![ብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤው ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ወክለው የተመረጡ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት 1ኛ. አቶ አሻድሊ ሀሰን2ኛ. አቶ ጌታሁን አብዲሳ3ኛ. አቶ ኢስ...](https://img4.medioq.com/797/765/1041692987977657.jpg)
02/02/2025
ብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤው ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ወክለው የተመረጡ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት
1ኛ. አቶ አሻድሊ ሀሰን
2ኛ. አቶ ጌታሁን አብዲሳ
3ኛ. አቶ ኢስሃቅ አብዱልቃድር አብዱልቃድር
4ኛ. ወ/ሮ አስካል አልቦሮ
5ኛ. አቶ ባበክር ኻሊፋ
6ኛ. ወ/ሮ አለምነሽ ይባስ
7ኛ. ወ/ሪት ምስኪያ አብደላ
8ኛ. ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ
9ኛ. ወ/ሮ ቡዜና አልከድር
ሆነው ተመርጠዋል።