11/09/2022
አሜሪካ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት እንዲቆምና ድርድር እንዲደረግ ከአፍሪካ ህብረት አመራች ጋር መከረች
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት እና በአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ የአሜሪካ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር ተወያይተዋል።
በዚህም የአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲያግዝ ለማድረግ ከስምምነት መድረሳቸውንም አስታውቀዋል።