ራስህን ፈትሽ ቆም ብለህ
እነዚህን ይጎበኙ👇
@everthingspossible
@ChuriyaaAbera
ሕይወትህ የግል ናት!
ያንተን ሕይወት ዞር ብሎ የሚያይ አካል የለም ያንተ ሕይወት ላንተና ላንተ ብቻ ነው ያንተ መራብ ያንተ መጠማት ያንተ መቸገር ያንተ ራቆትንት ሌላ ሰው ምንም ነው። የተሰጠውን ሕይወት ላይ ስበብ ከምታበዛ ለሕይወት ይመቻል/ያወጣል ባልከው መንገድ ብትጉዝ የተሻለው። ውስጥ ያመነውን አድርግ ውስጥ የተገዛለትን ፈጽም ውስጥ የተሸለፈለትን አከናውን። ማንንም አትጠብቅ በራስህ መንገድ ግን በመጓዝ የውጤቱ አካል።
ጣፋጭ ምሽት ተመኘንላችሁ🙏
@everthingspossible
ሁሌም የእናንተው ምርጫ
ሽንት ቤት ተቀምጦ ምግብ መበላት እንደማይመች ሁላ እንድሁም በድሮ አሰተሳሰብ ሆኖ አድስ ለወጥ መፍጠር ሆነ ማየት አይቻልም። አድስ ሕይወት የምትፈልገ ከሆንህ ከድሮ አሰተሳሰብና ከሰፈረ ማንነት መወጣት የግዴታ ነው።
መልካም ቀን ተመኘንላችሁ🙏
@everthingspossible
ሁሌም የእናንተው ምርጫ!
በዚህ ስምምነት ደስተኛ የሆነችሁ🙏
#ሰበር #ዜና
በኬንያ ናይሮቢ ለሳምንት ያህል የፈጀውን ውይይት ተከትሎ #የኢትዮጵያ ከፍተኛ የጦር አዛዦች እና የ #ትግራይ ተወካዮች ጦርነቱን ለማቆም የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ንግግሮቹ ያተኮሩት ተዋጊዎቹን ትጥቅ የማስፈታት እቅድ በማውጣት እና በቀጣይ መልሶ ማቋቋም ላይ ነው። Via CGTN
#Update
#Tigray, #Mekelle 📍
ትላንትና በጉዞ ላይ እንደነበሩ የተነገረላቸው አስፈላጊ የሆኑ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቶችን የጫኑት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተሸከርካሪዎች የትግራይ ክልል መዲና መቐለ ደርሰዋል።
ሁሉም (50ውም) ተሸከርካሪዎች በሰላም ነው መቐለ የደረሱት።
ምን ይዘዋል ?
➡️ 1,000 ሜትሪክ ቶን ስንዴ እና ጥራጥሬ ፤
➡️ 700 ሜትሪክ ቶን የጤና ፣ የተመጣጠነ ምግብ እና WASH (ውሃ፣ የአካባቢ እና የግል ንፅህና መጠበቂያ እቃዎች) + 115,000 ሊትር ነዳጅ ይዘው ነው መቐለ የደረሱት።
የዓለም ምግብ ፕሮግራም መቐለ የደረሱትን እነዚህን ምግብ / አልሚ ምግቦች በዚህ ሳምንት በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ማከፋፈል እንደሚጀምር አሳውቋል።
በዚህም ድርጅቱ 43,000 አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ወገኖች እንዲሁም ተጋላጭ ለሆኑ 24,000 እናቶች እና ህጻናት በተመጣጠነ ምግብ ለመድረስ ማቀዱን ገልጿልገልጿል።