Teenya Olluma

Teenya Olluma Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Teenya Olluma, Digital creator, 16, Harar.

22/10/2024

በሐረሪ ክልል የመኸር እርሻ እስከ አሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል - የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 12/2017(ኢዜአ)፦ በሐረሪ ክልል የመኸር እርሻ ወቅት እስከ አሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ሮዛ ኡመር እንደገለፁት፦በክልሉ በተለይም በአሁኑ ወቅት ፆም ሲያድር የቆየ መሬት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ ጭምር ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል።

ለዚህም የማዳበሪያ፣የዘርና ሌሎች የግብርና ግብዓት አቅርቦት በማሟላት የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት የማሳደግ ስራ በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ተናግረዋል።

በየደረጃው ያሉ የግብርና ባለሙያዎችም ለአርሶ አደሩ አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛና ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።

በዚህም አርሶ አደሩን ከዝናብ ጠባቂነት ከማላቀቅና ተጠቃሚነትን ከማሳደግ አንፃር አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል ነው ያሉት።

በክልሉ በተለይም ለስንዴ፣ ለማሽላ ፣ ለአትክልትና ፍራፍሬ ልዩ ትኩረት በመስጠት በክላስተር እየለማ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

አርሶ አደሩ እያከናወናቸው ያሉ የተቀናጀ የግብርና ልማት ስራዎች ምርታማነትን በማሳደግ የከተማውን ሕዝብ የኑሮ ውድነት ጫና ለመቀነስ ፋይዳው የላቀ መሆኑን አመልክተዋል።

በክልሉ የመኸር እርሻ እስከ አሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን ጠቅሰው፦ በማሳያነትም 450 ሄክታር መሬት በስንዴ እንዲሁም 800 ሄክታር መሬት በአጭር ጊዜ ምርት በሚሰጥ የማሽላ ኢንሼቲቭ መሸፈኑን ገልጸዋል።

በቀጣይም የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማጎልበትና ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የላቀ ትኩረት እንደሚሰጥ መናገራቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

22/10/2024

በሐረሪ ክልል መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል
************
(ኢ.ፕ.ድ)

በሐረሪ ክልል የመኸር እርሻ ወቅት እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ኡመር እንደገለፁት በክልሉ በተለይም በአሁኑ ወቅት ፆም ሲያድር የቆየ መሬት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ ጭምር ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል።

ለዚህም የማዳበሪያ፣ የዘርና ሌሎች የግብርና ግብዓት አቅርቦት በማሟላት የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት የማሳደግ ስራ በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ተናግረዋል።

በየደረጃው ያሉ የግብርና ባለሙያዎችም ለአርሶ አደሩ አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛና ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል።

በዚህም አርሶ አደሩን ከዝናብ ጠባቂነት ከማላቀቅና ተጠቃሚነትን ከማሳደግ አንፃር አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።

በክልሉ በተለይም ለስንዴ፣ ለማሽላ ፣ ለአትክልትና ፍራፍሬ ልዩ ትኩረት በመስጠት በክላስተር እየለማ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

አርሶ አደሩ እያከናወናቸው ባሉ የተቀናጀ የግብርና ልማት ስራዎች ምርታማነትን በማሳደግ የከተማውን ህዝብ የኑሮ ውድነት ጫና ለመቀነስ ፋይዳው የላቀ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።

በክልሉ መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን ጠቅሰው በማሳያነትም 450 ሄክታር መሬት በስንዴ እንዲሁም 800 ሄክታር መሬት በአጭር ግዜ ምርት በሚሰጥ የማሽላ ኢንሼቲቭ መሸፈኑን ገልፀዋል።

በቀጣይም የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማጎልበትና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የላቀ ትኩረት እንደሚሰጥ አመላክተዋል ሲል የክልሉ የመንግሥት ኮምንኬሽን ቢሮ ዘግቧል።

22/10/2024
22/10/2024
22/10/2024

በሐረሪ ክልል መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል

በሐረሪ ክልል የመኸር እርሻ ወቅት እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ኡመር እንደገለፁት በክልሉ በተለይም በአሁኑ ወቅት ፆም ሲያድር የቆየ መሬት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ ጭምር ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል።

ለዚህም የማዳበሪያ፣ የዘርና ሌሎች የግብርና ግብዓት አቅርቦት በማሟላት የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት የማሳደግ ስራ በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ተናግረዋል።

በየደረጃው ያሉ የግብርና ባለሙያዎችም ለአርሶ አደሩ አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛና ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል።

በዚህም አርሶ አደሩን ከዝናብ ጠባቂነት ከማላቀቅና ተጠቃሚነትን ከማሳደግ አንፃር አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።

በክልሉ በተለይም ለስንዴ፣ ለማሽላ ፣ ለአትክልትና ፍራፍሬ ልዩ ትኩረት በመስጠት በክላስተር እየለማ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

አርሶ አደሩ እያከናወናቸው ባሉ የተቀናጀ የግብርና ልማት ስራዎች ምርታማነትን በማሳደግ የከተማውን ህዝብ የኑሮ ውድነት ጫና ለመቀነስ ፋይዳው የላቀ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።

በክልሉ መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን ጠቅሰው በማሳያነትም 450 ሄክታር መሬት በስንዴ እንዲሁም 800 ሄክታር መሬት በአጭር ግዜ ምርት በሚሰጥ የማሽላ ኢንሼቲቭ መሸፈኑን ገልፀዋል።

በቀጣይም የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማጎልበትና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የላቀ ትኩረት እንደሚሰጥ አመላክተዋል።

22/10/2024

በሐረሪ ክልል መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል
********

በሐረሪ ክልል የመኸር እርሻ ወቅት እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ኡመር እንደገለፁት በክልሉ በተለይም በአሁኑ ወቅት ፆም ሲያድር የቆየ መሬት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ ጭምር ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል።

ለዚህም የማዳበሪያ፣ የዘርና ሌሎች የግብርና ግብዓት አቅርቦት በማሟላት የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት የማሳደግ ስራ በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ተናግረዋል።

በየደረጃው ያሉ የግብርና ባለሙያዎችም ለአርሶ አደሩ አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛና ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል።

በዚህም አርሶ አደሩን ከዝናብ ጠባቂነት ከማላቀቅና ተጠቃሚነትን ከማሳደግ አንፃር አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።

በክልሉ በተለይም ለስንዴ፣ ለማሽላ ፣ ለአትክልትና ፍራፍሬ ልዩ ትኩረት በመስጠት በክላስተር እየለማ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

አርሶ አደሩ እያከናወናቸው ባሉ የተቀናጀ የግብርና ልማት ስራዎች ምርታማነትን በማሳደግ የከተማውን ህዝብ የኑሮ ውድነት ጫና ለመቀነስ ፋይዳው የላቀ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።

በክልሉ መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን ጠቅሰው በማሳያነትም 450 ሄክታር መሬት በስንዴ እንዲሁም 800 ሄክታር መሬት በአጭር ግዜ ምርት በሚሰጥ የማሽላ ኢንሼቲቭ መሸፈኑን ገልፀዋል።

በቀጣይም የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማጎልበትና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የላቀ ትኩረት እንደሚሰጥ አመላክተዋል።
ምንጭ የሀረሪ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት

12/2/2017

22/10/2024
22/10/2024

ፓርቲያችን ብልፅግና የሀገራችን ህልውና እንዲጠበቅና ሁለንተናዊ ብልፅግና እንዲረጋገጥ ይሰራል።

ሕዝብና ባለድርሻ አካላትን በቀጣይነት ማሳተፍና ማስተባበር እጅግ ጠቃሚ መሆኑን ያምናል፤ቀጣይነት ካለው የሕዝብና ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ውጭ ልማትን ማፋጠን፣ የዴሞክራሲ ባህልን መገንባት፣ የሰላም እሴትን መገንባት፣ የህግ የበላይነትን ማስከበርና ፍትህን ማስፈን እንዲሁም ሀገራዊ መግባባትን ማጎልበት አይቻልም ብሎ ብልፅግና ያምናል።

በሁሉም የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የፖለቲካ መስኮች ሕዝብንና ባለድርሻ አካላትን በብቃት ለማስተባበርና ለማሳተፍ የሕዝብ ንቅናቄን እንደ ስልት መጠቀም አስፈላጊ ነው። የሕዝብ ንቅናቄ ለጋራ ዓላማ ሕዝብን በጋራ፣ በተደራጀና ስትራቴጂክ በሆነ አግባብ ከማንቀሳቀስና አቅምን ወደ ውጤት ከመቀየር ጋር ይያያዛል።

የሕዝብ ንቅናቄ ግለሰባዊ አስተሳሰብንና ተግባርን፣ የጋራ ማንነትንና የወል ተግባራትን በሞራል ለማነጽ ይጠቅማል። በተለይም የህዝብ ንቅናቄ ከልማት አኳያ ሀገራዊ ሀብትን ለአዎንታዊ ለውጥ ለመጠቀምና ዜጎች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት ቀጣይነት ባለው መልኩ በንቃት እንዲሳተፉ ለማስቻል ፋይዳው የላቀ ነው።

22/10/2024

"ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ጋር በመሆን ለብሪክስ ጉባኤ በካዛን ራሺያ ተገኝተዋል!"

22/10/2024
22/10/2024

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ካፍ የኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋንጫ የማስተናገድ ጥያቄ ተቀብሎ እንዲያጸድቅ ጥሪ አቀረቡ።
**********
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን(ካፍ) የኢትዮጵያን የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ የማስተናገድ ጥያቄ እንዲቀበል እና እንዲያጸድቅ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ትላንት ለፊፋ ፕሬዚዳንቶችና ለካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከፍተኛ አመራሮች በታላቁ ቤተ-መንግስት ባደረጉት የእራት ግብዣ ወቅት ኢትዮጵያ በ2029 የሚካሄደውን የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት አቅም አላት ማለታቸው ይታወሳል።

ዛሬ በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል እየተካሔደ ባለው 46ኛው የካፍ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካውያን ቤታችሁ ወደ ሆነችው ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጣችሁ ብለዋል።

ኢትዮጵያ በአፍሪካ እግር ኳስ ትልቅ አሻራ እንዳላትና እ.አ.አ በ1957 ካፍ ሲመሰረትም መስራች ከነበሩ አገራት መካከል አንዷ መሆኗን ገልጸዋል።

የካፍ ፕሬዝዳንት የነበሩት ይድነቃቸው ተሰማ የአፍሪካ እግር ኳስ በዓለም መድረክ የሚገባውን ቦታ እንዲያገኝ የበኩላቸውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውንም ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ እግር ኳስ ወዳዶች ያሉባት አገር ናት ብለዋል።

ኢትዮጵያ በአፍሪካ እግር ኳስ ያላትን ታሪካዊ ድርሻ ከግምት በማስገባት እ.አ.አ በ2029 የሚካሄደውን የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ጥያቄ ማቅረቧን ጠቁመዋል።

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫውን ተጠቅማ የአፍሪካን እግር ኳስ ለማሳደግና በስፖርቱ አገር ለመገንባት እንደምትሰራ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማስተናገድ ስታዲየሞች እየገነባች ናት ያሉት ላይ ማሻሻያ እያደረገች እንደምትገኝ አመልክተዋል።

ካፍ የኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋንጫ የማስተናገድ ጥያቄ ተቀብሎ እንዲያጸድቅም ፕሬዝዳንት ታዬ ጠይቀዋል ሲል የዘገበው ኢዜአ ነው።

21/10/2024
21/10/2024

"የታላቁ የህዳሴ ግድብ የብልፅግና ጉዟችንን የሚያፋጥን በሕዳሴ ምዕራፍ ውስጥ የሚደምቅ የሀገራችን ብርሃን ነው":- አቶ ሔኖክ ሙሉነህ

ሀረር ጥቅምት 11/2017(ሀኮመኮ):-በሐረሪ ክልል በተያዘው 2017 በጀት ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የሚውል 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤትና በክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሔኖክ ሙሉነህ እንደገለጹት፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በመላው ኢትዮጵያውያን ዕውቀት፣ ሀብትና ጉልበት እየተገነባ የሚገኝ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።

ፕሮጀክቱ የብልፅግና ጉዟችንን የሚያፋጥን በሕዳሴ ምዕራፍ ውስጥ የሚደምቅ የሀገራችን ብርሃን ነው ብለዋል።

የክልሉ ህዝብም ባለፉት ዓመታት በዕውቀት፣ በጉልበትና በገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ለግድቡ ስኬታማነት የበኩሉን እየተወጣ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።

በተያዘው በጀት ዓመትም በክልሉ የሚገኙ መላው ህብረተሰብን በማሳተፍ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ሄኖክ አስታውቀዋል።

በክልሉ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ እንዲውል የተያዘው እቅድ ስኬታማ እንዲሆን በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች የውይይት እና የህዝብ ንቅናቄ የመፍጠር ስራዎች እንደሚከናወኑ ገልጸዋል።

የክልሉ ህዝብ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ስኬታማነት እያከናወኑ የሚገኘውን የድጋፍ ስራዎችን አጠናክረው እንዲቀጥሉም አቶ ሄኖክ ጥሪ አቅርበዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

👉 ድረ ገጽ፦ https://hararigovcommunication.et/
👉 ቴሌግራም :-https://t.me/HarariGovernmentCommunication
👉 ፌስቡክhttps://www.facebook.com/profile.php?id=100064845514191&mibextid=ZbWKwL
👉ቲውተር :- https://twitter.com
👉 ዩትዩብ፦https://youtube.com
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

21/10/2024

"የታላቁ የህዳሴ ግድብ የብልፅግና ጉዟችንን የሚያፋጥን በሕዳሴ ምዕራፍ ውስጥ የሚደምቅ የሀገራችን ብርሃን ነው":- አቶ ሔኖክ ሙሉነህ
****************
በሐረሪ ክልል በተያዘው 2017 በጀት ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የሚውል 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤትና በክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሔኖክ ሙሉነህ እንደገለጹት፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በመላው ኢትዮጵያውያን ዕውቀት፣ ሀብትና ጉልበት እየተገነባ የሚገኝ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።

ፕሮጀክቱ የብልፅግና ጉዟችንን የሚያፋጥን በሕዳሴ ምዕራፍ ውስጥ የሚደምቅ የሀገራችን ብርሃን ነው ብለዋል።

የክልሉ ህዝብም ባለፉት ዓመታት በዕውቀት፣ በጉልበትና በገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ለግድቡ ስኬታማነት የበኩሉን እየተወጣ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።

በተያዘው በጀት ዓመትም በክልሉ የሚገኙ መላው ህብረተሰብን በማሳተፍ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ሄኖክ አስታውቀዋል።

በክልሉ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ እንዲውል የተያዘው እቅድ ስኬታማ እንዲሆን በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች የውይይት እና የህዝብ ንቅናቄ የመፍጠር ስራዎች እንደሚከናወኑ ገልጸዋል።

የክልሉ ህዝብ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ስኬታማነት እያከናወኑ የሚገኘውን የድጋፍ ስራዎችን አጠናክረው እንዲቀጥሉም አቶ ሔኖክ ጥሪ አቅርበዋል።

11 / 02 / 2017

21/10/2024

በሐረሪ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ለአባይ ግድብ 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው
**************
(ኢ.ፕ.ድ)

በሐረሪ ክልል በተያዘው 2017 በጀት ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የሚውል 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤትና በክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሔኖክ ሙሉነህ እንደገለጹት፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በመላው ኢትዮጵያውያን ዕውቀት፣ ሀብትና ጉልበት እየተገነባ የሚገኝ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።

ፕሮጀክቱ የብልፅግና ጉዟችንን የሚያፋጥን በሕዳሴ ምዕራፍ ውስጥ የሚደምቅ የሀገራችን ብርሃን ነው ብለዋል።

የክልሉ ህዝብም ባለፉት ዓመታት በዕውቀት፣ በጉልበትና በገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ለግድቡ ስኬታማነት የበኩሉን እየተወጣ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።

በተያዘው በጀት ዓመትም በክልሉ የሚገኙ መላው ህብረተሰብን በማሳተፍ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 15 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ ሄኖክ አስታውቀዋል።

በክልሉ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ እንዲውል የተያዘው እቅድ ስኬታማ እንዲሆን በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች የውይይት እና የህዝብ ንቅናቄ የመፍጠር ስራዎች እንደሚከናወኑ ገልጸዋል።

የክልሉ ህዝብ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ስኬታማነት እያከናወኑ የሚገኘውን የድጋፍ ስራዎችን አጠናክረው እንዲቀጥሉም አቶ ሄኖክ ጥሪ ማቅረባቸውን የክልሉ የመንግሥት ኮምንኬሽን ቢሮ ዘግቧል።

ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም

21/10/2024

ብልፅግና ፓርቲ የህዝብን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ለቀጣዩ ትውልድ ምንዳን ለማውረስ በክልሉ የተጀመረው ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎች አጠናክረው ይቀጥላል ።

ክቡር አቶ ኦርዲን በድሪ
የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር

20/10/2024

Address

16
Harar

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Teenya Olluma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share