፍ ግድያዎች አስመልክቶ ከክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ።

አረብኛ ቋንቋ ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ድረስ እንዲሰጥ ጥሪ ቀረበ፣የአክሱም እና የላሊበላ ሙስሊሞች የመስጂድ ቦታና የመቃብር ቦታ እዳይኖራቸው መደረጉ ኢ-ህገመንግ...
20/03/2024

አረብኛ ቋንቋ ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ድረስ እንዲሰጥ ጥሪ ቀረበ፣የአክሱም እና የላሊበላ ሙስሊሞች የመስጂድ ቦታና የመቃብር ቦታ እዳይኖራቸው መደረጉ ኢ-ህገመንግስታዊ ሰብአዊነት የጎደለው ተግባር በመሆኑ ሊስተካከል እንደሚገባ ተጠይቋል

በትላንትናው ዕለት መጋቢት 10/2016 የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የበላይ አመራሮች፣ከየክልሉ እና ከሁለቱ ከተማ መስተዳድሮች ሙስሊሙን የወከሉ አባቶች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር ጠቃሚ በሆኑ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሙስሊሙን የዘመናት ጥያቄዎች ማለትም:-የሙስሊሙ ተቋም መጅሊስን ህጋዊ እውቅና እንዲያገኝ በማድረጋቸው፣የወለድ አልባ ባንኮች አገልግሎት እንዲሰጡ በመፍቀዳቸው፣የነጃሺ መስጂድ እና ኢስላማዊ ማዕከለ የሚገነባበትን ቦታ እንዲሰጥ በማድረጋቸው ---የውይይቱ ተሳታፊ ከሆኑ የህዝበ ሙስሊሙ ተወካዩች ከፍ ያለ ምስጋና ቀርቦላቸዋል።

በውይይቱ ወቅት ከህዝበ ሙስሊሙ ተወካዮች ከተነሱ በርካታ ነጥቦች መካከል አንኳር ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው-

1)የሸሪዐ ፍርድ ቤትን በተመለከተ በአዋጅ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ ምንንም አይነት ማሻሻያ ያልተደረገበት በመሆኑ በርካታ ክፍተቶችና ህዝበ ሙስሊሙን የማይመጥኑ የአሰራር ግድፈቶች ያሉበት በመሆኑ ማሻሻያ እንዲደረግበት አፅንኦት ተሰጥቶታል።

2)ኢትዮጵያ እንደ ሐገር ከዐለም አቀፍ ተቋማት ጋር የምታደርጋቸው ስምምነቶች የሀገራችንን ወግ፣ባህልና እሴት እንዲሁም የሐይማኖት መርኀዎች ያከበሩ መሆን እንደሚኖርባቸውና ከዚሁ ጋር በተያያዘ ከሐይማኖትም ሆነ ከግብረ-ገብነት አንፃር ተቀባይት የሌለው እንደ ግብረ ሰዶም የመሳሰሉ ጉዳዮች የሚፈቅዱ ስምምነቶች ላይ ሐገራችን ህዘባችንን ወክላ መሰል ስምምነቶችን መፈፀም እንደሌለባት።

3)ከሰላም ጋር በተያያዘ በሰሜኑ ክፍል ከትግራይ ክልል ጋር ተነስቶ የነበረው ጦርነት በመጨረሻ በውይይት እንደተፈታ ሁሉ በአማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ ቦታዎች እየተፈጠረ ያለው የፀጥታ መደፍረስ ጉዳይ በውይይት እንዲፈታ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራ እና እንደ ሙስሊምም በሰላም ጉዳይ ላይ ከሐይማኖት ተቋማት ጋር በመሆኑ የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ መሆናችንን ተነስቷል።ከዚሁ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጥቅላይ ም/ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋም በሶማሌና በአፋር ክልሎች መካከል ለረጅም አመታት የነበረውን የእርስ በርስ የድንበር ጠብ እንዲቆም እያበረከቱት ያለው አስተዋፅኦ እንደምሳሌ ተጠቅሷል።

4)ከወለድ አልባ ባንኮች ጋር በተያያ በጠቅላይ ሚንስትራችን ቆራጥ አመራርነት በተሰጠ ውሳኔ መመሪያ ወጥቶለት ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የሆኑ ባንኮች እንዲፈጠሩና የተቀሩትም በመስኮት ደረጃ አገልግሎቱን እንዲሰጡ የተደረገ ቢሆንም አገልግሎቱ ተጠናክሮ እንዳይሰራበት ማነቆ የሆኑ ጉዳዮች ለምሳሌ:-
ሀ)የብሔራዊ ባንክ የወለድ አልባ ባንኮችን በተገቢው መልኩ ለማሳለጥ በሚመች መልኩ ያልተደራጀ መሆኑ
ለ)በብሔራዊ ባንክ ደረጃ ዘርፋን በተገቢው መልኩ በእውቀት መምራት የሚችል ክፍል አለመኖሩ
ሐ)በብሔራዊ ባንክ ደረጃ የሸሪዐ አማካሪና የሸሪዐ ኦዲትና ሱፕርቫይዝ የሚያደርግ ባለ ሞያ አለመኖሩ
መ)በብጤራዊ ባንክ ደረጃ ከወለድ ነፃ በተለይ ሙሉ በሙሉ ከመለድ ነፃ አገልግሎተ የሚሰጡ ባንኮች በተሟላ መልኩ አገልግሎት እንዳይሰጡ እንቅፋት የሚሆኑ አንዳንድ መመሪያዎች መኖራቸው እና አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝርዝር መመሪያዎች አለመካተታቸው።
ሠ)ብሔራዊ ባንክ ለረጅም አመታት በባንኪንግ ዘርፋ ሲሰሩ የቆዩትን ባንኮች በቅርብ ከተመሰረቱት ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ ከሆኑት ባንኮች ጋር እኩሉ ማየቱ በተለይ ብድር ላይ ከ14% በላይ መስጠት እንዳችሉ መከልከሉ ተገቢ እንዳልሆነና ኮንቬንሺናል ባንኮች ከሰበሰቡት 98 በመቶ ብድር የሰጡትን ቀደም ብሎ በነበረው አመት ከሰጡት አንፃር ከ14% በላይ መስጠት እዳይችሉ መከልከሉ ተገቢ ሊሆን ቢችልም በሌላ በኩል ግን የሰጡት ብድር በአጠቃላይ በዘርፋ በመስኮት ከሚሰሩትም ሆነ ሙሉ በሙሉ ወለድ ነፃ አገልግሎተ የሚሰጡ ባንኮች በድምሩ ያበደሩት 2% ሆኖ ሳለ ከኮንቬንሺናሉ ባንኮች እኩል የገንዘብ እጥረትን (ሊክዊዲቲን) ምክምያት በማድረግ መከልከል ተገቢና ሚዛናዊ አለመሆኑ

5)በ2005 በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትር በወቅቱ የአህባሽ አስተሳሰብን በሙስሊሙ ላይ ለመጫን ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እንዲያስችል የወጣ መመሪያ በሙስሊም ተማሪዎ የአለባበስ እና የሰላት ሁኔታ ላይ በርካታ ችግርን ሲፈጥር የቆየና አሁንም ችግር እየፈጠረ ያለ መመሪያ በመሆኑ ለምሳሌ:-በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ይህን መመሪያ ተገን በማድረግ ጀለቢያ የለበሰን ተማሪ ወንጀል እንደሰራ ተደርጓ የተቆጠረበት፣በጉንችሬም ከ2000 በላይ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በዚሁ መመሪያ መሰረት ከትምህርት ገበታ እንዲርቁ የተደረገ መሆኑን--- በመጥቀስ ይህ መመሪያ ዳግም እንዲታይና እንዲታረም ጠንካራ ሐሳብ ተነስቷል።

6)ከአፋር ክልል ጋር በተያያዘ ከሌሎች እምነት ተከታዮች በአፋር ክልል ቸርች ተዘጋብን ተብሎ የቀረበው ጉዳይን አስመልክቶ ጉዳዮ ቸርች ተዘግቶባቸው ሳይሆን ቸርቾቹ ተዘጉ በተባለበት አካባባቢው ሁለት መስጂዶች እና በዙሪያቸው 8 ቸርቾቾ ተሰርተው አገልግሎት እየሰጡ ሳለ ከመካከላቸው አንዱ ሰባኪ የአፋር ህዝብን የባህል ልብስ ለብሶ፣ጊሌ ታጥቆና ሙስሊም መስሎ ጥምጣም በመጠምጠም በዚህ ሁኔታ ቪዲዮ ተቀርፆ በተሰባበረ የአፋር ቋንቋ የአፋር ባህልና እምነት የሚፃረር መዝሙር ሰርቶ ወደ ህዝቡ በመልቀቁ ምክንያት የአካባቢው ህዝብ ይህን ጉዳይ ትንኮሳ አድርጓ ስለወሰደውና ነገሩ ስላስቆጣው ይህን ፈርተው ቸርቾቹን እራሳቸው ዘግተው ሄዱ እንጂ ሌላ የተደረገ ነገር እንደሌላ ተገልፃል

7)የኢትዮጵያ የፋይናንስ ስርዐት በጥቃቅን እና አነስተኛ እንዲሁም በመካከለኛ ኢንተርፕራይዝ የሚሰጡ ብድሮች ሙስሊሙን ታሳቢ በማድረግ ከወለድ ነፃ በሆነ መልኩ የሚሰጡበት ሁኔታ መመቻቸት እዳለበት ጥያቄ ቀርቧል

8)ከህዝብ ቆጠራ ጋር በተያያዘ ከዚሀ በፊተ የተደረጉ የህዝብ ቆጠራዎችን ሙስሊሙ ፍትሐዊና ተገቢነት ያለው አሳማኝ ቆጠራ ተደርጓል ብሎ ያልተቀበለው በመሆኑም በቀጣይ በሚደረገው የቤት ቆጠራ ተአማኒነት ይኖረው ዘንድ ሙስሊሙ ከላይ ጀምሮ እስከታች ድረስ በቆጠራው የሚሳተፍበት ሁኔታ አስፈላጊ መሆኑ ተብራርቷል

9)ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች ቁጥር አንፃር እጅግ ያነሰ የሙስሊም ቁጥር ያላቸው ሀገራት በተለያዩ ዐለም አቀፍ ተቋማት ስር አባል ሆነው ታቅፈው ለሀገራቸው በርካት ጥቅም እያስመዘገቡ ይገኛሉ እኛ ግን በቁጥር ከነሱ ብንልቅም በመንግስት ደረጀ ትኩረት ተሰጥቶት በተቋማቱ አባል ሆነን ባለመመዝገባችን እንደ ሀገርም እደ ሙስሊምም ተጓድተናልና ይህ ጉዳይ ቢታሰብበትና በተቋማቱ አባል የምንሆንበት ሁኔታ ቢመቻች

10)የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት በፊንፊኔ (አዲስ አበባ) ም/ቤቱን እና የኦሮሚያ ሙስሊምን የሚመጥን ቢሮ ስለሌለው በከተማዋ የም/ቤቱን መገንቢያ ቦታ ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን ተነስቷል

11)የኢትዮጵያ ሙስሊም የውጭ ምንዛሬ ከማስገኘት አንፃር ቡና፣የቁም ከብት ወደ ውጭ በመላክ ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያበረክት ቢሆንም ከሐጅ ጋር በተያያዘ በሳውዲ የሐጀ ሚኒስትር የተሰጠን ኮታ 43 ሺ ሁጃጆችም መላከ የሚያስችል ቢሆንም በዶላር እጥረት ምክንያት ግማሹን ኮታ እንኳን መላክ ባለመቻላችን ሐጅ ለማድረግ ፍላጎት ያላቸው በርካታ ሑጃጆችን ማስተናገድ አልቻልንምና የዶላር ጉዳይ ትኩረት ተሰጥቶት መፍትሄ ቢበጅለት

12)ሀገራዊ የሰላምና የምክክር መድረክን በተመለከተ ጠቅላይ ም/ቤታችን የሙስሊሙን ጥያቄዎች በተደራጀ መልኩ በጥናት ያቀረበ በመሆኑ በሀገራዊ የሰላምና የምክክር መድረክ ላይ ከላይ እስከ ታች ሙስሊሙ እንዲሳተፍ ማድረግ ተገቢ መሆኑ አፅንኦት ተሰጥቶታል።

13)የዐረብኛ ቋንቋ ለሀገራችን በርካታ ጥቅሞችን የሚያስገኝ በመሆኑ እንደ ምሳሌም የህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ያበረከተው አስተዋፅኦ ትኩረት ተሰጥቶት ከአንደኛ ደረጃ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ካሪኩለም ተቀርፆለት ትምህርቱ ቢሰጥ የሚል ምክረ ሐሳብ ተሰንዝራል።

14)ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲቋቋሙ በጅምር ያሉትም እንዲጠናከሩና ከኢትዮጵያ ውጪ በዘርፋ የተማሩና በድግሪ፣በማስትሬት እና በዶክትሬት ደረጃ የተመረቁ ሰዎች በሀገር ደረጃ ሰርተፍኬታቸው እውቅና ቢሰጠው የሚል ሐሳብ ተንፀባርቋል

15)በሸገር ከተማ የተከሰተው የዜጎችን ቤት የማፍረስ ጉዳይ ምንም እንኳን ህገ-ወጥነት የሚበረታታ ባይሆንም ዜጎች በበርካታ ጥረት ያፈሩት ንብረት ሲፈርስባቸው ለከፍተኛ ጉዳት የተጋለጡ በመሆኑ በተቻለ መጠን የሚካሱበት ሁኔታ ቢመቻችላቸው።

በተጨማሪም የፈረሱ መስጂዶችን በተመለከተ በሙስሊሙ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰና ሙስሊሙን ያሳዘነ ከመሆኑም ባሻገር በመጅሊሱና በኦሮሚያ መንገስት መካከል በተደረገ ውይይት መስጂዶቹ ተመልሰው በተሻለ መልኩ እንደሚሰሩ ቃል የተገባ ቢሆንም እስካሁን ተፈፃሚ ባለመሆኑ ቃሉ ወደ ተግባር ተለውጦ መስጆዶቹ እንዲገነቡ ጥያቄ ቀርቧል።

16)እንደሙስሊም በተለያዩ የመንግስት ተቋማት ቁጥራችንን በሚመጥን እና ፍትሐዊነት ባለው መልኩ ባለ መወከላችን ለበርካታ ችግሮች የተጋለጥ በመሆኑ ቢስተካከል የሚል ሐሳብ ተነስቷል

17)የአክሱም እና የላሊበላ ሙስሊሞች የመስጂድ ቦታና የመቃብር ቦታ እዳይኖራቸው መደረጉ ኢ-ህገመንግስታዊ ሰብአዊነት የጎደለው ተግባር በመሆኑ ሊስተካከል እንደሚገባ ተጠቁሟል

18)ከቅርስ ጥበቃ ጋር በተያያዘ የነሾክይ፣የነአንይ እና ዳንይ መስጂዶችና መንደሮች፣ የአባ ጅፋር እና የሸይኽ ሆጀሌ ቤተ-መንግስት በሐረር እና በተለያዩ የጀገራችን ክፍሎች እንዲሁም በውጭ ሀገር ጭምር የሚገኙ በርካታ ኢስላማዊ ቅርሶች ተጠንተው በኢትዮጵያ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በኩል ትኩረት ተሰጥቷቸው በጀት ተመድቦ ሊሰራባቸው እንደሚገባ ተጠቅሶል።በመጨረሻም በመጅሊሱ ፕሬዝዳንት የክቡር ዶክር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የማጠቃለያ ሀሳብና ጥያቄ ቀርቧል።

እነዚህና መሰል ጥያቄዎች ከህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረቡ ሲሆን እሳቸውም በተነሱ ጥያቄዎችና ሐሳቦች ላይ ምላሽ መሰጠቱን ከኡስታዝ ሙሀመድ አባተ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

©ሀሩን ሚድያ

18/03/2024

ፍጡርን ጠብቆ ማብራት ማጥፋት። መብራት ኃይል የሥራህን ይስጥህ❗️ከመሂኑ መፍትሄው ምንድን ነው❓

Nashiidaan meeshaa muuziqaan baasuun yeroo ammaa akka heyyemamaa wa'ii ta'ee jira. Ulamoonii gurguddoon Muziqaanis ta'e ...
15/03/2024

Nashiidaan meeshaa muuziqaan baasuun yeroo ammaa akka heyyemamaa wa'ii ta'ee jira. Ulamoonii gurguddoon Muziqaanis ta'e meeshaan isaa haraama jedhu.

Nashiidaa Afaan Oromoo haarayaa meeshaa muziqaa irraa balleessee baay'ee natti tole. Kanaaf isiniif qoode. Liinkii armaan gafiun dhaggeeffadhaa

03/07/2023

Jinnonni qarshii 50,000 gumaachan😂
ጅኖች 50,000 ብር አበረከቱ

Akka Shek Muusaa Su'aalaa Miinaa waliin teenye akka natti himanitti, Jimma muhaadaraaf deemnee "jinnoonni qasrhii 50,000 kennaa" jedhanii du'aa'ii godhaniif. Nus nu ajaa'ibee jinniin Jimmatti qarshii kennu jalqabdee jennee gaafanne. Isaanis akkas jedha... viidiyoo laalaa

03/07/2023

Oduu Gaddaa

ይህቺ እህታችን አላህ መቀመጫዋን ጀነት ያድርግላት በድንገተኛ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። በስደት ላይ ሁና አደጋ ደርሶባት ወደ አላህ ተጓዘች። የመሞቷ ምክንያ ሲሊንደር ፈንድቶ መሆኑን ሰማን። በጣም ያሳዝናል😭 ሞት በድንገት ይከሰታል። እህታችን ቲክቶክ ላይ ጥሩ ምክሮችን ትለቅ ነበር። አዚህ ቪዲዮ ላይ ስለ አላህ ውሳኔ (ቀደር) በሚገርም ሁኔታ እየመከረች ይታያል። አላህ ይቀበላት። እንደሁ እኛ ብንሆንስ ምን ላይ ያለነው። አላህን እንፍራ። ከእህታችን ጀነት ለቤተሰቦቿ ትዕግስት እንማፀናለን።

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bedr Media-በድር ሚዲያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Bedr Media-በድር ሚዲያ:

Videos

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Contact The Business
  • Videos
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share