በአርባምንጭ ሰማይ ስር
#ጋሞ #አርባምንጭ
“...የኦሮሞ ህዝብ በተደጋጋሚ ሲያነሳው የነበረውን የሰላም ጥያቄ ተቀብለን ትጥቃችንን ፈተን በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ወስነን ነው የመጣነው። በተለያዩ የመገናኛ መንገዶች አፍራሽ ወሬዎች ይሰራጫሉ። ይሄ ትክክል አይደለም። እኛ ህዝብ አክብረን የህዝብ ጥያቄ ተቀብለን በትጥቅ መንገድ ስንታገልላቸው የነበሩ ዝርዝር ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲያገኙ ልንታገል ወስነን ነው የመጣነው። ከኦሮሚያ መንግስት ጋር የገባነው ባለ #13 አንቀጽ ሥምምነት በአግባቡ እንደሚተገበር እምነታችን የጸና ነው....” — ጃል ሰኚ ነጋሳ
🕊️
[የሰላም መጥፎ የጦርነት ጥሩ የለውም !!]
Serwana Kaajji Gaalcha/ሰሬዋና የባህል ቡድን !!
#ሀዲያ የራሱ የሆነ አኗኗር ዘይቤ ፤ የራሱ የሆነ ቱባ ባህል ፤ ቋንቋ ፤ የባህል ምግብ ፤ ባህላዊ አለባበስ ፤ የራሱ የሆነ የውዝዋዜ አይነት እንደየ ሙዚቃዎች ቃና የሚለያይ ውዝዋዜ ያለው ትልቅ ህዝብ ነው ።
#ሰሬዋና የባህል ቡድን በሀዲይሳ/በሀዲይኛ ሙዚቃ ውዝዋዜ የምናውቃቸው ብዙ ያልተዘመረላቸው ድንቅ ልጆች ናቸው ከእነሱ ጋር ለመስራት የሚትፈለጉ ድምፃውያን እና በተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ እነሱን ለመጋበዝ ከፈለጉ ከታች ባለው ስልክ ማግኘት ትችላላችሁ !!
#Hadiyyi Kaaji Hibongo Leli Seleme Kaajinne Mulikeninem Cabaab Yimma Hasakkolassi ki'ine egeramoo Qocim Xale 👇!!
#ሰሬዋና የባህል ቡድን /Serwana Kaajji Gaalcha +251919671147/+251927470504
Danaam Hiimi ihona Afixamehe/Share 🙏
Hossana Entertainment
ፋኖ የሚባል መንጋ ትግል ስባል ሰምቶ እንጂ የትግል አላማም ግብም የለዉም!!
ለአለማ ስትታገል ባገኘሀው አጋጣም ትጥቅህን እየጨመርክ ታጋዮችህን እያበዘህ ትሄዳለህ እንጂ ትጥቅ ትሸጣለህ!! ፋኖ ተብዬውም አመራሮቻቸውም የእነሱ አክቲቭስቶችም ትግል ሲባል ሰምተዉ ሽፍታነትን ትግል ብለዉ ሰየሙት እንጂ ቅንጣት ስለትግል አያዉቁም!
ዘመኔ ካሴ የሚንማርካቸዉን ወታደርች መሳሪያቸዉን እየሸጥን ወደ ሀገራቸዉ እየሸኘን ነዉ ብሏል። መሳሪያዉ ለማን ነዉ የሚሸጠዉ? የትግል ግቡ መሳርያ ዘርፈዉ መሸጥ ከሆነ ታጋይነት ሳይሆን ወሮበላ ሽፍትነት ነዉ ማለት ነው።
ሌላዉ ፋኖ ነኝ ባይ ደግሞ ከዳንግላ ወኽኒ ቤት አሥራ ስምንት የሕወሐት ጀኔራሎችን ፈተን ወደ ሀገራቸዉ ልከናል አለ! ዉሸትም አይነት አለዉ ! ለማሆኑ ጠቅላላ የትግራይ ሰራዊት አሥራ ስምንት ጀኔራሎች አሉት?
ወይ ቀደዳ! አክትቪስቶቻቸዉማ ተዉ የነሱ አይጣል ነው! ከሀብታሙ ጀምረዉ እስከ መኣዛ መሐመድ፤ ከመኣዛ እስከ ታማኝ ያሉትን ጨምሮ በሙሉ ውሸታም ቀዳዳ! ዉሸትም አንዳንዴ ደስ የሚለው ለማጣፈጫ መሃል ላይ ጣል ስደረግ ነዉ ፈገግ የሚያሰኘው። የእናንተ ፈጣጣና ድርቅና ሆኖ አስጠላባችሁ!
መካሪም አማካሪም ያጣ ትግል የጀውሳው ትግል!!
Hadiya Mass Media