Mulugeta Yetwale Import and Export

Mulugeta Yetwale Import and Export Mulugeta Yetwale Import and Export is experienced exporter of Ethiopian oil seeds, pulses and spices

08/11/2017

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሾመ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ ወንድምአገኘሁ ነገራን የገበያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾመ።

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አቶ ወንድምአገኘሁ ነገራ የምርት ገበያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ከመሾማቸው በፊት የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ካቢኔ አባልና የንግድና ግብይት ልማት ቢሮ ኃላፊ ሆነው በማገልገል ላይ ነበሩ።

ቀደም ሲልም የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዲንት ሆነው አገልግለዋል።
አቶ ወንድምአገኘሁ ነገራ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በአካውንቲንግ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ሲሆን፥ በቢዝነስ አመራር ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ እና ከአሜሪካ በማኅበራዊ ሳይንስ የማስተርስ ድግሪዎችን አግኝተዋል።

የሥራ አመራር ቦርዱ ከዋና ሥራ አስፈጻሚ ሹመት በተጨማሪ ሁለት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚዎችን ሾሟል።
በዚህ መሰረት አቶ በላይ ጎርፉ የግብይትና ገበያ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና አቶ መርጊያ ባይሳ የመጋዘንና የጥራት ኦፕሬሽን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ተሹመዋል።
አቶ ወንድምአገኘሁ የምርት ገበያው አራተኛ ዋና ስራ አስፈፃሚ ናቸው።

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ)

20/10/2017
11/08/2017

Ethiopia earns 7.8 million dollars from the export of the recently discovered precious gems of sapphire and emerald. http://ow.ly/wdqt30eiJDE

11/07/2017

የሰሊጥ ምርትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ የተሻሻሉ አሰራሮችን መጠቀም አለበት

የሰሊጥ ምርትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ የተሻሻሉ አሰራሮችን መጠቀም እንደሚገባው ተገለፀ፡፡

የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት የሰብል ልማት ባለሙያ አቶ ዘመነ ጋሻው በወረዳው የሰሊጥ ምርት በስፋት በማምረት ተጠቃሚ መሆን እንዳልተቻለ ገልፀው ለዚህም የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ማዳበሪያን አለመጠቀም የድህረ ምርት እንክብካቤ ማነስ እና ቴክኖሎጅዎችን በአግባቡ አለመጠቀም ለምርቱ መቀነስ ምክንያቶች ናቸው ብለዋል፡፡

ችግሩን ለማቃለል በሰሜን ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ል ስልጠና እየተሰጠ ሲሆን አርሶ አደሮቹም የተሰጣቸውን ስልጠና ወደ ተግባር በመቀየር የተሻለ ምርት ለማምረት እንደሚሰሩ ተናግረዋል የአማራ መገናኛ በዙሃን ድርጅት የወረዳውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤትን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።

ሐምሌ 2 ፣ 2009 ዓ.ም

20/06/2017

Rising temperatures are set to wipe out half of Ethiopia’s coffee-growing areas, with loss of certain locations likened to France losing a great wine region

17/05/2017

The President H.E. Ahmed Mohammed Mohamud Silanyo said that he was hig...

Alarming
12/04/2017

Alarming

The number of Ethiopia’s export commodities, which reloaded back...

10/04/2017

ላኪዎችና አቅራቢዎች የጎንዮሽ ግንኙነት መፍጠር እንዲችሉ ይፈቅዳልከአሥር ዓመታት ወዲህ በበርካታ ችግሮች ተተብትቦ የኢኮኖሚ ዋልታነቱ እያሽቆለቆለ የሚገኘውን የቡና ዘርፍ ለመታደግ፣ 11 መሠረታዊ ጉዳዮች ተለይተው የሕግ ማዕቀፍ ተዘጋጀላቸው፡፡በቡና ዘርፍ የተንሠራፋውን መጠነ ሰፊ ችግር ከመሠረቱ ለመፍታት ተነቅሰው የወጡ ጉዳዮች ላይ ማሻሻያ ለማድረግ አዋጅ፣ ደንብና መመርያዎች ተዘጋጅተው ከዘርፉ ዋነኛ ተዋናዮች ጋር ውይይት እየተካሄደባቸው ነው፡፡የሕግ ማዕቀፍ ከተዘጋጀላቸው ...

27/03/2017

በተከታታይ ዓመታት ከዕቅድ በታች እያስመዘገበና በተለያዩ መሰናክሎች እየተተበተበ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ዘርፍ ለማስተካከል፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት መጋቢት 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ተሰብስቦ አማካሪ ምክር ቤት እንዲቋቋም ወሰነ፡፡በተለይ በግብርና ኢኮኖሚ ዘርፍ ቡና፣ ሰሊጥ፣ አበባ፣ አትክልት፣ ፍራፍሬ፣ የተለያዩ ጥራጥሬዎችና የቅባት እህሎች የወጪ ንግድ በበርካታ ችግሮች በመተብተባቸውና አገሪቱ ካላት ዕምቅ ሀብት አንፃር ዝቅተኛ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እየተመዘገበ...

21/02/2017

» Coffee Culture

26/01/2017

Capital, the paper that promotes free enterprise is an Ethiopian weekly business newspaper published and distributed by Crown Publishing Plc.

16/01/2017

አገሪቱ የወጪ ንግድ በአማካይ በ36.3 በመቶ እንደሚያድግ የሚያመላክት ግብ ከተጣለ ሁለት ዓመታት አልፈዋል፡፡ ይህ ዕቅድ በአምስት ዓመቱ የዕቅድ ዘመን ውስጥ ይሳካል ተብሎ የተቀመጠ ሲሆን፣ ከ2008 በጀት ዓመት ጀምሮ ከጠቅላላው የአገሪቱ የወጪ ንግድ ይገኛል ተብሎ የተቀመጠው ትንበያ 4.8 ቢሊዮን ዶላር ነው፡፡ ይህ ትንበያ በ2007 በጀት ዓመት የተገኘውን 3.01 ቢሊዮን ዶላር ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡ በተግባር እንደታየው ግን በ2008 በጀት ዓመት የተመዘገበው የውጭ ምን...

29/12/2016

የወጪ ንግዱ በሚፈለገው ደረጃ አለመራመድ አገሪቱ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ ከማሳነሱም በላይ የተለያዩ የንግድ፣ የአገልግሎትና የኢንዱስትሪ ዘርፎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳርፍ ይታያል፡፡ የወጪ ንግዱ በሚጠበቀው ደረጃ አለመከናወኑ በቀጥታ ከሚነካቸው ወይም አሉታዊ ተፅዕኖዎችን ከሚያሳርፍባቸው ዘርፎች ውስጥ የፋይናንስ ዘርፉ አንዱ ነው፡፡የወጪ ንግዱ ሞቅ ሲል በዚያው ልክ ተጠቃሚ የሚሆኑት ባንኮች፣ ንግዱ ሲቀዛቀዝም የምንዛሪ አቅርቦታቸውንና የሚያገኙትን ጥቅም ይጎዳዋል፡...

Address

Addis Ababa, Ethiopia. Churchill Street
Addis Ababa
22012

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mulugeta Yetwale Import and Export posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Mulugeta Yetwale Import and Export:

Share