በዘመነ ካሴ ላይ የተፈጸመውን ተደጋጋሚ “የአጋንንት ጥቃት” ማክሸፉን የጎጃም ፀረ-ድግምት ብርጌድ አስታወቀ 😂
Getnet Almaw Tiruneh - ጌትነት አልማው ጥሩነህ
የጠላት ወገን በዘመነ ካሴ ላይ በተደጋጋሚ የሰነዘረውን የአጋንንት ጥቃት በአስተማማኝ ሁኔታ ማክሸፉን የጎጃም ፀረ-ድግምት ብርጌድ (ጎፀድ) አስታውቋል !!
የብርጌዱ አዛዥና የአለም ፀረ-ድግምት የበላይ አዛዥ አቶ ደምለው ቅደድ ከጎጃም ጎረቤት ለተውጣጡና #ዋጃጋንት የሚገኘውን የጎጃም ፀረ-ድግምት (ጎፀድ) በመጎብኘት ላይ ለሚገኙ ከፍተኛ የድግምት ባለሙያዎች በዛሬው ቀን እንደገለጹት ብርጌዱ በዘመነ ካሴ ላይ በተደጋጋሚ የተቃጣውን የአጋንንት ጥቃት በአስተማማኝ ብቃት ማክሸፉን ገልጸው በአሁኑ ሰዓት ብርጌዱ “በአንደርብ መምታት፣ ጥላ ወጊ፣ በድግምት ማፍዘዝ፣ የጠላትን ልብ ማራራት” በሚል የተለዩ አራት የሚሆኑ ፕሮጀክቶችን ከፍተኛ ሃብትና ባለሙያ መድቦ እያበለጸገ መሆኑን ገልጸዋል... 😂
የጎጃም ፀረ-ድግምት ብርጌድ የበላይ አዛዥ የሆኑት አቶ ደምለው ቅደድ ከጎጃም ጎረቤት ለተውጣጡና ማዕከሉን በመጎብኘት ላይ ለሚገኙ ከፍተኛ የድግምት ባለሙያዎች “ጎረቤት ክፍለ ሃገራት መሰል ፀረ-ድግምት ማዕከላት ሲያደራጁ የማዕከሉ ድጋፍ እንደማይለያቸው” ገልጸው ማዕከሉ በአሁኑ ሰዓት ከኢራን፣ ሶሪያ፣ የመን፣ ራሽያና ቱርክ ጋር በጋራ ለመስራት ውል ማሰሩን ገልጸውላቸዋል..
♟
አሳፍ
የአማራ እና የትግራይ ልሂቅ በጌታቸው ረዳ እይታ ድሮ እና ዘንድሮ ፣ የባህል ልብሳችን ተመሳሳይ ነው
ደሴ ቃጠሎ
ደሴ ከተማ አራዳ ሸርፍ ተራ ጨው ከሚሸጥበት አካባቢ ያጋጠመውን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል ወጣቱ፣የፀጥታ ኃይሎች እና የእሳት አደጋ ሠራተኞች እየተረባረቡ ነው።እሳቱ አሁን ላይ እየበረደ ነው።በዚህ አጋጣሚ ይህ የደሴ ከተማ የእሳት አደጋ ክፍል ስልክ ቁጥር ነው። 033111 6125 ደሴዎች ሴቭ አድርጉት ሌላ ጊዜ ያስፈልግ ይሆናል።
@ዘላለም ካሳሁን
ከቃሊቲ በፊት
“…በየሰፈሩ እየዞርኩ ቄሮን እስኪ ጨርሰው…ማለት ብቻ ይበቃኛል…”
አገቱኒ /ተምረን ወጣን/ አሉ ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም። ከቃሊት እስር ቤት ወጥተው የጻፉት መጽሀፍ። የጃዋርን ከቃሊቲው እሰር በፊት የነበረውን እብሪት ላፍታ እናስታውሰው? Short memory መገለጫችን ስለሆነ ለትውስታ ነው
የእምነት ክህደት
ፀረ ጎጃም ስትሉ የነበራችሁት ፌክ አማራወች ሆይ በሽሽሀ ፈጋሚው ቀፋይ ቡድን ጉዳይ Click Dessie ስትፅፈው የነበረውን ጎጃሜው ተመስገን ጥሩነህ ሲደግመው የደህንነት ሀላፊውን ለምን ፀረ ጎጃም አላላችሁትም?
ለማንኛውም ራሳቸውን የአማራ ህዝባዊ ሀይል/ፋኖ በሚል የሚጠሩ ከተማ ቁጭ ብለው ሽሽሀችውን እየፈገሙ መንግሥትን የሚገዳደር የታጠቀ ሃይል እናደራጃለን የሚሉት እነ ማስረሻ ሰጤና ዘመነ ካሴን ጨምሮ ከሁሉም አመራሮች ጋር የአማራ ክልል መንግስት ውይይት ከማድረግና ማስጠንቀቂያ ከመስጠት በዘለለ አንዳች ተግባራዊ እርምጃ እንደማይወሰድባቸው ለClick Dessie የደረሰው ታማኝ የደህንነት ማስረጃ ያስረዳል። ምክንያቱስ ያላችሁ እንደሆነ ሕገ-ወጥነት ሕግ ከሆነ ዓመታት ተቆጥረዋል።
ፋሽስቱን የትግራይ ሃይል ያረበደበዱት የወሎ ገበሬ ወ ጢነኛ ወ ፋኖ
«እንደ ወሎ ገበሬወች መሬት ይዞ የሚዋጋ፣እየሳቀ የሚወጋ መርዘኛ አልገጠመንም።ከወልድያ እስከ ደሴ ባለው የ100 ኪሎ ሜትር መንገድ 4ወር ፈጅቶብናል።የተዋጋን ግን ገበሬው ነው!! »
(የፋሽስቱ የትግራይ ሃይል ወታደሮች ደሴ ላይ ከተናገሩት)