Hadiya Mass Media

Hadiya Mass Media Hadiya Mass Media is the voice of Hadiya. Hadiya Mass Media is the of voice of voiceless.
(2)

ራያ አላማጣ ከፋኖ ነፃ መውጣቷ ተሰምቷል‼️የትግራይ ሰራዊት በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት ወደ ስራው ገብቷል።አንድም ፋኖ አይታይም‼️ምድረ ሽንታም ሁላ እንደለመደው ፈርጥጦ አየር ላይ የተበተ...
15/04/2024

ራያ አላማጣ ከፋኖ ነፃ መውጣቷ ተሰምቷል‼️
የትግራይ ሰራዊት በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት ወደ ስራው ገብቷል።
አንድም ፋኖ አይታይም‼️ምድረ ሽንታም ሁላ እንደለመደው ፈርጥጦ አየር ላይ የተበተነ ዱቄት ሆኗል። በሚሮጥበት ወቅትም እንደለመደው የንፁሀንን ንብረት እየዘረፈና እያቃጠለ ነበረ እግሬ አወረጭኝ ሲል የሸሸው።

15/04/2024

በጥይት የማያስመታ ድግምት የት ነው ያለው ለኔም ጠቁሙኝ

እንኳን ለ44ኛው የኦሮሞ ጀግኖች ሰማዕታት ቀን አደረሳችሁ።
15/04/2024

እንኳን ለ44ኛው የኦሮሞ ጀግኖች ሰማዕታት ቀን አደረሳችሁ።

 #መዝናኛ «ወስልቶብኝ አያውቅም፣ አይቀናም፣ በደምብ ይንከባከበኛል» ያለችው የካካ ሚስት ለፍችው ምክንያት ይህ ነው ብላለች።የብራዚላዊው ካካ የቀድሞ ባለቤቱ ካሮሊን ቼሊኮ ለምን እንደተፋቱ ...
14/04/2024

#መዝናኛ

«ወስልቶብኝ አያውቅም፣ አይቀናም፣ በደምብ ይንከባከበኛል» ያለችው የካካ ሚስት ለፍችው ምክንያት ይህ ነው ብላለች።

የብራዚላዊው ካካ የቀድሞ ባለቤቱ ካሮሊን ቼሊኮ ለምን እንደተፋቱ ተጠይቃ ምክንያቱም በሁሉም ነገር እንከን የማይወጣለት ባል በመሆኑ ነው ብላለች። እንዴት የሰው ልጅ ፍፁም ይሆናል ብዬ ፍርሀት ይዞኝ ፈታሁት ብላለች።

“ካካ እኔ ላይ ክህደት ፈፅሞብኝ አያውቅም፣ ሌላ ሴት ላይ ወስልቶብኝ አያውቅም ፣ አይቀናም በደምብ ይንከባከበኛል፣ ለቤተሰቡ በቂ ጊዜ ይሰጣል።

ነገር ግን እኔ ደስተኛ አይደለሁም እንዴት ትንሽ ስህተት እንኳን አይሰራም። ችግሩ እሱ ለእኔ እንከን የለሽ ሆነብኝ " ብላለች።

ፋኖው ሺአለቃ ናሁሰናይ በኮኮንስታብል በተተኮሰው ጥይት ተማቶ ነው የሞተው🤣🤣
13/04/2024

ፋኖው ሺአለቃ ናሁሰናይ በኮኮንስታብል በተተኮሰው ጥይት ተማቶ ነው የሞተው🤣🤣

13/04/2024

" የጠገበች አይጥ የድመትን አፍንጨ ተሸተሌች አሉ"4ኪሎ ሳትደርሱ በመቶ ክሎ ሞታችሁ አለቃችሁ

የነፍXኛው ማለትም የንፍጦ ትግል እስካሁን ያለው በዜሮ(0) ተባዝቶ ዉጤቱ ዜሮ(0) ሆኗል።
13/04/2024

የነፍXኛው ማለትም የንፍጦ ትግል እስካሁን ያለው በዜሮ(0) ተባዝቶ ዉጤቱ ዜሮ(0) ሆኗል።

13/04/2024

የነፍጠኛው ማለትም የንፍጦ ትግል እስካሁን ያለው በዜሮ(0) ተባዝቶ ዉጤቱ ዜሮ(0) ሆኗል።

"ወርቁ አይተነው አሁን ባሌ አይደለም። ያለፈ ታሪክ ነው። በፊት ባለቤቴ ነበር። ፣ አሁን በላቤ ሰርቼ ነው የምበላው። የወርቁ ሀብት እኔ ጋ ምንም የለም። ቤት ተከራይቼ ነው የምኖረው። አሁን...
07/04/2024

"ወርቁ አይተነው አሁን ባሌ አይደለም።

ያለፈ ታሪክ ነው። በፊት ባለቤቴ ነበር። ፣ አሁን በላቤ ሰርቼ ነው የምበላው። የወርቁ ሀብት እኔ ጋ ምንም የለም። ቤት ተከራይቼ ነው የምኖረው። አሁን ጥሩ ወዳጅ ነን እንጂ ባለቤቴ አይደለም"
ድምጻዊት መሰሉ ፋንታሁን
በSeifu on ebs

አይዴ ጫምበላላእንኳን ለሲዳማ ዘመን መለወጫ ለሆነው የፍቼ ጫምባላላ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን!መጋቢት 27 ቀን 2016 ዓ.ም
05/04/2024

አይዴ ጫምበላላ
እንኳን ለሲዳማ ዘመን መለወጫ ለሆነው የፍቼ ጫምባላላ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን!

መጋቢት 27 ቀን 2016 ዓ.ም

  (ዶ/ር)ስለ ስልጣኗ ለጊዜው ተውና ስለ ጀግንነቷ የሆነ ነገር በሏት
04/04/2024


(ዶ/ር)
ስለ ስልጣኗ ለጊዜው ተውና ስለ ጀግንነቷ የሆነ ነገር በሏት

04/04/2024

የሰላም መልዕክተኛዋ የአፍሪካ ኩራት፡- ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉከዛሬ 32 ዓመት በፊት በዓለም አደባባይ ነግሣ ኢትዮጵያን እና አፍሪካን ያኮራች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አትሌት፡፡  ሥራዋን...
04/04/2024

የሰላም መልዕክተኛዋ የአፍሪካ ኩራት፡- ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ

ከዛሬ 32 ዓመት በፊት በዓለም አደባባይ ነግሣ ኢትዮጵያን እና አፍሪካን ያኮራች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አትሌት፡፡

ሥራዋን አክባሪ፣ ታታሪ፣ ቅን፣ የመርህ ሰው፣ ሰውን አክባሪ የሚሉት መግለጫዎች ያንሷታል።

‘ሴት ልጅ አንገቷን ደፍታ፣ ቤተሰቦቿ የመረጡላትን ትዳር ይዛ መኖር አለባት’ የሚለውን የኖረ የሀገራችን አባባል ሰብራ ወደ አትሌትክሱ ዓለም በመቀላቀል ሌላ የህይወት መንገድ መኖሩን ያሳየች ብርቱ ነች።

በባርሴሎና ስታሸንፍ ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ምክንያት ከስፖርት ተገልላ ከቆየች በኋላ በኦሎምፒክ ያሳተፈቻትን አትሌቷን ኤለና ሜየርን ፈልጋ አብራ ደስታዋን ገለጸች፡፡ ያ ሁኔታም የደቡብ አፍሪካን እና የዓለም ሕዝብን ቀልብ የሳበ ነበር፡፡ ይህ ክስተት አርቆ አሳቢዋ ደራርቱ አብሮነትን መርህ ያደረገውን ስፖርትን የገለጸችበት ነበር፡፡ በዚህም በሚሊዮን ደቡብ አፍሪካውያን ልብ ውስጥ ተጽፋ እንደቀረች በየመገናኛ ብዙኃኖቻቸው ስለ እሷ የጻፉአቸው ጽሁፎች ምስክሮች ናቸው፡፡

የዓለም አትለቲክስ ፌዴሬሽን እ.አ.አ በ2020 በባርሴሎና በተከበረው ዓለም አቀፍ የሰላም ቀንን አስመልክቶ በገጹ ባወጣው ጽሁፍ "የኦሎምፒክ ሜዳልያ ተሸላሚዎች ደራርቱ ቱሉ እና ኤለና ሜየር የ1992 የባርሴሎና ኦሎምፒክ ሲያሸንፉ የቀለም ልዩነት ሳይወስናቸው ‘እኛ አፍሪካውያን ነን’ በማለት በጋራ ተደስተዋል" ብሏል።

ሁለቱ አትሌቶችም ከ30 ዓመት በኋላ በባርሴሎና ተገናኝተው የዓለም የሰላም ቀንን እና አፍሪካዊ ድላቸውን በጋራ አስበዋል፡፡

ደራርቱ በ37 አመቷም የኒውዮርክ ማራቶንን ማሸነፍ የቻለች ምርጥ እና ፋና ወጊ አትሌት ነች።

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የተወለደችው 1965 ዓ.ም የምርጥ አትሌቶች መፍለቂያ በሆነችው የአርሲዋ በቆጂ ነው፡፡

የሩጫ ውድድር የጀመረችው በትምህርት ቤት ውስጥ በ15 ዓመቷ ነው። ለዚህም እረኛ መሆኗ እና ለቤተሰቦቿ እና ጎረቤቶቿ በፍጥነት መላላኳ እንደጠቀማት ከቢቢሲ ጋር ባደረገችው ቃለ መጠይቅ ገልጻለች፡፡ ከሩጫ ጎን ለጎን ደግሞ ፈረስ መጋለብ ትወድ ነበር።

በትምህርት ቤት በውስጥ ፉክክር የጀመረችውን ሩጫ ትምህርት ቤቷን በመወከል ለወረዳ፣ ለአውራጃ ከዚያም ለክፍለ አገር መወዳደር ጀመረች።

ደራርቱ ቱሉ በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ከነገሠች 32 ዓመታት አለፉት፡፡ በባርሴሎና ኦሎምፒክ በአስደናቂ አጨራረስ የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት የመጀመሪያዋ ጥቁር አፍሪካዊት ነች። በዚህም ሻምበል አበበ ቢቂላ በሮም ኦሎምፒክ በማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት የለኮሰውን የድል ችቦ ተረከበች፡፡

ፍልቅልቋ ደራርቱ በሩጫው ሜዳ ብቻ ሳትወሰን የአትሌትክስ ዘርፉን በመምራት፣ በማኅበራዊ ጉዳይ ተሳትፎዎቿ፣ በአስታራቂነቷ፣ ለሁሉም ባላት እኩል አመለካከቷ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ያለች ዕንቁ ነች።

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት፣ የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ በምክትል ፕሬዝዳንትነት እና በአፍሪካ አትሌቲክስ ኮንግረስ ደግሞ ኢትዮጵያን ወክላ የምክር ቤቱ አባል በመሆን ሀገሯን እና አፍሪካን ያኮራችበትን የአትሌትክስ ዘርፍ እየመራች ትገኛለች፡፡

በአመራሯም በ18ኛው የኦሪገኑ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም አሜሪካን ተከትላ በ2ኛነት፣ ከአፍሪካ ደግሞ በ1ኛነት እንድታጠናቅቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውታለች። በቶኪዮ ኦሎምፒክም አትሌትክሱን ሊያነቃቃ የሚችል ውጤት አስገኝታለች፡፡ ተተኪዎችን በማፍራት ረገድም የላቀ አመራር እየሰጠች ትገኛለች፡፡ ለዚህም በ13ኛው መላ አፍሪካ ጨዋታዎች የተመዘገበው ውጤት ማሳያ ሲሆን፣ ይህም ለቀጣዩ የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ ተስፋ የሚያሰንቅ ውጤትም ነው፡፡ የሩጫውን ድካም የምታውቀው ደራርቱ አመራር ስትሰጥ ቢሮ ተቀምጣ ሳይሆን ከአትሌቶች ጋር በሜዳ ተገኝታ ልምምድ በመሥራት፣ በውድድር ሜዳም ተገኝታ በማበረታታት ነው፡፡

እ.አ.አ በ1992 በተደረገው የባርሴሎና ኦሎምፒክ ክስተት በመሆን ከሀገሯ እና ከዓለም ሕዝብ ጋር ያስተዋወቃት ይህ ድል፣ የአንድ ሰው ድል ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ሴቶች ሁሉ ድል ስለሆነ ልዩ ትርጉም እንዳለው ትገልጻለች፡፡

ብዙዎቹ ደራርቱ ከአትሌቲክሱ ርቃለች ብለው ከደመደሙ በኋላ በ1993 ዓ.ም በሲድኒ ኦሎምፒክ በአስደናቂ ሁኔታ በ10ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳለያ አሸናፊ ሆና እጅን በአፍ አስጭናለች።

ኢትዮጵያን ወክላ በተወዳደረችባቸው ዓለም አቀፍ ውድድሮች ሁለት የወርቅ እና አንድ የነሀስ የኦሎምፒክ ሜዳሊያዎችን፣ አንድ የወርቅ እና አንድ የብር ሜዳሊያዎችን በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና፣ በሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ሦስት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ለሀገሯ አበርክታለች።

በአጠቃላይ ባደረገቻቸው ውድድሮች ደግሞ 16 ጊዜ በአንደኛነት ስታጠናቅቅ፣ አንድ ጊዜ ሁለተኛ፣ አንድ ጊዜ ሦስተኛ እንዲሁም ሁለት ጊዜ አራተኛ ሆና አጠናቅቃለች፡፡

እሷ የከፈተችው መንገድም ለብዙ ኢትዮጵያውያን ሴት አትሌቶች ማበረታቻ ሆኖ ሀገራችንን ያኮሩ ድንቅ አትሌቶችን ለማየት በቅተናል፡፡

ደራርቱ ወደ ኢንቨስትመንቱም ተቀላቅላ ላቧን ጠብ አድርጋ ባመጣችው ገንዘብ ለብዙዎች የሥራ ዕድልን ፍጥራለች፡፡ ለዚህም አሰላ፣ አዳማ እና አዲስ አበባ ምሥክሮች ናቸው፡፡

በተጨማሪም የሀገሯ ሰላምም ስለሚያሳስባት ሁሉም ችግሩን በነግግር እንዲፈታ በእንባ ጭምር ተማጽናለች፡፡ ለማንም ሳትወግን ሁሉም ቁጭ ብሎ ለሀገር ሰላም እንዲሠራ የምትችለውን ሞክራለች፡፡ ከኢትዮጵያ በላይ ምንም ነገር እንደሌለም በቃልም በተግባርም አስመስክራለች፡፡

በስኬቶቿም ብዙ የክብር ሽልማቶችን ተቀብላለች፡፡ ከነዚህም መካከል፡- የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክተሬት ሰጥቷታል፡፡ ከደቡብ አፍሪካው ዌስተርን ኬፕታውን ዩኒቨርሲቲም የክብር ዶክትሬት አግኝታለች፡፡ በጣልያን በተካሄደ ዓለም አቀፍ ሽልማት የህይወት ዘመን የስፖርታዊ ጨዋነት ዘርፍ ተሸላሚ ነች፡፡ በአዳማ የሚገኘው ትልቁ አደባባይ በኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ተሰይሟል። በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘው የሀያት አደባባይ በስሟ ተሰይሟል። የኢትዮጵያ የክብር ኒሻን ተሸልማለች። የ2014 ዓ.ም የበጎ ሰው ሽልማት አሸናፊ ነች፡፡

በለሚ ታደሰ

ጃዋር መሀመድ ‼️ዕውቁ ፖለቲከኛ ጃዋር መሐመድ በመካ መዲና ከትሟል።
03/04/2024

ጃዋር መሀመድ

‼️ዕውቁ ፖለቲከኛ ጃዋር መሐመድ በመካ መዲና ከትሟል።

ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የኒሻን ሽልማት ተረከበችየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላትን የወርቅ ጨረር ያለው የኒሻን ሽል...
03/04/2024

ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የኒሻን ሽልማት ተረከበች

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላትን የወርቅ ጨረር ያለው የኒሻን ሽልማት ተረከበች።

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ በስፖርት ዲፕሎማሲ ላበረከተችው አስተዋፅኦ ቀደም ሲል ከጃፓን መንግስት የክብር ኒሻን ሽልማት እንደተበረከተላት ይታወሳል።

በጃፓን እና በኢትዮጵያ መካከል ካበረከተችው የስፖርት ዲፕሎማሲ በተጨማሪ ለአትሌቲክስ ዕድገት እና ለሀገር ሰላም ላበረከተችው አስተዋፅኦም ነው ሽልማቱ የተበረከተላት።

ሽልማቱን ከኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ መረከቧን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመላክታል።

የታይዋን መሬት መንቀጥቀጥ
03/04/2024

የታይዋን መሬት መንቀጥቀጥ

ሀዲያን ለዘመናት ስከፋፍልና ሲያሳንስ የነበረው መርገም እየተወገ ነው‼️‼️ለኢትዮጵያ መርገም የሆነ ለሀዲያ ደግሞ የጎሰኝነት እና የመከፋፈል አባት፣ የድያብሎስ ልጅ፣ በህይወቱ ዘመን ሁላ የተ...
02/04/2024

ሀዲያን ለዘመናት ስከፋፍልና ሲያሳንስ የነበረው መርገም እየተወገ ነው‼️

‼️ለኢትዮጵያ መርገም የሆነ ለሀዲያ ደግሞ የጎሰኝነት እና የመከፋፈል አባት፣ የድያብሎስ ልጅ፣ በህይወቱ ዘመን ሁላ የተንኮል አባት፣ ከሰው ጋር የሚኖር አራዊትና ነገረ ስራው በሙሉ አስመሳይነት የሆነው የእባብ ልጅ ።

‼️ከሀዲያ ምድር አንስቶ እስካ አዳነች አቤቤ ከዛም አልፎ እስከ አዳም ፋራህ ድረስ በእሱ መርዝ ያልተነደፈ ማንም የለም።

‼️እውነት ከሆነ ተነቅሏል ከኢትዮጵያ ምድር ላይመለስ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ዘንዶው ተወግቷል ከዚህ በኋላ ኢትዮጲያም ሰላም ትሆናለች‼️

ማታ ስለ ሆሳዕና ከተማ መዘጋጃ በETV የአይናችን ፕሮግራም ላይ የተላለፈውን ዝግጅት ማታ ማየት ስላልቻልኩ ዛሬ አይቼ በጣም ነው የተሸማቃቅኩት። ውርደታችንን በአደባባይ አየን። የሀዲያ ዞን ...
27/03/2024

ማታ ስለ ሆሳዕና ከተማ መዘጋጃ በETV የአይናችን ፕሮግራም ላይ የተላለፈውን ዝግጅት ማታ ማየት ስላልቻልኩ ዛሬ አይቼ በጣም ነው የተሸማቃቅኩት። ውርደታችንን በአደባባይ አየን። የሀዲያ ዞን ብልፅግና የስራህን ይስጥህ አፋቸውም ጭንቅላታቸውም በተቆለፈ አመራር ሕዝብን እያስመራችሁ። ቢያንስ እውቀት ባይኖራቸውም ምን አለበት ምላስ ቢኖራቸው?

Normally በአመራርነት step እርምጃ ተወስዷል
Almost ችግሩ ይፈታል k*k....
For Example ቤቱንም አውቀዋለሁ ግለሰቡንም አውቅቼለሁ😀
Happen ያረጋል
Totally እናያለን
Construction ይከሰታል
Feedback እንወስዳለን
Ok እናያለን
Decision ወስደናል
Cross check እናደርጋለን

*አዎ ሰውየውንም አውቀዋለው😁
*እና ይህ ቤት ሲሰራ ለምን ዝም ተባለ🤔
*መረጃው የለኝም🙄🤣

*እገዳ ነበረ
መቼ?
*2015
*ቤቱ መቼ ተሰራ?
*almost 4 አመት በፊትም ነበር😁😁😁

አንዱማ ይዘላብደዋል አይገልጸውም

በአሜሪካ የሚገኝ ረጅም ድልድይ በመርከብ ተገጭቶ ተደረመሰ | በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት የሚገኘው ፍራንሲስ ስኮት ኪይ ድልድይ በመርከብ ተገጭቶ መደርመሱ ተሰምቷል፡፡ ከ2 ነጥብ 5 ኪሎሜትር በ...
26/03/2024

በአሜሪካ የሚገኝ ረጅም ድልድይ በመርከብ ተገጭቶ ተደረመሰ

| በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት የሚገኘው ፍራንሲስ ስኮት ኪይ ድልድይ በመርከብ ተገጭቶ መደርመሱ ተሰምቷል፡፡

ከ2 ነጥብ 5 ኪሎሜትር በላይ ርዝመት ያለው የባልቲሞሩ ፍራንሲስ ስኮት ኪይ ድልድይ ዛሬ ማለዳውን ነው ተገጭቶ የተደረመሰው፡፡

አደጋውን ተከትሎ የመሸጋገሪያው መንገድ ሙሉ ለሙሉ መቋረጡንም ሲኤን ኤን ዘግቧል።

ድልድዩ እ.ኤ.አ በ1977 ላይ የተገነባ ሲሆን ጆርጅ ታውንን ከ ቨርጅኒያ የሚያገናኝ ነበር፡፡

26/03/2024

ተመልሰናል🙏

 Let us stand with them
19/03/2024


Let us stand with them

16/03/2024
9ኛዉ የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም❝የዘመኑ ከተሞች ለኢትዮጵያ ብልጽግና❗️❞ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን 9ኛውን የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ተሳታፊዎች ወደ ወላይታ ሶዶ ከተማ መግባት ጀምረዋል።ተሳ...
16/02/2024

9ኛዉ የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም

❝የዘመኑ ከተሞች ለኢትዮጵያ ብልጽግና❗️❞ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን 9ኛውን የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ተሳታፊዎች ወደ ወላይታ ሶዶ ከተማ መግባት ጀምረዋል።

ተሳታፊዎች ፎረሙ በሚካሄድበት ቦታ በመገኘት ቦታቸውን ተረክበው ዝግጅት በማድረግ ላይ ናቸው።

አሜሪካዊው የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ታዬ ጥበቡ በሰላም ወደ መንበረ ጵጵስናቸው ተመልሰዋል።
07/02/2024

አሜሪካዊው የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ታዬ ጥበቡ በሰላም ወደ መንበረ ጵጵስናቸው ተመልሰዋል።

የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ለ2ኛው ዙር የጣለውን የመንገድ ዕቀባ በማንሳቱ ወደ ፈለጋችሁበት አከባቢ መንቀሳቀስ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። በመላ ኦሮሚያ የተጣለውን የትራንስፖርት እገዳ በሀዲ...
03/02/2024

የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ለ2ኛው ዙር የጣለውን የመንገድ ዕቀባ በማንሳቱ ወደ ፈለጋችሁበት አከባቢ መንቀሳቀስ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። በመላ ኦሮሚያ የተጣለውን የትራንስፖርት እገዳ በሀዲያ አከባቢዎችም ሆነ በሌሎች ሀገሪቱ ክፍሎች ሆናችሁ ይህን የጉዞ እገዳ እንዲሳካ የበኩላችሁን ሚና ተወጣችሁ ወገኖች ከፍተኛ ምስጋና እናቀርባለን። ከWBO ጎን በመሰለፋች ኩራት እንዲሰማችሁ እየገለጽን በቀጣይም ተመሳሳይ እገዳዎች ስኖሩ ከWBO ጎን እንድትቆሙ እናሳስባለን።

27/01/2024

ከነገ ሌሊት ጀምሮ ምንም አይነት እንቅስቃሴ አይኖርም

ከነገ እሁድ ጀምሮ በመላው ኦሮሚያ የመንገድ መዝጋት እንቅስቃሴ ስለሚኖር የፔጃችን ተከታዮች በተለይም በሐዲያ አከባቢ ያላችሁ ወገኖች የወንድሞቻችን ትግል የኛም ትግል ስለሆነ ትግላቸውን በምንችለው ሁሉ እየደገፍን ወደ ኦሮሚያ ክልልም ሆነ የኦሮሚያን ክልል አቋርጦ የሚሄድ የትኛውንም ትራንስፖርት ከመጠቀም እንዲትቆጠቡ እያሳሰብን የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ከነገ ጀምራችሁ ንብረታችሁ የትኛውንም እንቅስቃሴ እንዳያደርግ በመከልከል ምንም አይነት ጉዳት በንብረታችሁ ላይ እንዳይደርስ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
መንገድ የሚዘጋዉ እሳት በሚተፉ ትልልቅ መሳሪያዎች በመሆኑ ቀልድ አያስፈልግም።

እውነት ማለት የ'ኔ ልጅ. . . .የኔ ልጅ፣በጊዜ ስግደት እንዳይመስልሽ፣ ባደባባይ ጭብጨባ፤በሚቆምልሽ ሀውልት፣ በሚነፋልሽ ጥሩምባ፤መኖርሽ ትርጉም የሚያገኝ፣ እውነትሽ የሚለካ፡፡በህዝብ ልብ ...
26/01/2024

እውነት ማለት የ'ኔ ልጅ. . . .
የኔ ልጅ፣
በጊዜ ስግደት እንዳይመስልሽ፣ ባደባባይ ጭብጨባ፤
በሚቆምልሽ ሀውልት፣ በሚነፋልሽ ጥሩምባ፤
መኖርሽ ትርጉም የሚያገኝ፣ እውነትሽ የሚለካ፡፡
በህዝብ ልብ ያልሰረጸ ገድል፣ ሀገር ያልተቀበለው እውነት፤
ሸራ ወጥረው ቢነድፉት፤
በድንጋይ በወርቅ ቢቀርጹት፤
ጊዜ ጠብቆ ይነሳል፤
ቀኑ ሲነጋ ይፈርሳል፡:

(በድሉ ዋቅጅራ)

ኮሜንት ስጡበት
22/01/2024

ኮሜንት ስጡበት

Address

Hossana

Telephone

+12483746559

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hadiya Mass Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Hadiya Mass Media:

Videos

Share

Nearby media companies