23/04/2024
በጀልባ መገልበጥ አደጋ የ16 ኢትዮጵያውያን ሕይወት አለፈ።ጄይሉ ቲቪ 15/08/2016 ዓ.ል
በጀልባ መገልበጥ አደጋ የ16 ኢትዮጵያውያን ሕይወት ሲያልፍ በጀልባዋ የነበሩ ሌሎች 28 ዜጎችን እስካሁን ማግኘት አለመቻሉ ተገለጸ፡፡
ትላንት ምሽቱን ከየመን የባህር ዳርቻ ልዩ ስሙ አራ ከሚባል ስፍራ 77 ኢትዮጵያውያን ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን አሳፍራ ወደ ጅቡቲ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ጎዶሪያ በሚባል አካባቢ በደረሰባት የመገልበጥ አደጋ እስካሁን የ5 ሕፃናት እና ሴቶችን ሕይወት ጨምሮ 16 ዜጎቻችን ሕይወታቸውን አጥተዋል።
አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት
ድህረ ገጽ፡- https://jeilumedia.com
ዩትዩብ:- https://www.youtube.com/c/JeiluTube/videos
ፌስቡክ:- https://www.facebook.com/jeilutv
ኢሜል :- [email protected]
ቴሌግራም :- https://t.me/Jeilumedia
ጄይሉ ቲቪ ዛሬን ለተሻለ ነገ