26/01/2023
ሺዋ አመራር አላት?
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Adabay-Media, Media/News Company, Adabay አዳባይ , ሚዲያ, Debre Birhan.
ሺዋ አመራር አላት?
አጣዬዬዬዬዬዬዬዬዬ????ሟቹ አሚኮ ነፍስ ይማር!!!
ሢያርስ ፈንቅሎ ነው ላዝመራው አይነት፣ መንዝ የተናገረው ቃሉ አይታጠፍም ።
ለዘመናት አዳባይን የሚያሻግረው ታዋቂ ዋናተኛ የደብብ ዘሊቦ ይባላል። ወንዝ ሲያሻግር ዘሊቦ የተናገረው' ይህን ሁሉ እመቤት ሳዝል በጀርባዬ፣ አስኪቴን ባረገው ምነው ከኋላዬ።' አዳባይ ከሁለት ሲቆርጥ የነበረው ሰውዬ መጨረሻ የቦይ ውሃ ወሥዶት ሂወቱ አልፏል። የአዳባይ መንገድ ስራ አሁንም አልረፈደም አሪፍ ነው። በርቱ ከጎናችሁ ነን።
ሚሥ ቱሪዝም አማራ1ኛ ቤዛ ሳህሌ ከደብረብርሃን ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ ጊዜው የሺዋ ነው ።100ሺህ ብር ተሸልማለች ። እንኳን ደሥ አላችሁ።የወይዘሪት ቱሪዝም አማራ አሸናፊ ሁና የአማራ ቱሪዝም እንደራሴ ሁናለች! ለአንድ አመት የአማራን ባህልና ወግ ታስተዋውቃለች።እንኳን ደሥ-------------------አለሽ።
አመራር በተግባር ይታይ ዞኑ ከቦታ ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ሁኔታ እየተዘረፈ ነው ። ሌቦች የሠረቁትን መልሠው ሲጠየቁ ካላዬን አናምንም።
Congratulation ስም በተግባር ሲገለፅ እንዲህ ነው ። ያለምወርቅ ጀምበሩ #መይሳው ካሳ ዳግማዊ ቴዎድሮስ የልደት ቀን ብር ተቀዳጀች።
መንዜዋ በጎ አድራጊ እናት 'ወ/ሮ ዘውዲቱ መሸሻ 'እመ በረከት' 😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍 የዘውዲቱ መሸሻ ህፃናትና አረጋውያን መርጃ ድርጅት ባለቤት ናቸው ። የተወለዱት በመንዝ ማማ ምድር ወረዳ ከሞላሌ ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኝ መንደር ውስጥ ነው ።ከለጋስነትና በጎ ተግባራቸው የተነሣ እማማ ዘውዲቱ መሸሻ 'እመ በረከት' የሚል የማዕረግ ስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ሠጥታቸዋለች። ብዙዎችን አሥተምረው ለወግ ማእረግ አድርሰዋል ።ምንም ለሌላቸው አረጋውያን ፈጥነው ደርሰዋል።ለረጂም ዓመታት በበጎ አድራጎት ሢሰሩ ስለቆዩና አሁንም ያንኑ ሥራ እየሠሩ ያሉ እናት ናቸው። ብዙዎች አድንቀዋቸዋል፣ብዙ ባለሥልጣናቶች ሸልመዋቸዋል። ታሪካቸው በጣም ብዙ ነው።እግዚአብሄር ረጂም ጤናና እድሜ ያድላቸው።
የጀግና አገር የትነው እዚያው መንዝ ነው ።የፍቅር አገር የትነው እዚያው መንዝ ነው ።የማር አገር የትነው እዚያው መንዝ ነው ።የቅቤ አገር የትነው እዚያው መንዝ ነው ።የሚሥቴ አገር የትነው እዚያው መንዝ ነው ።መንዝ ፍቅር ነው ።ለቃሉ ታማኝ ጀግና ህዝብ ነው ።
እንኳን ለክቡር ስላሴ አመታዊ በአል አደረሳችሁ። ጥር 7 ቀን 2015 አ.ም።
ነገረ -ሸዋ ====የሀገረ ማርያም ከሠም ወረዳ ፀረ_ሙሥና ጥሩ ነው። ሌሎቹም ይቀጥሉበት።ቱለፋ የገጠር ቀበሌ ነበረች።አሁን በጣም እያደገችና እየተንቆጠቆች ነው ።ብዙ ፋብሪካዎች አሉባት።ሌቦች አደራጆች ተነቃባቸው። 197 የቤት ህ/ስራ ማህበር ከየት መጣ ሁሉም የሠሸዋ ህዝብ ሄዶ የተደራጀ ይመሥላል።መንቃታችሁ ጥሩ ነው ።
እንደምን አደራችሁ እንደምን አላችሁ፣የዘንድሮው ሌሊት እንዴት ነጋላችሁ። የዘንድሮ ሌሊት የድመት እውር አንዱ ጠግቦ ያድራል አንደኛው ጦም ሲያድር። ዋው አሾይና ሠላሙ ናችሁ ።
😭😭😭😭😭😭ጉድ በል መንዝ😂😂😂😂😂😂የጉድ ሃገር ገንፎ እያደር ይፋጃል። ተመልከቱ አስፓልት አንሰራም ማለታቸውን በመርሳት ጠጠር እና አስፓልት መንገዶችን የትራንስፓርት ሚንስትሮች በነዳጅ ጭማሪ ዋጋ ላይ ልዩነት አለ እያሉ ነው።ብልፅግና እያለ ፍትሃዊነት ከወዴት ይገኛል?ብልፅግና ህዝብን እየበዘበዘ ነው።በተለይ በዚህ የመንገድ ታሪፍ ልዩነት ተጎጂው መሪ አልባው እና ተረኛ የተቀያየረበት መንዝ አማራ ነው። ታሪፍ ሊጨመርልህ ነው። የመንግስት ዜና እዩ።
የሚኒሊክ ሆኜ ምን ያሣፍረኛል። መንዝ ሸዋ ሢባል ሥሙ ያኮራኛል።
አቤል ወርቁ ዘ-ኮተቤ❤
።።። ። ። ። ። ። ። ። ።
ትዉልዱ መንዝ ነዉ የአርባራ የዘብር
በናቱ የእመGua ያደገዉ በፍቅር
መኮይ ሸዋሮቢት ደብረሲና አጣዬ
በእነዋሪ ለሚ ያሉት አቤልዬ
መተህ ብላ ከሰም በቀይት ጉርቤላ
በጫጫ ጊናአገር የሚሉት አቤላ
ቀያ ላሎ ማማ ጌራና ደነባ
ይመሰክራሉ መሆኑን ደርባባ
ደንገዜ በአንኮበር በአዳባይ ጃራ ወንዝ
የፍቅር ደራሲ እንቁ የሸዋ_መንዝ
ጎንደር ይሻገራል ጎጃምና ቡልጋ
ሊዘክር ታሪክን ጥበብን ፍለጋ
ላስታም ይሻገራል ከጀግኖች መብቀያ
ራያና ወሎ ያልፋል በወልድያ
እስከ ሱዳን ጠረፍ ወልቃይት ጠለሎ
የፍቅር ሰባኪዉ ይሄ ነዉ አቤሎ!
ያሳደገዉ ሸዋ መንዝ ገራገሩ
ደሞ የጥበብ ሰዉ ሁሉ አይደል ሀገሩ?!
ብርታትን የሚሰጥ ትዉልድ አነቃቂ
በቁመናዉ መልካም በግጥሞቹ አመርቂ
አቤሎ ይሄ ነዉ ሁልሽም እወቂ!!
ደርባባ ሸጋ ነዉ የፍቅር አመልማሎ
እኔም በምክንያት ነዉ የምለዉ አቤሎ!
ከነ ይልማ ደሬ ከእስሙ ከዱቤ
አዉግች ሀብትሽ ግዝሽ መብሬ ብሆን እንደልቤ
አቤሎም ሲኖር ነዉ የሚረካዉ ቀልቤ!
የታሪክ መምህር የቅኔዉ ባላባት
ይሄ ነዉ አቤሎ የሸዋ ሰዉ ኩራት
ጀምሬ ላልጨርስ ስለሱ ብናገር
መንዜዉ ይወቅሰኛል ይነሳል ጊናአገር
የተፀለዬለት በፃድቃኔ ዘብር
አሴ ወንድሙ ነዉ ምኒል አባቱ
የደጃች ከፈለዉ የመንዝ ኩራቱ
የነ አስራት ወልደዬስ የነ አስማረ ዳኘ
ሸዋ ባጠቃላይ በፍቅር የቃኘ
የቴጌ ጣይቱ የሸዋ አረገደች
እ\ር መርቋታል እሱን የወለደች
የሚወዳደረዉ ከአንበሳ ከነብር
ያ ኔ ነዉ መመልከት ሲይዝ በእጁ ብእር!!
በደንገዜዉ ደብር ጥሞና ሚካኤል
በፍቅር ያደገዉ ይሄ ነዉ ልጅ አቤል!!!
እንኳን ተወለድህ የኔ ምርጥ ወንድም
ቀሪ ዘመንህ ብሩክ ይሁን!!
# # #
Aki Man Z Menz
ሞላሌ ጉሊት ላይ ይሸጣል ኩበት፣ ሁለት እግር አለው እንዳልለው ከብት።ያ ደሜ ቱሉ።
የገና በዓልን በኦርቶዶክስ አቆጣጠር እያከበራችሁ እኛን በየጎዳናው ጌታን ተቀበሉ አትበሉን 😊
#ምኒልክ ጥቁር ሰው
ዐፄ ምኒልክ ኢትዮጵያ የስልጣኔ ጭላንጭል እንድታይ፣ በር የከፈቱ መሪ ናቸው፡፡ትምህርት ቤት፣ሐኪም ቤት ፣ባቡር፣ ስልክ፣ መኪና ፣ፖስታ የቧንቧ ውሃ የመሳሰሉት ተቋሞች በመጀመሪያ ያስገቡት ምኒልክ ናቸው፡፡ዘመናዊው የአስተዳደር ተቋም፣ የካቢኔ ሹመትን የጀመሩት፣ ምኒልክ ናቸው፡፡ አዲሱን ስልጣኔ በመከተላቸው የሚነቀፉ ናቸው፡፡ ቢበዙባቸውም፣ራሳቸው አርኢያ እየሆኑ፣ወፍጮ እያሰፈጩ፣ መኪና እየነዱ፣በስልክ እያወሩ፣ሕዝባቸው እንዲለምድ ደክመዋል፡፡
አፄ ምኒልክ፣ ሕዝባቸውን አስተባብረውና አንቀሳቅሰው፣ የጦር እቅድ አዋቂነታቸውን ተጠቅመው፣ጣሊያንን አድዋ ላይ ድል ነሰተዋል፡፡የአድዋ ድል፣ታላቅ የሚባል የአውሮፓ ጦር ሃይል፣ በአፍሪካውያኖች የተደቆሰበት በመሆኑ፣ ለነፃነታቸው የሚታገሉ ሁሉ፣ ምኒልክንና አድዋን መመሪያቸውና አርአያቸው አድርገው ኖረዋል፡፡ ጥቂት ተቀዋሚዎቻቸው፣ ሰማቸው ሊያጠፉት ቢሞክሩ የማይጠፋ፣ ቢቀብሩት ፈንቅሎ የሚያንፀባርቅ እንዲሆን፣ የአድዋ ድል አድራጊነታቸው ረድቷቸዋል፡፡
ታላቁን ጥቁር ሰው ለመዘከር በአለም በሚገኙ ሀገራት የተሰየሙ መታሰቢያዎች ይገኛሉ።ከጥቂቶች መከካል፦
1.በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ "በምኒልክ" ስም የተሰየመ መንገድ፣
2.በለንደን ከተማ በምኒልክ የተሰየመ መንገድ፣
3.በጅቡቲ በምኒልክ የተሰየመ ሆቴል፣
4.በደቡብ አፍሪካ በምኒልክ የተሰየመ ሽቶ፣
5.በቤልጀም በምኒልክ የተሰየመ ቢራ፣
6.በብራዚል በምኒልክ የተሰየመ ካፌ፣
7.በብራዚል በምኒልክ የተሰየመ ጋዜጣ፣
8.በፈረንሳይ በምኒልክ የተሰየመ ቸኮሌት...ወዘተ ይገኛ
ዜና ሠ.ሸዋ ማዘር ሊግ ሹመት # # # # # # # # # # # # # # # # # # ወጣት ሊግ ማለት እድሜው ከ25_29 የእድሜ ክልል ያለነው የ42 እና 45 አመት የሠሜን ሸዋ ዞን ማሚ ወጣት ሊግ ዋናና ምክትል ሃላፊዎች። እውነት በዚህ የእድሜ ክልል ሠ.ሸዋ ወጣት በ8ኛ ክፍል ካርድ መሠረት እንኳ አለመኖሩ ያሣዝናል። እማማ ሰብለ በቀለና ማዘር ቤዛ ዳኘው እንኳን ደሥ አላችሁ። ማሚ ሊጎች መልካም የሥራ ዘመን ይሁንላችሁ። ብል*ግና ለካ እድሜና ሞት ይደምራል።
በነጋ በጠባ ይታጠባል ድስት፤
ችግር ለቀቀብን አዲሱ መንግሰት። ፍትህ ለሞላሌ ህዝብ።
#መገን ሸዋ # ከአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ተዘጋ ብለህ አትገረም ከጅሩና መራቤቴ _ ደብረብርሃን እና ከአጣዬ _ ሸዋሮቢት ያለው መንገድ እንዳይዘጋብህ አስብ!!በተጨማም ከአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ተዘጋ ብለህ አትገረም ከመኖሪያህ ቤት እስከ መ/ቤትህ ያለው መንገድ እንዳይዘጋብህ አስብ!!
የኦሮሚያን ፈርሶ ጠጥቶ የሚያውቅ እስኪ ይንገረኝ።እኔ ፈርሶ በጣም እወዳለሁ ።
አሁን ደግሞ እርስ በርሳቸው ሲንቆለጳጰሱ ሲሞጋገሱ እና አንቱ ሲባባሉ ለሚውሉ ካቢኒዎች የህሊና ጠሎት እናደርጋለን ያልሽው የቃለ ሂዎት ነብይት ግን ትገርሚኛለሽ። በጌታ ሥም መንፈሥሽ ይወጋ።
ኢትዮጵያ ወጣት ሊግ ወይስ ወጣት መሣይ ሽማግሌዎች ሊግ። ወጣት ማለት ከ15-29 እድሜ ክልል ያለ ሰው ነው ። የጉድ ሃገር ብል*ግና ሊግ። ታወቃችኋቸው ትስቃላችሁ።
ወይአላሣደግነው፤ ወይከብት አልበላው፣ አረ መቼ ይሆን ያሣር ማለቂያው።
ምን አይነት ዘመን ነው የድመት እውር፣ ደሜ ቁርጥ ይበላል፣ ህዝቡ ጦም ሲያድር።
ሰበር ዜና
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ያለ ምንም ማስጠንቀቂያ የህብረተሰቡን መኖሪያ ቤቶች እያፈረሰ ያለውን ግብረ ኃይል አጅበው ከመጡት ፀጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት አራት ሰዎች መቁሰላቸው ተገለፀ!
በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ያለ ምንም ማስጠንቀቂያ ዛሬ ታህሳስ 26/2015 ዓ/ም ከረፋዱ ጀምሮ የህብረተሰቡን መኖሪያ ቤቶች እያፈረሰ ያለውን ግብረ ኃይል አጅበው ከመጡት ፀጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት አራት ሰዎች መቁሰላቸው መኖሪያ ቤታቸው እየፈረሰባቸው የሚገኘው ነዋሪዎች ለአማራ ድምፅ ገለፁ።
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አለም ባንክ አከባቢ ልዩ ስሙ ማርያም ሰፈር ታህሳስ 26/2015 ዓ/ም ከረፋዱ ሦስት ሰዓት ጀምሮ ያለ ምንም ማስጠንቀቂያ የህብረተሰቡ መኖሪያ ቤቶች እየፈረሰ እንደሚገኝ ነው የተሰማው።
የህብረተሰቡን መኖሪያ ቤቶች እያፈረሰ የሚገኘውን ግብረ ኃይል አጅበው የመጡት የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ኃይሎች ከመኖሪያ ቤታችን ለምን ታፈናቅሉናላችሁ በሚል ጥያቄ ያነሱ የአከባቢው ነዋሪዎች ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ነው ነዋሪዎቹ ለአማራ ድምፅ ያረጋገጡት ።
ያለ ምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዛሬ ከረፋዱ ሦስት ሰዓት ጅምሮ በድንገት ለቃችሁ ውጡ ተባልን የሚሉት ነዋሪዎቹ፡ አንወጣም ያሉ ሰዎች ከፀጥታ ኃይሎቹ በተተኮሰ ጥይት መቁሰላቸውን ተናግረዋል።
በዚህም እስካሁን ቁጥራቸው በውል የታወቀ አራት ሰዎች ቆስለዋል ያሉ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ በርካታ ሰዎች መደብደባቸውም ተገልጿል።
ዛሬ ከረፋዱ ጀምሮ በርካታ መኖሪያ ቤቶች እንዲፈርሱ የተደረጉ ሲሆን ጣሪያ እና ግድግዳውም በተሽከርካሪ ተጭኖ ወዳልታወቀ ስፍራ መወሰዱንም መኖሪያ ቤታቸው እየፈረሰባቸው የሚገኘው ነዋሪዎች ለአማራ ድምፅ አረጋግጠዋል።
በግሬደር ማሽን በመታገዝ መኖሪያ ቤቶችን እያፈረሰ የሚገኘውን ግብረ ኃይል የሚያጅቡት ፀጥታ ኃይሎች ቤታችንን አናስፈርስም ባሉ የአከባቢው ነዋሪዎች ላይ የከፈቱት ተኩስ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ አለመብረዱን የገለፁት ነዋሪዎቹ፡ የሚመለከተው አካል አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
እንቆቅልሽ፣ ምንአውቅልሽ?
#ሀገሬ ማዳጋስካር ፣
#ቀለቤ ጭኮ፣
#መንገዴ በኬንያ ፣ #እንሰሳ ማርባት የምችል፣ # ቆለጥ ከግንባሬ ተሸክሜ የምዞር ካወቃችሁኝ እኔ ማነኝ? እንቆቅልሼን፣ ካወቃችሁ ዳይ ንገሩኝ ካላወቃችሁ ደግሞ ሀገር ሥጡኝ።
🤔🤔🤔
ከተማ በሞላሌ ከተማ ለረጅም ጊዜ ዳቦ ስጡኝ እያለ ሢለምን የነበረ ሚሥኪን ታማሚ ነው ። ሥድቡ ደግሞ ቀፋፋ ነው። ሞላሌዎች ጎበዞች ደሥ ይላል።ከቴ የሞላሌ ከተማ ትዝታ ነው ።
"ደመቀ አየለ መኪና አቁሞ ሞላሌ አንድ ሆቴል ውስጥ ቁርጥ እየበላ ጌታ ራዕይ አሳይቶኛል "
ያለችው የሞላሌ ቃለ_ህይወት ነብይ የት ጠፋች። በጌታ ሥም የዛሬ ሁለት ወር ያገኘኋት መናሃሪያ አካባቢ ነበር።
ሞላሌ መብራትና ኔትወርክ እንደሠካራም ሽንት የመጡ መሥለው ጭርቅ ብለው ይጠፋሉ። አሁንስ መቀሌ መኖር ይሻላል።
ከጅብ ዋሻ ወደ ጅብ ዋሻ
ተጉለትና ቡልጋ
አንኮበር ፣ይፋት፣ ናፈቀኝ ሃገሬ እህል እንዳሸዋ የሚታፈስበት ።
ልውረድ ወደ አዳባይ በአፍቀራ በር ዞሬ፣ የጀግኖች አገር ነው ሞላሌ ወገሬ።
ምን አይነት ዘመን ነው፣ ዘመነ ገልባጣ፣
በሞላሌ ጉዳይ "ቦታዬን" ሊያስረዳኝ አይኑን በጨው አጥቦ ሌቦ ደሜ አየለ በመሂና መጣ!
😂 😂 😂
አይ የኔ ፈጣጣ?!
እያረሩ መሳቅ! 😡
ደ.ፂዮን ፂዮናዊ ነኝ፣ አብይ ሙሤ ነኝ ብላችሁ፤ ሠው አሥጨረሣችሁ::
Adabay አዳባይ , ሚዲያ
Debre Birhan
Be the first to know and let us send you an email when Adabay-Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Balehageru Teshome ባለሐገሩ ተሾመ አየለ
Addis Abeba Piaza Titu Hotal