24/02/2023
ሰላም ወዳድ የሆነው ነባሩ ሙስሊም መሰረታዊ የእምነት ልዩነት ባላቸው ጽንፈኞች የገዛ መጂሊሱ ተነትጥቆ ዝም ማለት የአማኞች ባህሪ አይደለምና መጅሊሱ ለባለቤቶች እስኪመለስ አጥብቀን እንቃወማለን
በመካከላችን መሰረታዊ ልዩነት በመኖሩ ድርጊቱ የሙስሊሙ ተቋም ከሙስሊሞች እጅ ተነጥቆ ለሌላ እምነት ተከታዮች እንደተሰጠ ነው የሚቆጠረው