#በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው
ጌታችንን ያጠመቀው ቅዱስ ዮሐንስ፣ ሰማይን ዝናብ እንዳይሰጥ የዘጋው ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ የገዳማዊ ሕይወት ድንቅ ምሳሌዌች ናቸው።
በበረሀ ሲኖሩ ጸጉራቸው የተንዠረገገ፣ ከሰው ርቀው በእግዚአብሔር ዓላማ የኖሩ ገዳማውያንም ናቸው።
በስጋዊው ዓለም ባላቸው ድርሻ ድሆች ሲሆኑ በመንግስተ ሰማያት ግን ከሁሉ የበለጡ ናቸው። እልጫውን ዓለምም አጣፍጠውታል።
ዛሬም ድርስ የእንርሱን እርእያነት የተከትሉ፣ ምንኩስናን የመረጡ፣ በገዳማዊ ሕይወት በጾምና በጸሎት የሚተጉ እናቶችና አባቶች በረከታቸው ለሀገርና ለወገን ተርፎ ይገኛል።
ታዲያ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን።
ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለተጨማሪ መረጃ:-
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957
ወይም 0938644444
📌 ሰሊና ፕሮፌሽናል የውበት ሳሎን
#አድራሻ :- ገላን ኮንደምኒየም ሴንቸሪ ፊት ለፊት ገባ ብሎ ማኀበር ቤቶች ያገኙናል።
📞 0911488553/ 0960402727
#ከዱር አውሬ የተላከ ደብዳቤ
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ካሉ ከሶስቱ መጻሕፍተ መነኮሳት የመጨረሻው አረጋወ መንፈሳዊ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ የጻፈው ታላቁ ገዳማዊ ጻድቅ አባት አረጋዊ መንፈሳዊ ወይም ዮሐንስ ሳባ ነው፡፡ ይህ ታላቅ አባት እየቀደሰ እያለ በተገለጸለት ታላቅ ምስጢረ ምክንያት ነበር ዓለምን ትቶ የመነነው፡፡ እግዚአብሔር በዓለም ሆኜ ይህን ካሳየኝ ከዓለም ብሸሽ የበለጠ ለእርሱ እቀርባለሁ ብሎ፡፡
ገዳማውያን አባቶቻችን እንዲህ ናቸው ወደ ፈጣሪያቸው ለመቅረብ ዓለማዊ ክፋት ብቻ ሳይሆን መንፈሳዊ መገለጥም ምክንያት ይሆናቸዋል፡፡ ገዳማትን ስንደግፍም የእነዚህን አባቶች በረከት ነው የምናገኘው፡፡
ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ፣ ታዲያ አረጋዊ መንፈሳዊ በየጊዜው በዓለም ላለው ለታናሽ ወንድሙ መንፈሳዊ ደብዳቤ ይጽፍለት ነበር፡፡ ዓለምን እንዲተው ስላስወሰነው ምስጢር፣ ስለነበረበት፣ ስላለበት፣ በአጠቃላይም ስለ ገዳማዊ ሕይወት ነበር የሚጽፍለት፡፡
እነዚህን #”ከዱር አውሬ የተላከ ደብዳቤ” በሚል ርዕስ የሚጻፉ ደብዳቤዎች እኔ ሳልሞት ለማንም እንዳታሳይ ብሎ ቢያዘውም ወንድሙ ግን በመጽሐፍ መልክ ለማጻፍ ደብዳቤዎቹን ለጸሐፊ ሊሰጣቸው ሲል አጣቸው፡፡ ከአስራ ስንት ዓመታት በኋላ ግን ደብዳቤዎቹን መጀመሪያ ያስቀመጣቸው ቦታ አገኛቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ወንድሜ ሞቷል ብሎ አለቀሰ፡፡ በረከቱ ይደርብንና
#ቀድሞ በመንፈስ የሚያውቀውን ከሠላሳ ዓመታት በኋላ በአካል አየው
የስድሰት ወር ጽንስ አምላኩን አወቀውና ሰገደለት፤ እናቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ ልትጠይቃ የመጣችውን፣ የዘመዷን፣ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ድምጽ በሰማች ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ሞልቶባት “የጌታዬ እናት ወደኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል” እንዳለች ከሠላሳ ዘመን በኋላ ልጇ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ “እኔ ባንተ እጅ ልጠመቅ ይገባኛል እንጂ አንተ በኔ እጅ ትጠመቃለሕን?” ብሎ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ፡፡ በነቢዩ ቅዱስ ኢሳይያስ እንደተነገረው የጌታን መንገድ አዘጋጁ፤ ጥርጊያውንም አቅኑ፤ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ እርሱ ነበር፡፡ በቅዱስ ሉቃስ ወንጌል 3÷3-6 እንደተነገረውም ቅዱስ ዮሐንስ *መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ!* እያለ እየሰበከ በዮርዳኖስ ዙሪያ ወዳለው አገር ኹሉ ወጣ፡፡
ዮሐንስ ማለት “እግዚአብሔር ጸጋ ነው” ማለት ነው፡፡ ትርጓሜ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ዮሐንስን ፍሥሐ ወሐሴት ተድላና ደስታ ይለዋል፤ ወላጆቹ በእርሱ መወለድ ተደስተዋልና፡፡ በዮርዳኖስ ወንዝ የንስሐ ጥምቀት ሲጢምቅም የይሁዳ አገር ሰዎች ሁሉ ኃጢአታቸውን እየተናዘዙ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር፡፡ በጥፋታቸው ሲገስጻቸውም ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጠየቁት እርሱም በመልካም ምግባርና በልግስና በእውነትና በርትዕ እን
#ገዳሙን ከነረበት ችግር አላቃ ወደ ገነትነት ለውጣዋለች
ገና በትንሽ እድሜዋ ለምንኩስና ልዩ ፍቅር ያደረባት፣ የበጎ ነገር ጠላት የሆነው ጠላታችን ያደረሰባትን ፈተና ተቋቁማ ያሸነፈችው፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምና ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዩ በረከት ያደሏት፣ የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን 6ኛ ፓትርያርክ ቅዱስ ቄርሎስ ታላቅ እመምኔት እንደምትሆን ገና በመጀመሪያ የምንኩስና ዘመኗ የተበዩላት ድንቅ ገዳማዊት ናት፡፡ በርካቶች ስለ ቅዱሳን ጻድቃን እናቶች የሚነገረውን ገድልና ተአምራት ለመንቀፍ ከሚሞክሩበት ምክንያት አንዱ ከምዕተ ዓመታት በፊት የነበሩ፣ ታሪኮች ናቸው የሚል ነው፡፡ ይሁንና በአውሮፓውያኑ 1999 ጥቅምት 21 ቀን ያረፈችው እማሆይ ጣማፍ ኡምና ኤሬን (ሔራኒ) በዘመናችንም ቅድስና እንዳለ ያሳየች ድንቅ ገዳማዊት ናት፡፡
ግብጽ ጊጋር በተባለ ስፍራ የተወለደችው ቅድስት የልደት ስሟ ፋውዚያ ነበር፡፡ በስጋዊው ዘመናዊ ትምህርት ቤት የተማረች፣ በመኪናና በአውሮፕላን የተጓዘች፣ አብረዋት የተማሩና የሚያውቋት ሰዎች አሁን ድረስ በሕይወት ያሉና የሚመሰክሩላት፤ በመንፈሳዊው ደግሞ ገና በትንሽነቷ ምንኩስናን የመረጠች፣ በግብጻውያን “አቡ ሰይፈን” የሚባለው የሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎች የሴቶች ገዳም እመ ምኔት የነበረች፣ የሰራቻቸው አስደናቂ ተአምራቶች በአል-አህራም ጋዜጣ ሳይቀር ታትሞ የወጣላት፣ እግዚአብሔር
#ሕግ የሚያከብረው… ሕግንም የሰራው
ጌታችን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ሲወለድ በድንግልና ማኅፀኗ አድሮ በድንግልና ተወለደ፡፡ ከትንሳኤው በኋላ ለቅዱሳን ሐዋርያት ሲገለጽ በተዘጋ ቤት በሩን ሳይከፍት በመካከላቸው ተገኘ፡፡ እንደ ገባም እንዲሁ ሳይከፍት ወጣ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር በቤተ ልሔም ከተወለደ በኋላ በስምንተኛው ቀን በተደረገ በማይመረመር ግዝረቱም ታይቷል፡፡ እርሱ በሚያውቀው ረቂቅ ጥበብ ከሥጋው ምንም ምን ሳይቈረጥ፣ ምንም ደም ሳይፈሰው መገረዙ ተገለጠ፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ 15፥8 ‹‹ጌታ ክርስቶስ በሥጋው ግዝረትን ተቀበለ፡፡ ለአባቶች የተሰጠውን ቃል ኪዳን ይፈጽም ዘንድ፤›› በማለት እንደተናገረው በስምንተኛው ቀን ስርዓተ ግዝረትን ፈጸመ፡፡
በቅዱስ ሉቃስ 2፥21-24 ተጽፎ እደምናገኘው “በስምንተኛው ቀን እንደ ኦሪቱ ሥርዓት ግዝረት ይፈጸምለት ዘንድ ሕፃኑ ጌታችንን ወደ ቤተ መቅደስ ወሰዱት፡፡
ስሙም ገና በሥጋ ሳይፀነስ የእግዚአብሔር መልአክ ባወጣለት ስም ‹‹ኢየሱስ›› ተብሎ ተጠራ፡፡ ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ። እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ በጌታ ሕግ። የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል ተብሎ እንደ ተጻፈ በጌታ ፊት ሊያቆሙት በጌታም ሕግ። ሁለት
#ከዱር አውሬ የተላከ ደብዳቤ
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ካሉ ከሶስቱ መጻሕፍተ መነኮሳት የመጨረሻው አረጋወ መንፈሳዊ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ የጻፈው ታላቁ ገዳማዊ ጻድቅ አባት አረጋዊ መንፈሳዊ ወይም ዮሐንስ ሳባ ነው፡፡ ይህ ታላቅ አባት እየቀደሰ እያለ በተገለጸለት ታላቅ ምስጢረ ምክንያት ነበር ዓለምን ትቶ የመነነው፡፡ እግዚአብሔር በዓለም ሆኜ ይህን ካሳየኝ ከዓለም ብሸሽ የበለጠ ለእርሱ እቀርባለሁ ብሎ፡፡
ገዳማውያን አባቶቻችን እንዲህ ናቸው ወደ ፈጣሪያቸው ለመቅረብ ዓለማዊ ክፋት ብቻ ሳይሆን መንፈሳዊ መገለጥም ምክንያት ይሆናቸዋል፡፡ ገዳማትን ስንደግፍም የእነዚህን አባቶች በረከት ነው የምናገኘው፡፡
ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስ፣ ታዲያ አረጋዊ መንፈሳዊ በየጊዜው በዓለም ላለው ለታናሽ ወንድሙ መንፈሳዊ ደብዳቤ ይጽፍለት ነበር፡፡ ዓለምን እንዲተው ስላስወሰነው ምስጢር፣ ስለነበረበት፣ ስላለበት፣ በአጠቃላይም ስለ ገዳማዊ ሕይወት ነበር የሚጽፍለት፡፡
እነዚህን #”ከዱር አውሬ የተላከ ደብዳቤ” በሚል ርዕስ የሚጻፉ ደብዳቤዎች እኔ ሳልሞት ለማንም እንዳታሳይ ብሎ ቢያዘውም ወንድሙ ግን በመጽሐፍ መልክ ለማጻፍ ደብዳቤዎቹን ለጸሐፊ ሊሰጣቸው ሲል አጣቸው፡፡ ከአስራ ስንት ዓመታት በኋላ ግን ደብዳቤዎቹን መጀመሪያ ያስቀመጣቸው ቦታ አገኛቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ወንድሜ ሞቷል ብሎ አለቀሰ፡፡ በረከቱ ይደርብንና
#የራሱን መቃብር አስቆፍሮ ሲያበቃ ለመሞት ተዘጋጀ
በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በበርካታ ስሞች ከሚጠሩ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ነው። በግሪኩ "ታዎሎጎስ" በግእዙ "ነባቤ መለኮት" የመለኮትን ነገር የሚናገር በሚል ስያሜ ይታወቃል። በፍጥሞ ደሴት በመጻኢው ጊዜ የሚሆነውን በራዕይ ተጋጾለት በመጻፉም "አቡቀለምሲስ" ወይም "የራዕይ አባት" ተብሏል። በዕለተ አርብ ቅዱሳን ሐዋርያት ሲሸሹ እርሱ ግን ከመስቀሉ ስር ሳይለይ በንጹሁ ጌታ ላይ የደረሰውን መከራ ሁሉ አይቷልና ቀሪ ዘመኑን ፊቱ በሀዘን እንደተቋጠረ በመዝለቁ "ቁጽረ-ገጽ" ተብሎ ይጠራል። በ81ዱ መጽሐፍ ቅዱስም 5 መጻሕፍት አሉት። ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ወይም ጌታ የሚወደው ዮሐንስ ፍቁረ አግዚእ።
ጌታችን ምሥጢረ ተአምራትን በኢያኢሮስ ቤትስ፣ ምሥጢረ መንግስትን ወይም መለኮትን በደብረ ታቦር፣ ምሥጢረ ምጽአትን በደብረ ዘይት ፣ ምሥጢረ ጸሎትን በጌቴ ሴማኒ ሲገልጽና ሲያሳይ አብሮ የተመለከተ በመሆኑና ለጌታ በጣም ቀራቢ በመሆኑና በወንጌልም ‹‹ጌታ ይወደዉ የነበረ ደቀ መዝሙር ››ተብሎ ስለ ተጠቀሰ የጌታ ወዳጅ ፍቁረ እግዚእ ይባላል፡፡ ይህም በዮሐ 13፡÷23 ተጠቅሷል።
የሮሙ ንጉስ ጢባርዮስ ቄሳር በጌታችን ላይ የደረሰውን መከራ እያሰበ ያዝን ነበር። እመቤታችንን ወደ ሮም ወስዶ እርሱ አገልጋይ፣ ሚስቱ ደንገጡር ሆነው ሊያገለግሉ በመፈለጉ ሰራዊት ላከ። ጌታችን የእመቤታ
#ፋስት_ፔይ_ኢቲ/ FastpayEt አገልግሎቱ እንደስሙ ፈጣን ነው!!
አኹን ሞባይልዎን መዥረጥ አድርገው ፋስት ፔይን ይዘዙና ይጠቀሙ።
ምን ዓይነት ጥቅም ይሰጣል?
የእኛን መተግበሪያ ተጠቅመው ከየትኛውም ዓለም ጫፍ ኾነው ገንዘብ ሲልኩ፤ ባስተላለፉበት ቅፅበት የላኩት ገንዘብ ምንም ሳይቆረጥ (የመላኪያ ተጨማሪ ገንዘብ ሳይቆረጥ) ለተቀባዩ የምናደርስ መኾኑ ልዩ ያደርገናል።
ደስ የሚለው ነገር ፤ ፋስት ፔይ ኢቲ ከሁሉም የኢትዮጵያ ባንኮች ጋር መሥራቱ ነው። በአጭሩ ያለምንም ችግር ወደ ሁሉም የኢትዮጵያ ባንኮች የደንበኞች ሒሳብ ውስጥ ገንዘብ መላክ/ማስተላለፍ ይችላሉ ማለት ነው። ቀድመው ያወቁ/ጥቅሙ የገባቸው እየተጠቀሙበት ነው።
የገንዘብ ምንዛሪ ጉዳይ አያሳስብዎ። እኛ በዕለቱ ገበያው ላይ ካለው ከፍተኛውን የምንዛሬ ዋጋ አዘጋጅተን ስለምንጠብቅዎ በእኛ በመገልገልዎ በብዙ እጥፍ ያተርፋሉ። የምንለውን የሚያምኑ የተገለገሉና የተጠቀሙ ብቻ ናቸው።
በተጨማሪ ለኾነ የዕርዳታ ተቋም ወይም ድጋፍ ለሚፈልግ ግለሰብ ገንዘብ ለማስተላለፍ የተዘጋጀና በቀጥታ ገንዘብ ማስተላለፍ መቻሉ ፋስት ፔይን ልዩ ያደርገዋል።
ፋስት ፔይ ኢቲ/ FastpayEt በዩናይትድ ስቴት አሜሪካ እና በኢትዮጵያ በሕጋዊ መንገድ ተመዝግቦና ፈቃድ አውጥቶ የሚንቀሳቀስ የቴክኖሎጂ ተቋም መኾኑ አገልግሎቱን አስተማማኝ አድርጎታል።
የፋስት ፔይ ኢቲ ተጠቃሚ ለመኾን ከፕሌይ ስ
#በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁአን ናቸው
ጌታችንን ያጠመቀው ቅዱስ ዮሐንስ፣ ሰማይን ዝናብ እንዳይሰጥ የዘጋው ነቢዩ ቅዱስ ኤልያስ የገዳማዊ ሕይወት ድንቅ ምሳሌዌች ናቸው።
በበረሀ ሲኖሩ ጸጉራቸው የተንዠረገገ፣ ከሰው ርቀው በእግዚአብሔር ዓላማ የኖሩ ገዳማውያንም ናቸው።
በስጋዊው ዓለም ባላቸው ድርሻ ድሆች ሲሆኑ በመንግስተ ሰማያት ግን ከሁሉ የበለጡ ናቸው። እልጫውን ዓለምም አጣፍጠውታል።
ዛሬም ድርስ የእንርሱን እርእያነት የተከትሉ፣ ምንኩስናን የመረጡ፣ በገዳማዊ ሕይወት በጾምና በጸሎት የሚተጉ እናቶችና አባቶች በረከታቸው ለሀገርና ለወገን ተርፎ ይገኛል።
ታዲያ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን።
ድጋፍ ለማድረግ :-ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለተጨማሪ መረጃ:-
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957
ወይም 0938644444
#ሰማያዊ አክሊል የተቀዳጀው የይቅርታ መምህር
ታላላቆቹ ቅዱሳን ሐዋርያት ቅዱስ ጳውሎስንና ናትናኤል፣ በሌሊት ወደ ጌታ እየሔደ ይማር የነበረው ኒቆዲሞስንና በርካታ የኦሪት ምሁራንን ያስተማረው ታላቁ የኦሪት መምህር ገማልያል ዘንድ ጠንቅቆ የተማረ ነው፡፡ አባቱ ስምዖን እናቱ ማርያም የሚባሉ በብዙዎች ዘንድም ፍጹም እስራኤላዊ የሚባል በመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን አስገራሚ ማንነት ከነበራቸው እሥራኤላውያን አንዱ ነበር፡፡ በሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 5 ላይ ስለእርሱ በሰፊው ተጠቅሷል፡፡ የስሙ ትርጓሜ አክሊል እንዲሁም ውሃ የማያስገባ ብርሃን የሚያስገባ መደብ፣ ወደብ ለሆቴ ማለት ነው በሚል በቅዳሴ ማርያም አንድምታ ላይ ሰፍሮ እናገኘዋለን፤ ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ፡፡
ቅዱስ እስጢፋኖስ የነበረበት ወቅት አስቸጋሪና ለኃጢአት ሕይወት የተመቸ ቢሆንም ቅዱሱ ግን የመሲሁን መምጣት በጸሎትና በተስፋ ይጠባበቅ ነበርና መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ የንስሃ ጥምቀት እየሰበከ ሲመጣ ነገሩን መረመረ፤ ከእግዚአብሔር ሆኖ ቢያገኘው ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ለ6 ወራት በትጋት አገለግሎታል፡፡ ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲጠመቅ የተደረገውን ታላቅ ተአምር አይቶ መምሕሩን ቅዱስ ዮሐንስን እንዲያስረዳው ሲጠይቀው "ከእኔ ይልቅ ከፈጣሪው አንደበት ይስማው" በሚል ልኮት ከጌታ ዘንድ ሔዶ ከዋለበት እየዋለ ካ
Dire Harif Cycling Event Stage 2&3 | ድሬ ሀሪፍ 2017 አገር አቀፍ የብስክሌት ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር 2ኛውና 3ኛውና ቀን!