Ethio መረጃ

Ethio መረጃ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethio መረጃ, News & Media Website, Mettu.

ዛሬ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት 11 ሰዓት ላይ የሰሌዳ ቁጥሩ 3-B29228  ፒክአፕ ደብል ጋቢና የሆነ ተሽከርካሪ የጉዞ አቅጣጫዉን ወደለገጣፎ አድርጎ ሲጓዝ ጣፎ አደባባይ ጋ ሲ...
01/10/2023

ዛሬ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት 11 ሰዓት ላይ የሰሌዳ ቁጥሩ 3-B29228 ፒክአፕ ደብል ጋቢና የሆነ ተሽከርካሪ የጉዞ አቅጣጫዉን ወደለገጣፎ አድርጎ ሲጓዝ ጣፎ አደባባይ ጋ ሲደርስ ዋናዉን መንገድ ጥሶ ገደል ዉስጥ በመግባቱ አሽከርካሪዉን ጨምሮ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ አንድ ሰዉ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል።

የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የሁለቱን ሰዎች አስከሬንና ተሽከርካሪዉን ከገደል ዉስጥ ያወጡት ሲሆን ይህም ሂደት 1 :20 ሰዓት ፈጅቷል።

በአደጋዉ ጉዳት የደረሰበት ሰዉ ህክምና እየተደረገለት የሚገኝ ሲሆን የአደጋዉ መንስዔ በትራፊክ ፖሊስ እየተጣራ ነው ሲል ኮሚሽኑ አስታውቋል።

 • በዎላይታ ዞን የተመዘገበው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት አስደንጋጭ ነው ተብሏል።• ፈተናው ከወሰዱት ከ31 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከ20 ፐርሰንት በታች የማለፍ ምጣኔ መመዝገቡ ተነግሯል...
01/10/2023



• በዎላይታ ዞን የተመዘገበው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት አስደንጋጭ ነው ተብሏል።

• ፈተናው ከወሰዱት ከ31 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከ20 ፐርሰንት በታች የማለፍ ምጣኔ መመዝገቡ ተነግሯል።

በዎላይታ ዞን ፤ የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በተለየ መንገድ መሰጠቱ ዝቅተኛ ዉጤት እንዲመዘገብ ምክኒያት ሆኗል ተባለ።

እንደ ሀገር የገጠመን የትምህርት ስብራት ለመጠገን ይቻል ዘንድ በሀገር ደረጃ እንቅስቃሴ እየተደረገ እንደሆነ ይታወቃል።

በተለይም በፈተና ስርአቱ እየታዩ የነበሩ ስህተቶችን ለመቅረፍ በማስብ አዳዲስ የፈተና ስርአቶች ተዘርግተዋል።

ይህን በመከተል የወላይታ ዞን በዚህ አመት የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተናን በተለዬ መልኩ መፈተኑ ተገልጿል።

የመምሪያዉ የመምህራንና የትምህርት ልማት ዳይሬክተር ቡድን መሪዉ አቶ ኢሳያስ ሀይሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለጹት ፤ ተማሪዎችን አጥርቶ ለማሳለፍ የፈተና ጣቢያዉን በመቀየር በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መፈተናቸዉ የመጠነ ማለፉን ዝቅ ማድረጉን ያነሳሉ።

አቶ ኢሳያስ ፤ በዚህ አመት የታየዉ ከ20 ፐርሰንት በታች የማለፍ ምጣኔ መሆኑን ገልጸው ይህ ለብዙዎች አስደንጋጭ መሆኑን አንስተዋል።

ካሁኑ ችግሩን ቀርፎ ጥሩ ዉጤት ማስመዝገብ ይቻል ዘንድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ወይይት መጀመሩን ገልጸዋል።

ከሰላሳ ሶስት እስከ ሰላሳ አምስት ፐርሰንት የነበረዉ የማለፊያ ዉጤት በዚህ አመት ወደሀምሳ ፐርሰንት ከፍ ማለቱ ያላለፉ ተማሪዎችን ቁጥር እንዲያሻቅብ ትልቅ ምክኒያት መሆኑንም አንስተዋል።

ሀላፊዉ ይህ የማለፊያ ዉጤትና የፈተና አሰጣጥ የሚቀጥል መሆኑን አዉቀዉ ተማሪዎች ካሁኑ ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስበዉል።

መረጀው በሀዋሳ የቲክቫህ ቤተሰብ አባል የተዘጋጀ ነው።

ዛሬ በአዳማ 5G ይጀመራል
02/11/2022

ዛሬ በአዳማ 5G ይጀመራል

😡በውጪ የምንገኘውን ለእማማ ኢትዮጵያ ቀን ለሊት የምንጨነቀውን ቤተሰብ እያረዳን የምንኖረውን በስደት ያለነውን ኢትዮጵያውያን በሙሉ የተሳደበች ሴት 😡እንደዚህ አይነት ጥንዶች ስታይ ምን አለ ...
17/09/2022

😡

በውጪ የምንገኘውን
ለእማማ ኢትዮጵያ ቀን ለሊት የምንጨነቀውን

ቤተሰብ እያረዳን የምንኖረውን
በስደት ያለነውን ኢትዮጵያውያን በሙሉ የተሳደበች ሴት

😡

እንደዚህ አይነት ጥንዶች ስታይ ምን አለ መንግስት ንፁሀን ከሚያስር

እነዚህ ነበር አፍሶ ጫካ ወስዶ ቢያስራቸው ትላለህ::

ወንዱ ራሱ ሲዘጋ እውነት ይሄ አሁን ያ ጣልያን ያባረረው ኢትዮጵያዊ ዘ ር ነው ?

ፈጣሪ ብድራችሁን ይክፈላችሁ?

በሳማ ሞት

😡

🌴🌴🌴

የኬኒያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬኒያታ አዲስ አበባ ገቡ**********************የኬኒያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬኒያታ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አው...
14/11/2021

የኬኒያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬኒያታ አዲስ አበባ ገቡ
**********************
የኬኒያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬኒያታ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማርፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
"ውድ ወንድሜ ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ ወደ ሁለተኛው ቤትዎ እንኳን ደህና መጡ" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት።

https://youtu.be/4lHdgRsrbFY
28/10/2021

https://youtu.be/4lHdgRsrbFY

ፌስቡክ ስሙን "ሜታ" በሚል አዲስ ስም ቀየረ!ግዙፉ የማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ ሜታ ተብሎ እንደሚታወቅ አስታውቋል። music

Eebba bareeddotaa
20/10/2021

Eebba bareeddotaa

የሀገርን ህልውና ለማስከበር ከጁንታው ጋር ለሚፋለመው መከላከያ ሰራዊትድጋፍ እናደርጋለን- የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎችአሶሳ፤ ሐምሌ 19 / 2013(ኢዜአ) የሀገርን ህልውና ለማስከበር ከህወሀትጁን...
26/07/2021

የሀገርን ህልውና ለማስከበር ከጁንታው ጋር ለሚፋለመው መከላከያ ሰራዊት
ድጋፍ እናደርጋለን- የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች
አሶሳ፤ ሐምሌ 19 / 2013(ኢዜአ) የሀገርን ህልውና ለማስከበር ከህወሀት
ጁንታ ጋር እየተፋለመ ካለው መከላከያ ሰራዊት ጎን በመቆም ድጋፍ እናደርጋለን
ሲሉ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ዛሬ ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ ።
ሰልፈኞቹ ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ በመግለጽ የውስጥና የውጭ
ሃይሎች ጥቃትና ተጽዕኖን አውግዘዋል።
ከሰልፉ ተሳታፊዎች መካከል አቶ መሳፍንት ዓለምነው ለኢዜአ እንደገለጹት
የምዕራባዊያን ተጽእኖ የኢትዮጵያን ሕዝብ በሉዓላዊነቱ ጉዳይ ከያዘው አቋም
አያስቀይረውም።
“በሀገሩ ጉዳይ የሚወስነው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንጂ የውጭ ሃይሎች አይደሉም
” ብለዋል ።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከመሪው ጎን በመቆም በሀገሩ ህልውናና መጻኢ ዕድል ላይ
እየወሰነ መሆኑን ተናግረዋል።
ህጻናትን፣ እናቶችንና አረጋውያንን አስገድዶ ወደ ጦርነት እየማገደ የሚገኘውን
አሸባሪውን ህወሃት ለመመከት በገንዘብ ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ ከሠራዊቱ ጎን
ተሰልፈው የህይወት መስእዋትነት ለመክፈል መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል ፡፡
“ኢትዮጵያዊያን አንድ ከሆንን ከብረት የጠነከርን ነን” ያሉት ደግሞ አቶ መንበረ
አያሌው ናቸው፡፡
የውጭ ተጽዕኖ ቢበዛብንም አንገታችንን አያስደፋንም ሲሉ አቋማቸውን
ገልጸዋል።
“ህወሃት እያደረሰ ያለው ጥፋት ጊዜያዊና የምናልፈው ጉዳይ ነው” ያሉት አቶ
መንበረ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጎን እንደሚሰለፉ አስታውቀዋል፡፡
ወይዘሮ ዘምዘም ሰይድ የተባሉ ነዋሪ በበኩላቸው “የህወሃት የጥፋት ቡድን
በወገን ላይ በሚያደርሰው ጉዳት አዝኛለሁ” ብለዋል፡፡
መከለከያ ሠራዊታት በሚያደርገው ተጋድሎ የሀገር ሠላም ሙሉ በሙሉ
እስኪከበር ድረስ በገንዘብ፣ በጉልበትም ሆነ በቁሳቁስ እንደሚደግፉ ገልጸዋል፡፡
“የሀገር መከላከያ ሠራዊት ማለት ለሀገር ህልውና የቆመ ከፍተኛውን ድርሻ
የሚወስድ አካል ነው” ያሉት ደግሞ አቶ ጃኩዚ ዑመር ናቸው።

💞💞
22/07/2021

💞💞

አሸባሪው የህወሀት ጁንታ ሰብአዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል እንዳይገባእያስተጓጎለ እንደሚገኝ የኢፌዴሪ መንግስት አስታወቀ****************የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት የትግራ...
22/07/2021

አሸባሪው የህወሀት ጁንታ ሰብአዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል እንዳይገባ
እያስተጓጎለ እንደሚገኝ የኢፌዴሪ መንግስት አስታወቀ
****************
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት የትግራይ ክልል ሰብአዊ ድጋፍ
ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል አርሶ አደሮች ወቅታዊ የግብርና ስራዎችን
እንዲያካሂዱ እና ሰብአዊ ዕርዳታ እንዲመቻች ለማስቻል የተናጥል የተኩስ
አቁም ተግባራዊ ማድረጉን ተከትሎ የህወሃት ቅሪቶች ለእርዳታ አሰጣጥ
እንቅፋት እየሆኑ መሆናቸው እየታየ መሆኑን ነው ፅህፈት ቤቱ ያስታወቀው።
ከሰኔ 22 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የተኩስ አቁም ከማድረጉ እና ተያያዥነት
ባላቸው ጉዳዮች የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከመቀሌና ከሌሎች የክልሉ
ከተሞች እንዲወጣ ከመደረጉ በፊት ላለፉት ወራት ሶስት ዙር በብሔራዊ
የአስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ኮሚቴ ከ400 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ እና ከ2.5
ሚሊዮን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት በክልሉ ለተቸገሩ የሰብአዊ እርዳታው
እንዲሰራጭ መገረጉም ነው የተጠቆመው።
በተጨማሪም ወደ 14 ሚሊዮን ሊትር የሚጠጋ ነዳጅ በክልሉ በነዳጅ ዴፖዎች
ውስጥ እንዲተው መደረጉንም ፅህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
አስፈላጊው የሰብዓዊ ዕርዳታን ለማግኘት ለአጋሮችና ለዓለም አቀፍ ዕርዳታ
ድርጅቶች መንግስት ያልተገደበ ድጋፍ መሰጠቱንም በመግለጫው ተጠቁሟል።
የኢትዮጵያ መንግስት የአገር ብሔራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ በማይጥል መልኩ
በትግራይ ክልል ለሚገኘው ህዝብ አስፈላጊው የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት ሁሉ
ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲደርስ ለመደገፍ መንግስት ያለውን ቁርጠኝነት
በድጋሚ አረጋግጧል።
የረድኤት ድርጅቶች ወደ ትግራይ ክልል የአውሮፕላን በረራ እንዲያደርጉ ሙሉ
ፍቃድ በመሰጠቱ አስፈላጊውን የደህንነት ፍተሻ የተደረገላቸው አውሮፕላኖች
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው ለማረፍ መቻላቸውም
ተመልክቷል።
ይህም ብሔራዊ ደኅንነትን ለመጠበቅና ሕገ መንግስት ከማክበር ጋር
በሚስማማ መልኩ መተግበሩም ተገልጿል።
በዚህም ወሰረት ባለፈው ሳምንት የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) ሁለት
በረራዎችን ለማድረግ መቻሉን ነው ፅህፈት ቤቱ ያስታወቀው።
መንግስት በአፋር ክልል በኩልም ሰብዓዊ እርዳታዎችን በጭነት መኪናዎች
ለማጓጓዝ እና ካሰቡት ስፍራም በፍጥነት እንዲደርሱ አስፈላጊው ሁሉ ድጋፍ
እየተደረገ መሆኑም ተጠቁሟል።
በተያያዘም እንደ ፈረንጆቹ ሐምሌ 18 ቀን 2021 በሰመራ አባላ መንገድ
የህወሃት ቡድን በእርዳታ ሰጭ ቡድን ላይ ያደረሰውን ጥቃት በድጋሚ
እናወግዛለን ይላል መግለጫው።
በክልሉ ውስጥ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች በአሸባሪው የህወሃት ቡድን
ለፖለቲካ ትርፍ ሲባል የሰብአዊ ዕርዳታ ማገድ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብም
ሊወገዝ የሚገባው ተግባር ነው።
መከላከያ ሰራዊቱን ወደ ግጭት ለማስገባት ህፃናት ወታደሮችን እና ሰላማዊ
ሰዎችን በመጠቀም የሚያደርገውን ትንኮሳ ለማስቆጣት በአለም አቀፉ
ማህበረሰብ ዘንድም ከፍተኛ ውግዘት ሊደርስበት ይገባል ሲል መንግስት
አስታውቋል።
የኢትዮጵያ መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር በመተባበር ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው
ወገኖች የምግብና የመድኃኒት አቅርቦትን ለማረጋገጥ ያለመታከት እየሰራ
ይገኛል ያለው መግለጫው በሰብአዊ ተግባራት እንዳይቋረጡ እና የተጎዱትን
ሁሉንም ህብረተሰብ ለማዳረስ ከአጋሮች ጋር መስራቱን ይቀጥላል ሲል
አመልክቷል።

ሰበር መረጃ!የጁንታዎች መሸሸጊያ የነበረው መቀሌ ፕላኔት ሆቴል ዶግ አመድ ሆኗል!!ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን የፅንፈኛውን ጁንታ ቡድን ለአንዴናለመጨረሻ ግዜ ለመቅበር ትላንት ማታ መቀሌ ከተ...
15/11/2020

ሰበር መረጃ!
የጁንታዎች መሸሸጊያ የነበረው መቀሌ ፕላኔት ሆቴል ዶግ አመድ ሆኗል!!
ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን የፅንፈኛውን ጁንታ ቡድን ለአንዴና
ለመጨረሻ ግዜ ለመቅበር ትላንት ማታ መቀሌ ከተማን ዙሪያ ገባዋን በሙሉ
በመክበብ እልክ አስጨራሽ ውጊያዎችን በማድረግ የጠላትን ሃይል
እያንኮታኮተው ይገኛል።
ትላንት ደብረፅዮን እንደተናገረው ትግራይ በ16 በኩል ጦርነት ተከፍቶባት ፣
በአየርም እየተቀጠቀጠች ነው ብሏል
መከላከያ ሰራዊታችን በጄት በላውንቸር በአየር፣በታንክ ፣በእግረኛ ከፍተኛ
ጥቃት እያደረሰ ይገኛል በቅርቡ ጁንታውን ከገባበት ጉድጓድ አንጠልጥሎ
ያመጣዋል!!!
ድል ለመከላከያችን ድል ለኢትዮጵያ

ስለጁንታዉ "ጄኔራሎች"ስግብግቡ ጁንታ "ብዙ ጄነራሎች አሉኝ" እያለ ይፎክራል! እዉነታዉን የሚያዉቅይህን ሲሰማ በሳቅ ሊሞት ይችላል። ጁንታዉ በዘመኑ ደሞዝ ለመትከል ብቻሌላዉን በማግለል ለአባ...
08/11/2020

ስለጁንታዉ "ጄኔራሎች"
ስግብግቡ ጁንታ "ብዙ ጄነራሎች አሉኝ" እያለ ይፎክራል! እዉነታዉን የሚያዉቅ
ይህን ሲሰማ በሳቅ ሊሞት ይችላል። ጁንታዉ በዘመኑ ደሞዝ ለመትከል ብቻ
ሌላዉን በማግለል ለአባላቱ ያለብቃት ማዕረግ ሲያከፋፍል ኖሯል! ስሙን
የማይፅፍ ሁላ ሌተናንት እና ሜጀር ተብሏል! ጁንታዉ ሁሉም ነገር በሙስና
እንደሚሆን ያምናል! ግን ጄነራልነት መች በሌብነት ይሆናል? በብቃት ከተለካ
ከጁንታዉ ጄኔራል የኢትዮጵያ አስር አለቃ ይሻላል! ጄነራል መባል እና ጄነራል
መሆን የሞት እና የህይወት ያህል ይራራቃል! በዚህ ላይ ደግሞ የነብስ አባታቸዉ
ከሞተ ወዲህ ሁሉም ነገር ግራ ሆኖባቿል! ግፍት፣ ስኳር እና ሌሎች ደባሎችንም
በጀርባ አዝሏል! ጁንታዉ እነዚህን ተማምኖ በጀግናዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ላይ
ጥቃት ጀምሯል! በመልስ ምቱ ክፉኛ ትንፋሽ አጥሮታል! በቅርቡ ደግሞ ፀፀቱን
በአደባባይ ይገልፃል!
ድል ለጀግናዉ የኢትዮጵያ ሠራዊት!

ትራምፕ አልወጣም ብሏል
07/11/2020

ትራምፕ አልወጣም ብሏል

"በዓለም ታሪክ አምርሮ የሚጠላትን ሀገር የመራ ፓርቲ ህውሓት ነው!"ሙስጠፌ ኡመርህውሀት ማለትኮ አገር እየመራ አገራዊ ተቃርኖወችን የሚተነትን አስማተኛድርጅት ነው። የትም አለም አገር እየመራ...
06/11/2020

"በዓለም ታሪክ አምርሮ የሚጠላትን ሀገር የመራ ፓርቲ ህውሓት ነው!"
ሙስጠፌ ኡመር
ህውሀት ማለትኮ አገር እየመራ አገራዊ ተቃርኖወችን የሚተነትን አስማተኛ
ድርጅት ነው። የትም አለም አገር እየመራ አገሪቱን የሚመራበት አካሄድ
ትክክል ባለመሆኑ ሊፈርስ ይችል ይሆናል እንጂ መሪው አገር እንድትፈርስ
የሰራ የለም ከህውሀት ውጭ።
አሁንም አይደለም ከግብጽ ህውሀት ከየትኛውም ሃይል ይሁን ኢትዮጵያን
የሚያጠፋለት ከሆነ አይተባበርም ማለት ሀሰት ነው።

በዚህ ሰአት ካንተ ጎን መቆም ምርጫሳይሆን ሃገራዊ ግዴታችን ነው
06/11/2020

በዚህ ሰአት ካንተ ጎን መቆም ምርጫ
ሳይሆን ሃገራዊ ግዴታችን ነው

ዶክተር አብይ ለትግራይ ህዝብ ጥሪ አቀረቡጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ለመላው የትግራይህዝብ ጥሪ አቅርበዋል:-1. ጠባችን ህወሓት ውስጥ ከተሰገሰገው ካለው እብሪተኛው አ...
06/11/2020

ዶክተር አብይ ለትግራይ ህዝብ ጥሪ አቀረቡ
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ለመላው የትግራይ
ህዝብ ጥሪ አቅርበዋል:-
1. ጠባችን ህወሓት ውስጥ ከተሰገሰገው ካለው እብሪተኛው አጥፊ ቡድን ብቻ
ነው ከትግራይ ህዝብም ከትግራይ ፀብ የለንም የትግራይ ህዝብ ከመከላከያ
ሰራዊት እንዲሰለፍ ጥሪ አቅርበዋል።
2. የትግራይ የፀጥታ አካላት በሰላም ለመከላከያ ሰራዊት እጅ እንዲሰጡ
አልያም ወደ አጎራባች ክልሎች እንዲሄዱ ጥሪ አቅርበዋል።
3. ህግ ለማስከበር በምናደርገው ርብርብ የአየር ጥቃቶች ሊኖሩ እንደሚችሉ
ይሄ ጥቃት ግን በንፁሃን ዜጎች ያነጣጠረ ሳይሆን በወንጀለኛው ቡድን ኢላማ
ያደረጉ ናቸው ሁኖም ያልታሰበ የጎንዮሽ ችግር እንዳያስከትል ሲቪል ሰዎች
በከተማ ተሰብስቦ ከመሄድ እንዲሄዱ ጥሪ አቅርበዋል።
4.እነዛ ደመኞች እንዳያመልጡ የትግራይ ህዝብ ከመከላከያ ጎን በመሆን
እንዲጠቁም እና እንዲተባበር ጥሪ አቅርበዋል።
5.ደመኛው ቡድን በተባበረ ክንድ ባጭር ግዜ ወደ ፍትህ በማቅረብ ወደ
ልማታችን ቶሎ እንድንመለስ የትግራየ ህዝብ እንዲተባበር ጥሪ አቀረቡ።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮቪድ-19 መመርመሪያላቦራቶሪ ማዕከል ስራ ጀመረ።----------------------------የላቦራቶሪ ማዕከሉን መርቀው የከፈቱት የጤና ሚኒስቴ...
06/09/2020

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮቪድ-19 መመርመሪያ
ላቦራቶሪ ማዕከል ስራ ጀመረ።
----------------------------
የላቦራቶሪ ማዕከሉን መርቀው የከፈቱት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ
ዶክተር ደረጄ ዱጉማ እንደተናገሩት ወረር ሽኙ ሀገራችንን ብቻ ሳይሆን ዓለምን
የፈተነ በመሆኑ በዚህ ወቅት በቅንጅት በመስራት የወረርሽኙን ስርጭት
ለመከላከል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሙሉ
አቅሙ ስራ ሲጀምር በቀን እስከ 1500 የኮሮና ቫይረስ ናሙናዎችን መመርመር
እንደሚችል ጠቅሰው እንደ ሀገር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል እና
ለመቆጣጠር የሚደረገውን እርብርብ የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡
በተጨማሪም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮቪድ-19
መመርመሪያ ማዕከል መርቆ ከመክፍት ጎን ለጎን የእስፔሻላይዝድ ሆስፒታሉን
ነባራዊ ሁኔታ የጎበኙት ዶክተር ደረጄ ዱጉማ በጉብኙቱ ዩኒቨርሲቲው ለአካባቢው
እና በወለቂጤ ዞን አጎራባች ወረዳዎች ላሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ከኮቪድ-19
ወረርሽኝ ምርመራ ለይቶ ህክምና በተጨማሪ መሰረታዊ የህክምና
አገልግሎቶችን ለመስጠት ያለበት ደረጃ እጅግ ጥሩ መሆኑን አስረድተው ሁሉም
መሰረታዊ የሆኑ የህክምና አገልግሎቶች በተለይም የማዋለድ እና የጽንስ
ክትትል እንዲሁም የተመላላሽ ህክምናዎች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል
ብለዋል ፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ፋረስ ደሊል እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው
ወረርሽኙን ለመከላከል በርካታ ተግባራትን እያከናወነ እንደሆነ ገልፀው የዚህ
የምርመራ ማዕከል መከፈትም አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ በተጨማሪም
ፕሬዘዳንቱ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ወረርሽኙን
ለመከላከል እና ለመቆጣጠር አስፈላጊውን ስራ እየሰራ መሆኑን ተናግረው
የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመግታት በዩኒቨርሲቲው የማዕከሉ መከፈት እጅግ
በጣም አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በርካታ
ስራዎችን እያከናወነ በመሆኑ ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የምርመራ ማዕከሉ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ መጀመር
ከዚህ ቀደም ናሙናዎችን ወደ ሐዋሳ ከተማ በመላክ የሚያስመረምር የነበረውን
በማስቀረት ጊዜንና ወጪን በመቆጠብ ለአካባቢው ነዋሪዎች ካለው ከፍተኛ
አስተዋጽዎ በተጨማሪ እንደ ሀገርም ሆነ በደቡብ ክልል የሚኖረውን የምርመራ
አቅም በማሳደግ የበኩሉን አስተዋጽዎ ከማድረጉም በላይ በጉራጌ ዞን በተለያዩ
ለይቶ ማቆያዎች ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቅርበት የኮቪድ-19 ምርመራ
አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል፡፡

ተጨማሪ አሳዛኝ ዜናዛሬ መጠነኛ መረጋጋት ሲያሳይ በነበረው ዎላይታ ሶዶ ከተማ ዋዱ በሚባል ሰፈርከደቂቃዎች በፊት ለተቃውሞ ያለምንም ጦር መሳሪያ ከወጡ የንፁህ ዜጎች እናፀጥታ አካላት ጋር አለ...
12/08/2020

ተጨማሪ አሳዛኝ ዜና
ዛሬ መጠነኛ መረጋጋት ሲያሳይ በነበረው ዎላይታ ሶዶ ከተማ ዋዱ በሚባል ሰፈር
ከደቂቃዎች በፊት ለተቃውሞ ያለምንም ጦር መሳሪያ ከወጡ የንፁህ ዜጎች እና
ፀጥታ አካላት ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ የሁለት ዜጎች ህይወት ማለፉን
ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ከሞቱት በተጨማሪ የቆሰሉ ሰዎች
መኖራቸውንም ሰምተናል። እስካሁን በዎላይታ በተከሰተው አለመረጋጋት ወደ 30
የሚደርስ ንፁሐን ለሞት እንደተዳረጉ ከተለያዩ ምንጮች የተገኘ መረጃ
ያመለክታል።
daily news wolaita በዎላይታ አለመረጋጋት ከተከሰተ ጀምሮ መንግስት
በዎላይታ ህዝብ ላይ እየወሰደ ባለው ተመጣጣኝ ባልሆነ ሀይል በሰላማዊና
ንፁሃን ዜጎች ላይ በአሰቃቂ ሁኔታ እየሞቱና እየቆሰሉ የሚያሳዩ ምስሎችና ቪዲዮ
ለህዝብ ደህንነት ተብሎ በተመጣጣኝ መልኩ እያቀረበ ይገኛል።
በመሆኑም በወደፊቱ ኢትዮጵያ እጣፈንታ ላይ ያገባኛል የሚል የትኛውም ተቋም
ሆነ ግለሰብ ያለበቂ መረጃ ባልታጠቀ ህዝብ ላይ ሞትና ሁከት እንዲሁም
ህብረተሰቡ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ገብቶ ለተለያዩ ጉዳቶች እየተዳረገ በመሆኑ
መንግስትና ህዝብ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ቁጭ ብሎ የሚወያይበት መንገድ
በአስቸኳይ እንዲከፈት ጥሪ እናቀርባለን።
የመንግስት ሚዲያዎችም ከአንድ ወገን የሚሰጥ መግለጫ እየሰጡ የዎላይታ
ህዝብ ክብርና ህልውና ላይ ከመጫወት ተቆጥበው ወደ ህብረተሰቡ ወርዶ
መሬት ላይ ያለውን እውነታ ቢያቀርቡ መልካም ነው እንላለን።
እስካሁን ባለን መረጃ የመንግስት የፀጥታ አካላት "መንግስት እየወሰደ ያለውን
ተገቢ ያልሆነ እርምጃ" ለመቃወም በሚወጡ ዜጎች ላይ በመቶኮስ ከመግደሉና
ማቁሰሉ ውጪ ምንም አይነት በብሄር፣በዘር፣በሀይማኖት፣በጎሳና በተለየ ልዩነት
ምክንያት የተጠቃ ሰው ሆነ ንብረት አንድም የለም። በተጨማሪም ህብረተሰቡ
ተደራጅተው ሌላ ጉዳት ሳይደርስ አከባቢውን እየጠበቀ ይገኛል።
አሁንም ህብረተሰቡ የተፈጠረውን ነገር በሰላማዊና በተለመደው ጨዋ አካሄድ
በመመከት ለአከባቢው ሰላምና ፀጥታ ዘብ ልቆም ይገባል። የሚመለከታቸው
አካላትም በአስቸኳይ አከባቢው የሚያረጋጋበት ሁኔታ ቢያመቻቹ ተገቢ ይሆናል
በድጋሚ እንላለን።

የቀድሞ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ስዩም መስፍን ከቢቢሲትግርኛ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወሳኝ ነጥቦችን አንስተዋል፡፡  እንደሚከተለው ተርጉሞታል አንብበን   እናድርገው:-- ከ...
26/06/2020

የቀድሞ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ስዩም መስፍን ከቢቢሲ
ትግርኛ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወሳኝ ነጥቦችን አንስተዋል፡፡
እንደሚከተለው ተርጉሞታል አንብበን እናድርገው:-
- ከነ ውስንነቱ ጋር ባለፉት 27 ዓመታት በኢትዮጵያ አመርቂ የሆነ የዲሞክራሲ
ተቋማት ግንባታ ተካሄዷል፡፡ ለአውሮፓውያንና አሜሪካውያን 300/400 ዓመታት
የፈጀባቸው የዲሞክራሲ ተቋማት ግንባታ እኛ በሁለት አስር አመታት ውስጥ
በምንችለው ሁሉ ሰርተንበታል፤ የምንቆጭበት ሁኔታ የለም፡፡
- በልማት አንፃር ሲታይ ኢህአወዲግ ኢትዮጵያን ሲረከብ ድሀ ከሚባሉ የአፍሪካ
አሀገራት ከታች ስምንተኛ ነበረች፡፡ ነገር ግን በተለይ ባለፉት 15 ዓመታት
ለተከታታይ ባስመዘገበችው እድገት በአፍሪካ አህጉር ከሚገኙ ከፍተኛ ሀብትና
እድገት ካስመዘገቡ 6 ሀገራት ተርታ መሰለፍ ችላለች፡፡
- ህወሓት በሌሎች ክልሎች ሄዶ አልመራም፡፡ በአማራ ክልል ሲመራ የነበረው
ብአዴን ነው፤ ደቡብ ደህዴን ነው፤ ኦሮሚያ ኦህዴድ ነው፡፡ አንድ የኦህዴድ ኃላፊ
ሳይፈርምበትና ሳያውቀው አንድ ስኩየር ሜትር መሬት አትሄድም፡፡
በሚያስተዳድሩት ክልል ዘረፋ ይፈፀም ከነበረ ዘራፊዎቹ እነሱ ናቸው፤ ጥፍር
የሚነቅል የፀጥታ ኃይል ከነበራቸው ተጠያቂዎቹ እነሱ ናቸው፡፡ በማንኛውም
ክልል ትግርኛ የሚናገር አስተዳዳሪ አልነበረም፡፡ ስለዚህ እነሱ ለስልጣን ሲሉ
ህወሓትንና የትግራይን ህዝብ ብቻ አይደለም የካዱት፤ እንወክለዋለን
የሚሉትንም ህዝብ ጭምር ክደዋል፡፡
- በኢትዮጵያ ገለልተኛ የሆኑ አጣሪዎች እንዲሁም በዓለም ላይ የተመዘበረን
ገንዘብ መርመረው የሚያወጡ ተቋማት መጥተው ይመርምሩ፡፡ ወደ ውጭ የሸሸ
ገንዘብ ካለ፣ እያንዳንዳችን በአካውንታችን ያካበትነው ካለ፣ የወሰድነው መሬት
ካለ ይጠና፤ ይመርመር፡፡
- አብይ በህዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ ከናይል ተፋሰስ ሀገራት፣ ከሱዳን እና ከግብፅ
ጋር ተጀምሮ የነበረውን ውይይት ትቶ ነው ግብፅን ይዞ ወደ አሜሪካ የሄደው፡፡
ሶዳኖችን ወደ አሜሪካ ሄጃለሁም ብሎ አልነገራቸውም፤ ሱዳኖች ወደ
ዋሽንግተን ተጠርተው ነው የሄዱት፡፡
- አብይ ህዳሴ ግድብን ሸጦታል፤ ነገ በአገር ክህደት ይጠየቃል፡፡
- የኢትዮ-ኤርትራ የድንበር ጉዳይ እንዲፈታ የእርቅና የሰላም ረቂቅ ሀሳብ
የቀረበው የቀድሞ የብሄራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ፣
የቀድሞ መከላከያ ሰራዊት ኢታማዦር ሹም ጀነራል ሳሞራ የኑስ እና የቀድሞ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ተድሮስ አድሐኖም ለቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር
ሀይለማርያም ደሳለኝ ባቀረቡት መሰረት ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ አብይ ምንም
የጨመረው ነገር አልነበረም፡፡
- ኢሳያስ አፈወርቂ ‘የድበር ጉዳይ አያሳስበኝም፤ የሚያሳስበኝ ህወሓትን
ማጥፋት ነው፤ የህወሓትን አስተሳሰብ ማጠብ ነው’ ብሏል፡፡ አጥቦ እስኪጨርስ
እንጠብቀዋለን፤ መቼ እንደሚያጥብና እንደሚያጠፋ የኤርትራ ህዝብ
ይጠይቀው፡፡ ሊታወቅ የሚገባው ጉዳይ ግን ኢሳያስ በህወሓት፣ በትግራይ
ህዝብም ሆነ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ቅንጣት ታህል የሚያመጣው ለውጥ
የለም፡፡
- የአብይ አህመድ ‘Role model’ ኢሳያስ አፈወርቂ ነው፡፡ ‘ኢጋድን አፍርሰው’
ብሎ አዝዞት አብይ ኢጋድን አፍርሶታል፤ አብይ ነው ሊቀመንበር የነበረው፡፡ አሁን
ኢጋድ የት አለ? ኢጋድ ቆዳው ብቻ ነው የቀረው፡፡
- አሁን ያለው ቡድን ህጋዊነት ተላብሶ ስልጣን ላይ የተቀመጠ አይደለም፡፡ ነገር
ግን እስኪ እንታገሰው ብለን ቆይተናል፡፡ ነገር ግን ከመስከረም 25 በኋላ
በስልጣን ላይ ሊያቆየው የሚችል ምንም አይነት ሕጋዊና ህገ-መንግስታዊ
መሰረት የለውም፡፡ ከዛ በኋላ ሀገሪቱ ውስጥ የሚከሰተው ስር

ሁንዴሳ ከOMN ቲቪ ጋር ያደረገው ቃለምልልስ ዳግም ቁጣአስነስቷል፡፡" ከዚህ በኋላ ማንም ከየትም ብሄር ወደስልጣን ሊመጣ ይችላል ፤ነገር ግንሥልጣን ላይ እንዲቆይ የሚያደርገው ኦሮሞ ብቻ ነው...
23/06/2020

ሁንዴሳ ከOMN ቲቪ ጋር ያደረገው ቃለምልልስ ዳግም ቁጣ
አስነስቷል፡፡
" ከዚህ በኋላ ማንም ከየትም ብሄር ወደስልጣን ሊመጣ ይችላል ፤ነገር ግን
ሥልጣን ላይ እንዲቆይ የሚያደርገው ኦሮሞ ብቻ ነው!! ከሥልጣኑም እንዲወርድ
የሚወስነው ኦሮሞ ብቻ ነው፡፡
አሁን ብረት እየነገድኩ ያለሁት የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ሥራ አስኪያጅ
አስር ሚሊየን ብር አበድሮኝ ነው፡፡ ወያኔዎች ያኔ ለእነሱ እንድሰራ ጠይቀውኝ
ቤትና መኪናም እንድመርጥ አድርገው ነበረ እኔ ግን እምቢ አልኩ፡፡
በዶ/ር አብይ የኦሮሞ ህዝብ አልተጠቀመም ይልቁንም ተሠደበ እንጂ ሠውየው
አንድም የኦሮሞን ጥያቄ አልመለሠም፡፡ ያኔ የኦሮሞ ልጅ ሲገደል ይሠማ ነበረ
ዛሬ ግን አይሰማም ምክንያቱም ገዳዩም አስገዳዩም እራሱ የኦሮሞ መንግሥት
ስለሆነ ነው ፡አብይ እያስገደለን ነው፡፡
ነፍጠኞች ድሮም ጠላቶቻችን ነበሩ አሁንም ናቸው፡፡ በአማራ ህዝብ ውስጥ
ጭራቸውን ደብቀው ዛሬም እየፈጁን ነው ፡፡ አብይ ጦር አዝምቶ ጃዋርን
እንዲገድለው የኦሮሞ ምሁር እንዲገደል ሌት ከቀን እየሰሩ ነው፡፡
ወያኔ በትግራይ ህዝብ ውስጥ ጭራዋን ሸጉጣ ነበረ ስትፈጀን የነበረው
ነፍጠኞችም በአማራ ውስጥ ሆነው መንግሥቱ ሀ/ማርያም ብቻ ነው ጭራውን
አግድም የዘረጋው፡፡
የምኒልክ ፈረስ ለባለቤቱ መመለስ አለበት ገላን አካባቢ ከሚኖር ሲዳ ደበሌ
ከተባ ገበሬ የተሠረቀ ነው! ምኒልክ ወደ ፊንፊኔ ሲገባ በአህያ ተጭኖ ነበረ ፡
ፈረስ መጋለቡንማ የት አውቆበት እሱን ለእኛ አባቶች ይተውላቸው፡፡
መሀል ፊንፊኔ በድንጋይ ላይ ተቀርፆ የቆመውን ሀውልት ሳይ እናደዳለሁ ፡ ፈረስ
ሰርቆ የጨፈጨፈክን ጠላትህን እንዴት ከቤትህ አጠገብ ታቆመዋለክ? ለሁሉም
ጊዜ አለው ከቤተመንግሥቱም የወያኔና የምኒልክ ቅሪቶች ይጠረጋሉ ፈረሱም
ርስቱም ለባለቤቱ ይመለሳል፡፡

ሁሌም ቢሆን ልጇ ፊት ጠንካራ መስላ ለመታየት ሀዘኗን ውጣ ተስፋ የሚሰጥፈገግታን የምትሰጥ ከእናት በላይ ማን ይኖራል?አንተ የፈለገ ታመህ ብትደክም አንተ ፊት አይዞህ ብላ ጠንክራ ታጠነክርሀለ...
22/06/2020

ሁሌም ቢሆን ልጇ ፊት ጠንካራ መስላ ለመታየት ሀዘኗን ውጣ ተስፋ የሚሰጥ
ፈገግታን የምትሰጥ ከእናት በላይ ማን ይኖራል?
አንተ የፈለገ ታመህ ብትደክም አንተ ፊት አይዞህ ብላ ጠንክራ ታጠነክርሀለች!
አንተ ሳታያት ግን😭
#እናትዬ❤️

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3238 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶሰላሳ አንድ (131) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይበሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች...
22/06/2020

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3238 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ
ሰላሳ አንድ (131) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ
በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 4663 ደርሷል።
ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 26 (10 ከጤና ተቋም እና 16
ከማህበረሰብ
በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርምራ ሲሆን
የ80 ዓመት ወንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ ከማህበረሰብ የኮሮና ቫይረስ
ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው
ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሰባ አምስት (75) ደርሷል፡፡ በህልፈተ ህይወታቸው
የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ሰማንያ አራት (84) ሰዎች (79 ሰዎች ከ አዲስ
አበባ፣ 2 ሰዎች ከኦሮሚያ፣ 2 ሰዎች ከትግራይ እና 1 ሰው ከደ/ብ/ብ/ሕ ክልል)
ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1297
ነው።

በቃ ሳደንቅህ እዉላለሁ አንተ ማለት የእኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶልጆች ኩራት የኢትዮጵያ ኩራት ነህ  # ማርያምን ትችላለህ።እስቲ  # መርቁት የተዋሕዶ ልጆች የተዋሕዶ ልጅ ከሆንክ መር...
21/06/2020

በቃ ሳደንቅህ እዉላለሁ አንተ ማለት የእኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
ልጆች ኩራት የኢትዮጵያ ኩራት ነህ # ማርያምን ትችላለህ።
እስቲ # መርቁት የተዋሕዶ ልጆች የተዋሕዶ ልጅ ከሆንክ መርቀዉ አይተህ
ብታልፍ # ማርያምን እቀየምሃለሁ።

 የግብፅ ፕሬዝዳነት አልሲሲ ጦሩን ለማንኛውም ውጫዊ ተልዕኮ ዝግጁእንዲሆን አዘዙ ሲል አልጀዚራ ዘግቧል። አልሲሲ የቱርክ ጦር ሊቢያ መምጣቱእንዳሳሰበው አፅንኦት ስጥተዋል ተብሏል።ፕሬዝዳንት አ...
21/06/2020


የግብፅ ፕሬዝዳነት አልሲሲ ጦሩን ለማንኛውም ውጫዊ ተልዕኮ ዝግጁ
እንዲሆን አዘዙ ሲል አልጀዚራ ዘግቧል። አልሲሲ የቱርክ ጦር ሊቢያ መምጣቱ
እንዳሳሰበው አፅንኦት ስጥተዋል ተብሏል።
ፕሬዝዳንት አልሲሲ ጦሩን ለአገር ውስጥና ከአገር ውጭ ላለው ተልዕኮ ዝግጁ
እንዲሆን አዘዙ። ወደ ጎረቤት አገር ሊቢያ የመጣው የቱርክ ጦር እንዳሳሰባቸው
ገልፀዋል።
አልሲሲ ዛሬ ቅዳሜ ወደ ምዕራባዊ የሊቢያ ድንበር ወደሆነው የግብፅ ግዛት
1200 ኪ.ሜ ተጉዘው የተዋጊ ጀቶችንና ሄሊኮፕተሮችን ልምምድ ሲመለከት
ታይቷል ብሏል አልጀዚራ።
" ማንኛውንም አገር ውስጥ አስፈላጊ ከሆነም የውጭ ተልዕኮ ለመፈፀም
ለመፈፀም ዝግጁ ሁኑ " ሲሉ ለአየር ኃይል አባላትና ለልዩ ኃይሎች መልዕክት
አስተላልፏል።
አያይዘውም " የግብፅ ጦር የአካባቢው ጠንካራ ጦር ነው፤ ምክንያታዊ ፣ አገርን
የሚጠብቅ ነገር ግን የማያስፈራራ ነው፤ ይህ የእኛ እስትራቴጂ ፣ እምነትና ህገ
ደንብ ነው" ሲሉ አክለዋል።
ግብፅ የሊቢያ የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ባትፈልግም አሁን ግን
መፍትሔው ከባድ እንደሆነ ገልፀዋል። " # ሲርተ_ጁፍራ መስመርን የሊቢያ ጦር
ካለፈ እሱ ቀዩ መስመራችን ነው " ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
የሆነው ሁኖ የግብፅ ጦር ኢትዮጵያን የመግጠም የሞራልም የፖለቲካዊም
ምክንያት የለውም። አሁን ከሊቢያ ጋር ጦርነት ውስጥ ነው። የቱርክ መንግስት
ለሊቢያ ስለሚያግዛት ጦርነቱ ከኢትዮጵያ ጋር ሳይሆን ከቱርክ ጋር ነው።
የህዳሴውን ግድብ በጣም ማፍጠን አለብን። ውሃ ከያዘ በኋላ ጠባቂዎቹ እኛ
ሳንሆን ግብፅ ትሆናለች። አሁን ጊዜው አሪፍ ሰዓት ላይ ነን።
# GERD_is_my_dam

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀጣዩ የትምህርት ዘመን የመንግሥትተማሪዎች ዩኒፎርም ዲዛይን ይፋ ሆነ**********************የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣዩ የትምህርት ዘመ...
18/06/2020

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀጣዩ የትምህርት ዘመን የመንግሥት
ተማሪዎች ዩኒፎርም ዲዛይን ይፋ ሆነ
**********************
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ለመንግሥት
ተማሪዎች የሚቀርበውን ዩኒፎርም ዲዛይን ይፋ አደረገ።
ምንጭ:-ከንቲባ ጽ/ቤት

የሱዳኑ ም/ ጠሚር አዲስ አበባ መግባት ??*****************************የሱዳን ተ/ ምክትል ኘሬዝደት ሌ/ጄነራል መሀመድ ሃምዳን ደጋሎ በወቅታዊገዳይ ለመምከር አዲስ አበባ ዛ...
17/06/2020

የሱዳኑ ም/ ጠሚር አዲስ አበባ መግባት ??
*****************************
የሱዳን ተ/ ምክትል ኘሬዝደት ሌ/ጄነራል መሀመድ ሃምዳን ደጋሎ በወቅታዊ
ገዳይ ለመምከር አዲስ አበባ ዛሬ መግባታቸው ይታወቃል።
ተ/ምክ/ጠሚሩ፦
• የኢትዮጵያ እና የግብፅ ልዩነት በተካረረበት ፣
• የተጀመረው ድርድር # ሳይቋጭ የመምጣታቸው ነገር፣
• በድርድሩ ውስጥ # ተሳታፊ የሆነ ሀገር ( ሱዳን) መሪ መሆናቸው፣
• ግብፅ ለድርድሩ ስኬት ፈተና መሆኗን ኢትዮጵያ አምርራ በገለፀች ማግስት
መምጣታቸው፣
• በሶስት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ማለትም በም/ጠሚር ደመቀ
መኮንን፣ በው/ጉ/ ሚር ገዱ አንዳርጋቸው እና በዋና ኢታማዦር ሹም ጀኔራል
አደም መሀመድ # የሞቀ አቀባበል መደረጉ

 #የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ ጀምሮ ለመጀመርያ ግዜ "ህይወትን ሊያድን የሚችልመድሀኒት" ተገኝቷል! ይህ "ዴክሳሜታሶን" የተባለ ርካሽ መድሀኒት አዲስ ግኝትሳይሆን ለአመታት የተለያዩ ህመሞችን ...
16/06/2020

#የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ ጀምሮ ለመጀመርያ ግዜ "ህይወትን ሊያድን የሚችል
መድሀኒት" ተገኝቷል! ይህ "ዴክሳሜታሶን" የተባለ ርካሽ መድሀኒት አዲስ ግኝት
ሳይሆን ለአመታት የተለያዩ ህመሞችን ለማከም ሲውል የቆየ እንደነበር
ተዘግቧል፣ በበርካታ ሀገራትም ገበያ ላይ ይገኛል ተብሏል። መድሀኒቱ በተለይ
ቬንትሌተር እና ኦክስጅን የሚጠቀሙ ፅኑ ህሙማን ላይ ከፍ ያለ ውጤት
አሳይቷል ተብሎ ተገልጿል። ይህን መድሀኒት ለቫይረሱ ህክምና ሊውል
እንደሚችል በምርምር መገኘቱ "ትልቅ ስኬት" ተብሎ የተገለፀ ሲሆን
መድሀኒቱን ቀደም ብሎ መጠቀም ቢቻል ኖሮ በአለም ዙርያ የበርካታ ሺህ
ሰዎችን ህይወት ማትረፍ ይቻል ነበር ተብሏል። የ 35 ፓውንድ (1,500 ብር)
ዴክሳሜታሶን ህይወት ሊያድን ይችላል ብሎ ቢቢሲ የዘገበ ሲሆን ይህ በተለይ
ለድሀ ሀገራት ትልቅ ተስፋ አለው ብሏል። ይሁንና መድሀኒቱ ሙሉ ለሙሉ
ቫይረሱ ያለባቸውን ሰዎች የመፈወስ አቅም እንደሌለው ይፋ የተደረገው ምርምር
ያሳያል። በመድሀኒቱ ውጤት ተስፋ እያረግን ጥንቃቄያችንን እንቀጥል!
●እባክዎን አዳድስ መረጃዎቻችን እንዲደርስዎ ፔጁን # like ወይም # Follow
ያድርጉ፡፡

Report  #96ኣብ ኢትዮጵያ ናይ   ኹነታት
14/06/2020

Report #96
ኣብ ኢትዮጵያ ናይ ኹነታት


"ትግራይ ምርጫ ስላደረገች፣ ውጊያ እናደርጋለን እንጨፈጭፋለን የሚለው ተራማስፈራራት ካልሆነ በስተቀር ሊደረግ አይችልም፡፡ ምናልባት እንኳ ቢደረግየሚቃወመው ትግራይ እና ህወሓት ብቻ አይደሉም፡...
13/06/2020

"ትግራይ ምርጫ ስላደረገች፣ ውጊያ እናደርጋለን እንጨፈጭፋለን የሚለው ተራ
ማስፈራራት ካልሆነ በስተቀር ሊደረግ አይችልም፡፡ ምናልባት እንኳ ቢደረግ
የሚቃወመው ትግራይ እና ህወሓት ብቻ አይደሉም፡፡ ሁላችንም ነው
የምንቃወመው፡፡" ብ/ጀነራል ከማል ገልቹ ከአውሎ ሚድያ ጋር ባደረጉት ቃለ-
መጠይቅ፡፡ ጀኔራሉ ህወሓትንና የትግራይን ህዝብ በተመለከተ ያነሱዋቸው
ሌሎች ወሳኝ ነጥቦች እናካፍላችሁ፡-
- በእውነት ከሆነ የምንነጋገረው ብልፅግና ህጋዊ መንግስት አይደለም፡፡ ህዝቡ
ዝም ያለው አመጣጡና ባህሪው ስላለዋቀ አይደለም፡፡ እስከ ምርጫ ድረስ
ማንም ይሁን ማን ይቆይ ስላለ ነው፡፡
- ህወሓትም፣ እኛም ሁሉም ፓርቲ ምርጫ አለ ብለን ነው ስንዘጋጅ የነበርነው፡፡
የሚወዳደር ሰው እያዘጋጀን፣ የድጋፍ ፊርማ እያሰባሰብን፣ የቅስቀሳ ሰነድ እና
ማኒፌስቶ አዘጋጅተን ጨርሰን፣ ሁላችን ለምርጫ ተዘጋጅተን ባለንበት ወቅት ነው
ምርጫ አይካሄድም የሚል ዱብ እዳ የሰማነው፡፡
- ዛሬ በአገሪቱ እየተፈጠረ ላለው ችግር ህወሓት ተጠያቂ የሚሆንበት አግባብ
የለም፡፡
- ህወሓት ትግራይም መቆየት የለበትም፣ ትግራይ ሆኖ ለምን ድምፁን ሰማነው
የሚሉ ሀይሎች አሉ፤ ይሄ ትክክል አይደለም፡፡
- ከኤርትራ ጋር የሚደረገው እያንዳንዱ ግንኙነት የትግራይን ህዝብና ህወሓትን
የካተተ መሆን አለበት፡፡ የፌዴራሉ መንግስት ይህንን የጠበቀ ግንኙት እያደረገ
ነው ብየ አላምንም፡፡ ኢሳያስ እና አብይ እያደረጉት ያሉት ከህወሓት ጋር ያላቸው
ኩርፊያ መሰረት ያደረገ ግንኙነት ነው፡፡ ይሄ ትክክል አይደለም፡፡
- ህወሓትን ለመክበብ፣ ህወሓትን ስጋት ውስጥ ለመክተት፣ ህወሓት እንደዚህ
ነው ብሎ የትግራይ ህዝብ በህወሓት ላይ ጥርጣሬ እንዲያሳድር ለማድረግ
በሚያግዝ መንገድ ከሆነ የኢሳያስ እና የአብይ ግንኙነት እየተመራ ያለው ሌላ
አይነት ስህተት ነው የሚፈጠረው፡፡ እንዲያውም ውጤቱ በተገላቢጦሽ ይሆናል
ብየ አስባለሁ፡፡ የትግራይ ህዝብ ለህወሓት ጠንካራ ድጋፍ እንዲሰጥ
ያደርገዋል፡፡ ምክንያቱም በአሁኑ ጊዜ ህወሓትን በቀጥታ ስታጠቃ ከትግራይ
ህዝብ ነጥለህ ማየት አትችልም፡፡ በጣም ከባድ ሁኔታ ነው ያለው፡፡
- ህወሓት የፌዴራሉን ስልጣን ትቶ ወደ መቐለ ሲሄድ እንደ ድርጅት ሳይሆን እንደ
የትግራይ ተወላጅ ነው እየተጠቃ ያለው፡፡ ወደድንም ጠላንም ከዚህ ጋር
የሚመጣ ስሜት አለ፡፡ ይሄ ስሜት የሚፈጥረው ነገር አለ፡፡
- ብልጥግና ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በትግራይ ተወላጆች ላይ በትግራይ
ተወላጅነታቸው የተነሳ ጥቃት ደርሶባቸዋል፡፡ ከአማራ ክልል ጋር ያለው ግንኙነት
የድሮ ቁርሾ የሚቀሰቅስ ነው፡፡ ድሮ በደርግ ጊዜ፣ በሃይለስላሴ ጊዜ የነበሩ
መጥፎ ግንኙነቶች መልሶ የሚያገረሽ መንገድ እየተኬደ ነው ያለው፡፡ እነዚህ
ሁሉም ተደምረው ህወሓትን እንደ አንድ ጠንካራ የትግራይ መሪ ድርጅት ሆኖ
እንዲቀጥል የሚያደርጉት ናቸው፡፡ እንደገና ህዝቡ ድጋፍና ሞራል እንዲሰጠው
ያደርጋል፡፡ ስለዚህ እነሱ (ብልጥግናዎች እና ኤርትራ) ህወሓትን መነጠል
ስለፈለጉ ብቻ ህዝቡ ለምት ያጋልጣል ማለት አይደለም፤ ይልቁንስ በተቃራኒው
ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄ ከሆነ ደግሞ በጣም አደገኛ ነው፡፡
- አንተ ማእከላይ መንግስት ሆነህ ስልጣኑን ገድበህ ስታበቃ፣ በተወሰኑ ጉዳዮች
ብቻ አስተባብረን ተብለህ ተቀምጠህ ስታበቃ፤ ህገ-መንግስቱ ለፌዴራል
መንግስት የሚሰጠው ስልጣን የክልሎች ትራፊ መሆኑ እያወቅክ፣ ትራፊ
በሰጠህ ክልል ላይ ጦርነት ስታውጅ ጥሩ አይመጣም፡፡
- ትግራይ ምርጫ ስላደረገች፣ ውጊያ እናደርጋለን እንጨፈጭፋለን የሚለው ተራ
ማስፈራራት ካልሆነ በስተቀር ሊደረግ አይችልም፡፡ ምናልባት እንኳ ቢደረግ
የሚቃወመው ትግራይ እና ህ

Address

Mettu
LENCO

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio መረጃ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share


Other Mettu media companies

Show All