ሰበር ዜና ኢትዮጵያ Ethiopian Breaking News

ሰበር ዜና ኢትዮጵያ Ethiopian Breaking News ትኩስና ሰበር ዜናዎች የሚቀርቡበት ገጽ ነው። ዩቱዩብ �https://youtube.com/channel/UC-lp8qaD5SOXhR8G91cCvGw
(1)

ያሳዝናል😭😭
16/11/2023

ያሳዝናል😭😭

#አብይአህመድ #ዘ-ሐበሻ #የዕለቱ ዜና|Zehabesha -ሰበር #መረጃ #ሰበር #ዜና #ዘ-ሐበሻየዕለቱ...

ቪዲዮ 👇
11/11/2023

ቪዲዮ 👇

በየእለቱ ትኩስ ዜናዎችን ለመከታተል ሰብስክራይብ በማድረግ የደወል ምልክቷን ይጫኗት! በማድረግ የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ! ...

https://youtu.be/GG2_WdFLzIs
06/11/2023

https://youtu.be/GG2_WdFLzIs

እኔ ስህተት አልሰራሁም! ከፍቅረኛዬ የተለያየነው ተነጋግረን ነው - BBOYTOMY #አብይአህመድ ...

https://youtu.be/YvJ7sRIqszk
06/11/2023

https://youtu.be/YvJ7sRIqszk

የሂዝቦላህ መሪ ሀሰን ናስረላህ ማናቸው? Hisbollah | Libanos | Nasrallah #አብይአህመድ #ዘ-ሐበሻ #የዕለቱ ዜና|Zehabesha ...

ሰበር መረጃ!!በእስራኤል ሀማስ ጦርነት የተከሰተው አስደንጋጭ ነገር 👇  👇
04/11/2023

ሰበር መረጃ!!
በእስራኤል ሀማስ ጦርነት የተከሰተው አስደንጋጭ ነገር 👇 👇

በየእለቱ ትኩስ ዜናዎችን ለመከታተል ሰብስክራይብ በማድረግ የደወል ምልክቷን ይጫኗት! በማድረግ የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ! #አብይአህመድ ...

 ??📣 #ቢዝነስዎን ታዋቂ በሆኑ የፌስቡክ ግሩፖቻችን  በማስተዋወቅ ትርፋማ ይሁኑ  ..✅ምርትና አገልግሎቶን ያስተዋዉቁ፣ ይሽጡ፣በ7 እጥፍ ያትርፉ! ለሰፊው ህዝብ ተደራሽ ይሁኑ!የፌስቡክ ግሩ...
28/10/2023

??📣

#ቢዝነስዎን ታዋቂ በሆኑ የፌስቡክ ግሩፖቻችን በማስተዋወቅ ትርፋማ ይሁኑ ..

✅ምርትና አገልግሎቶን ያስተዋዉቁ፣ ይሽጡ፣
በ7 እጥፍ ያትርፉ! ለሰፊው ህዝብ ተደራሽ ይሁኑ!

የፌስቡክ ግሩፕ የምናከራይበት ዋጋ ዝርዝር፤
(ታላቅ ቅናሽ ለአጭር ጊዜ ብቻ የሚቆይ)

🔸ለ1 ሳምንት 👉 550 ብር
🔸ለ2 ሳምንት 👉 950 ብር
🔸ለ1 ወር 👉1800 ብር
🔸ለ2 ወር 👉3,450 ብር
🔸ለ3 ወር 👉4,900 ብር..

በ 0902168922 ደውለው አሁኑኑ ያናግሩን💯

ሰበር መረጃዎች
28/10/2023

ሰበር መረጃዎች

ሰበር ዜና! ልዩ መረጃ! ************************* ethiopian breaking news today august 18 2021 | abyi ahmed lies | ethiopian prime minister | tigray war | tigrai war...

https://linktw.in/eKQFVs
27/10/2023

https://linktw.in/eKQFVs

ማንንም የመውጋት ፍላጎት የለንም! ጠቅላዩ አስገራሚ ንግግር አደረጉ!

https://linktw.in/BRYtlh
17/10/2023

https://linktw.in/BRYtlh

እስከ እርጅና ዘመንህ ማወቅ ያለብህ 7 እውነታዎች | inspire ethiopia | impact seminarsአነቃቂ ንግግር #ስኬት ...

ያሳዝናል😭
15/10/2023

ያሳዝናል😭

17/09/2023
አቶ ሽመልስ አብዲሳ" የአንድ ወገን የሆነች ኢትዮጵያን ለመመለስ የሞከሩትን ቀብረናቸዋል " አሉየኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንትና ከጠ/ሚሩ ቀጥሎ የብልፅግና ፈላጭ ቆራጭ መሆናቸው የሚነገርላቸው አቶ...
14/09/2023

አቶ ሽመልስ አብዲሳ" የአንድ ወገን የሆነች ኢትዮጵያን ለመመለስ የሞከሩትን ቀብረናቸዋል " አሉ

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንትና ከጠ/ሚሩ ቀጥሎ የብልፅግና ፈላጭ ቆራጭ መሆናቸው የሚነገርላቸው አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከኦነግ ሸኔ ጋር መታረቃቸው እንደማይቀር ተናግረዋል።
ተጨማሪ መረጃ👉 https://t.me/zenachannel1

የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ከኦነግ ሸኔ እንቅስቀሴ ነፃ መሆናቸው ተገለጸየኦነግ ሸኔ ቡድን በስፋት ሲንቀሳቀስባቸው የነበሩ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች የሚገኙ ስ...
30/08/2023

የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ከኦነግ ሸኔ እንቅስቀሴ ነፃ መሆናቸው ተገለጸ

የኦነግ ሸኔ ቡድን በስፋት ሲንቀሳቀስባቸው የነበሩ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች የሚገኙ ስትራቴጂክ ሥፍራዎች ከቡደኑ የሽብር እንቅስቀሴ ነፃ መሆናቸውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።

በሰራዊቱ ክፍሎች በተካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ ቡድኑ ኅብረተሰቡን ለመዝረፍ እና የትራንስፖርት መስመሮችን ለመዝጋት የሚጠቀምባቸው እንዲሁም፤ ለሽብር ሥራው ምቹ የነበሩ ቦታዎች በሰራዊቱ ነፃ ማድረግ መቻሉን ዘመቻውን በመምራት ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የሰራዊቱ አመራሮች ተናግረዋል።

በዚህም በሽብር ቡድኑ ላይ እየተወሰደ የሚገኘው የተቀናጀ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የተገለጸ ሲሆን፤ ሰራዊታቱ ለአገር እና ለህዝብ አስተማማኝ ሰላም የማስፈኑን ተግባር ጥበብ በተሞላበት ወታደራዊ ሳይንስ እንደሚፈጽምም ተገልጿል።

ለተዋጊው የሰራዊት ክፍሎች አስተማማኝ ድጋፍ በመስጠት ላይ የሚገኙት የክፍሉ ከባድ መሳሪያ ምድብተኞች በበኩላቸው፤ በኦነግ ሸኔ ላይ እየተወሰደ በሚገኘው ዘመቻ ላይ የተጣለባቸውን ሙያዊ ሃላፊነት በብቃት ከመወጣት ባሻገር የሚሰጣቸውን ማንኛውም ተልዕኮ በከፍተኛ ሞራል እና ተነሳሽነት በመፈፀም ላይ እንደሚገኙም ማብራራታቸውን ከሰራዊቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

(አዲስ ማለዳ)





የዚህን ሙሉ ዝርዝር መረጃ በዚህ ገብተዉ ይመልከቱ 👇👇👇👇👇
https://t.me/zenachannel1
https://t.me/zenachannel1

የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ሼር | Share ይደረግ!!"እኛ የምንሸነፈው በነፍሳችን ልናጸናት በቆምንላት ኢትዮጵያችን ፍቅር ብቻ ነው" የምንወጣ የምንወርደው፣የነ...
06/08/2023

የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም
ሼር | Share ይደረግ!!

"እኛ የምንሸነፈው በነፍሳችን ልናጸናት በቆምንላት ኢትዮጵያችን ፍቅር ብቻ ነው"

የምንወጣ የምንወርደው፣የነፍስ ዋጋ የምንከፍለው፣ የትኛውንም ፈተና የምንጋፈጠው ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያ ብቻ ነው።

አዕምሮውን በመንደር አጥብቦ፣በዕውቀት ሳይሆን በስሜት ልቡን ያሳበጠ፣የስህተቱ ምንጭ የሴረኞች "የጨፍን ላሞኝህ" ሀሳዊ ትርክት መሆኑ በደንብ ይገባናል።በሙያዊ ዲሲፕሊን በሰከነና ጥበብ በተሞላበት የግዳጅ አፈጻጸማችን ሁሉንም ወደ ትክክለኛው ቦታ መመለስ እንደሚቻልም እናውቃለን።

ማንም በነዳው ቁጥር በአጉራ ዘለልነት እኛ ላይ ቃታ ለመሳብ የሚዳዳው የትኛውም ሃይል በአሳፋሪ ድርጊቱ ብናዝንም የመጨረሻ ውጤቱ ምን እንደሆነ ከልምዳችን አሳምረን እናውቃለን።

አሳዛኙ ነገር ከትላንቱ ምስቅልቅል ቀውስ እና ኪሳራ ካተረፈልን ችግር መማር ያልቻሉ "ጦር አውርድ" ባዮች ምን ያህል ለህዝብና ለሀገር ግድ እንደሌላቸው እየታወቀ፤ የእነዚህ እኩያን ተከታይ ጋሻ ጃግሬ መኖሩ ነው።

የፈለገውን ዓይነት ጭምብል ይልበስ በሀገር ህልውናና በህዝብ ሰላም ላይ ተረማምዶ የፍላጎቱን ቅንጣት ማሳካት አይችልም።

እኛን በእጅጉ የሚያሳዝነን የውጭ ሃይሎች ተጋላቢ ፈረሶች፣የስልጣን ጥማተኛ ጃስ ተብዬዎች ዓይናቸውን ጨፍነው በሚለኩሱት እሳት የህዝብን ሰላም ከማወክ አልፈው ማህበራዊ እረፍት ሲነሱት ነው።ያ እኛን ያመናል።

ምንም ሆነ ምን ግን በመስዋዕትነታችን ዋጋ የህዝባችንን ሰላም የሀገራችንን ህልውና አስጠብቀን ምርቱን ከግርዱ በለየ አስተውሎታዊ ግዳጅ አፈጻጸም ኢትዮጵያችንን አጽንተን ከነክብሯ እናስቀጥላታለን።

ለእኛ ከኢትዮጵያ የሚበልጥብን አንዳችም እሳቤ የለም።

ሁሉም ነገር የሚያምረው በሀገር ነውና ስለሀገር መቤዛችን የማይቆም ግዴታችን ነው።

ለማንኛውም ሁሉም በጎ ይሆናል።የሚያሳስበን የምንከፍለው ዋጋ አይደለም።የሀገርና ህዝብ ሰላም እንጂ።

በሀገርና በወገን ያሴረ ስሜት የሚነዳው አጉራ ዘለል ጊዜያዊ እውክታ ይፈጥር ይሆን እንጂ የትም እንደማያደርሰው ራሱም ጠንቅቆ ያውቀዋል።

"እኛን የሚያሸንፈን ማንም ሳይሆን በነፍሳችን ልናጸናት የቆምንላት ኢትዮጵያችን ፍቅር ብቻ ነው።"
ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ገጽ የተወሰደ
ተጨማሪ መረጃ👉

06/08/2023

🥏Brand: VGR🥏Model: V-228💳 Battery Capacity 🔋: 1,500mAh💳 Charging Time: 2Hrs💳 Full Charged can last for 3Hrs🏷Sharp Blade🏷Portable & Low noise🏷Powerful motor🏷Easy to clean🏷Perfect Gift

ይግዙ!
06/08/2023

ይግዙ!

 #ማስታወቂያየቴሌግራም_Folowers_እንሸጣለን!_ እንጨምራለን!1000 Followers = 1000 Birr2000 Followers = 2000 Birr4000 Followers = 3500 Birrማ...
06/08/2023

#ማስታወቂያ
የቴሌግራም_Folowers_እንሸጣለን!_ እንጨምራለን!

1000 Followers = 1000 Birr
2000 Followers = 2000 Birr
4000 Followers = 3500 Birr

ማሰራት ምትፈልጉ በፍጥነት ሰርተን እናስረክባለን።

በቴሌግራም አካውንታችን ያናግሩን
👇 ??
t.me/siamazing
t.me/siamazing

ዳንኤል ክስረት እንደዘባረቀው😂👉https://t.me/starrdelivery********** #ጀውሳ ማለት.....እንደ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለፃ ከሆነ ፋኖ ማለት የኢትዮጵያ ...
04/08/2023

ዳንኤል ክስረት እንደዘባረቀው😂
👉https://t.me/starrdelivery
**********
#ጀውሳ ማለት.....

እንደ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለፃ ከሆነ ፋኖ ማለት የኢትዮጵያ አርበኞች ስም ነው አሁን ላይ ፋኖ ነኝ እያለ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው ሀይል #ጃውሳ ነው ።
#ጃውሳ፦ ሽፍታ፣ ወንበዴ፣ ነጣቂ፣ ቀማኛ፣ በጎደጎደ ምድር፣ በጨፈቀ ዱር እያደባ መንገድ ዐላፊውን እየደበደበ የሚቀማ ወንበዴ ማለት ነው።

#ተጨማሪውን ያንብቡ 👉 https://t.me/starrdelivery

01/07/2023

አርቲስት አለምሰገድ በቲክቶክ አካወንቱ አስገራሚ ንግግር ተናገረ!! የምጠቀመው አምሳ ግራም ነው😂 Follow አድርጉት!👇 👇

https://vm.tiktok.com/ZM2a8Jwap/

05/06/2023

ይኸው 500000ብር እየላክን ነው እንኳን ደሰ አላችሁ።666 illuminati ማህበር።
የሚፈልጉት ተሳክቶ የተደላደለ ኑሮ የተሻለ ህይወት መኖር ይፈልጋሉ ቤት መኪና ይፈልጋሉ የውጭ ሀገር ጉብኝት ማድረግ ይፈልጋሉ እንግዲያው ፎርሙን በመሙላትና የእኛ አባል በመሆንዎ ብቻ በተመዘገቡ በ48ሰአት ውስጥ 500,000ብር ወደ አካውንታችሁ ይገባል ።ምን ይኸ ብቻ ከዛም በየወሩ 200,000 ብር ቋሚ የማይቋረጥ ደሞዝ ይገባልወታል። ILLUMINATY ቤተሰብን ይቀላቀሉ ፓስተር፣ ፖለቲከኛ፣ ነጋዴ ወይም ሴት፣ ሙዚቀኛ ወይም አርቲስት ነዎት፣ ታዋቂ መሆን ይፈልጋሉ እንግዲያውስ ይምጡ ይቀላቀሉን ከአጭበርባሪዎች እራሳችሁን ጠብቁ ስለእኛ ለማወቅ በቴሌግራም በውጥ መሥመር አናግሩን ማረጋገጫ ትክክለኛ መታወቂያ እንልካለን እንዲሁም ለእናንተ ለተመዝጋቢዎቻችንም መታወቂያ ሰርተን በ 7 ቀን ውስጥ እናስረክባለን እናመሠግናለን
👉 0906757341
ይደውሉልን 👍👍👍ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ ወይም ስልኩን ሴቭ በማድረግ ያናግሩን

666 illuminati Ethiopia, [5/5/23, 3:29 PM]
እናመሠግናለን እንኳን ደስ አለወት የኢሉሚናት 666 አባል ስለሆኑ እናመሠግናለን ። ሌሎቻችሁም ፍላጎት ያላችሁ በ0906757341 ይደውሉ ከታች ባለው ሊንክ በመጫን መመዝገብና ብር ማግኘት ትችላላችሁ።





መመዝገብና ብር ማግኘት ትችላላችሁ።





ታላቅ ቅናሽ አሁኑኑ ይሸምቱ ሙሉ የቤት እቃ 69000 ብር ብቻ🛌ፍራሽ 🛋ሶፋ(sofa)🚪ቁምሳጥን 🛏አልጋ 🏚ኪችን ካብኔት 🛹ጠረቤዛ🖼ቲቪ-ስታንድ-ፖኬጅ(package) 69000 ብር ብቻ-ነጣጥሎ መ...
05/06/2023

ታላቅ ቅናሽ አሁኑኑ ይሸምቱ ሙሉ የቤት እቃ 69000 ብር ብቻ
🛌ፍራሽ 🛋ሶፋ(sofa)🚪ቁምሳጥን 🛏አልጋ 🏚ኪችን ካብኔት 🛹ጠረቤዛ🖼ቲቪ-ስታንድ-ፖኬጅ(package) 69000 ብር ብቻ
-ነጣጥሎ መግዛት ይቻላል

-ለ አዲስ አበባ ነፃ ዴሊቨሪ(free delivery) አለን
፦ዱቤ አለ
ፍራሽ

ወገብ ቀጥ አድርጎ ሚያስተኛ እላፊ ሙቀት የሌለው ና ሳይሰምጥ ረጅም አመት የሚቆይ ዘመናዊ ኦርጅናል ፋይበር ቦንድድ ፍራሽ

🛌በ120cm-6000 ብር
🛌በ150cm-7000 ብር
🛌በ180cm-11500 ብር
🛌በ 2m-12500 ብር
🛌በ100cm-3100 ብር
🛌በ 90cm-2900 ብር አለ

ለ አዲስ አበባ ነፃ ዴሊቨሪ(free delivery) አለን

👉 🛋 ሶፋ(sofa) 23000 ብር
ሳይሰምጥ ረጅም አመት የሚቆይ
ዘመናዊ ኦርጅናል HD L-SHAPE ሶፋ በቅናሽ ዋጋ እኛ ጋር በ 23000 ብር ብቻ ያገኛሉ

👉🚪ቁምሳጥን -120-11800ብር
150-16000ብር

👉🛏አልጋ-120-11800ብር
150-15000ብር

👉 🏚ኪችን ካብኔት እና ብፌ
120-11800ብር

ገዢ ብቻ ይደውል

☎️ 0921762683
0923051994
Telegram channal=
https://t.me/getanehfurniture

አልገባኝም!!(ሼርርርርር ይደረግ)********* በእውነት አልገባኝም። የአማራ ክልል አመራሮች ምን እየሆኑ ነው? ህወሀት ሃይሉን አጠናክሮ ወደ ወልቃይትና ራያ ተጠግቷል። ባለፉት ሁለት ቀናት...
14/04/2023

አልገባኝም!!
(ሼርርርርር ይደረግ)
*********
በእውነት አልገባኝም። የአማራ ክልል አመራሮች ምን እየሆኑ ነው? ህወሀት ሃይሉን አጠናክሮ ወደ ወልቃይትና ራያ ተጠግቷል። ባለፉት ሁለት ቀናት ይበልጥ ወደፊት በመምጣት ምሽጎችን በኮንክሪት እየሰራ ነው። ህወሀት ወደ ቀደመው ቁመናው እየተመለሰ ይገኛል። በወለጋ ከትላንት ሌሊት ጀምሮ ማንነትን መሰረት ያደረገ ግድያ ዳግም አገርሽቷል። በተለይ አንገርጉትን በተባለችው ከተማ በርካታ ዜጎች መገደላቸውን ሌሊቱን በስልክ መረጃ ስቀበል ነው ያነጋሁት። ያነጋገርኳቸው ሰዎች ግድያውን የሚፈጽመው መከላከያ ሰራዊት ነው ይላሉ። ለማመን ተቸገርኩ። መለዮና ዩኒፎርም ተቀይሮ ካልሆነ በቀር መከላከያ በዚህ ደረጃ ግድያ ውስጥ ይገባል የሚል እምነት የለኝም። ከሆነ እጅግ አደገኛና አሳሳቢ ነው። ምናልባት የኦሮሚያ ልዩ ሃይል ከስምሪት ውጪ ነው እያሉ የሚነግሩን የክልሉ ባለስልጣናት በሌላ ዩኒፎርም ልዩ ሃይላቸውን አሰማርተው ከሆነስ? ያነጋገርኳቸው ሰዎች የሸኔን ስም ተሳስተው እንኳን አልጠሩም። ምንድን ነው ነገሩ?

ትላንት አመሻሽ ላይ ከደሴ ወደ ሸዋ ሮቢት ያመሩ የነበሩ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት በኦነግ ሸኔ ተፈጸመ በተባለ ጥቃት በርካታዎቹ እዚያው ረገፉ። የተረፉት ወዴት እንደደረሱም አልታወቀም። መሳሪያ ተነጥቀው ባዶ እጃቸውን ነበር የተሸኙት። እጅና እግራቸውን ብቻ ይዘው እንዲሄዱ ተፈረደባቸው። አረ በህግ አምላክ?! ምን እየሆነ ነው? እስቲ የትኛው ክልል ልዩ ሃይል ነው በዚህ ደረጃ ትጥቁን የፈታው? የምን መደንዘዝ ነው? አቶ ግርማ የሺጥላ ስለዚህ ጉዳይ ምን አፍ ኖሮት የቴሌቪዥን መስኮት ላይ ይደቀናል? ዶ/ር ሰማ ጥሩነህ ይሄን ያህል ባርነት እንዴት ቻሉት? ተበልቶ ማስበላት። እንዴት ያሉ ጉዶች ናቸው የአማራን ክልል የሚመሩት ጎበዝ?!

ህወሀት ፈርጥሟል። ትጥቅ መፍታት የሚሉት የጅሎች ጨዋታ ነው ብሎናል። የኦሮሚያ ልዩ ሃይል መለዮ ይቀይር ይሆናል እንጂ ጫፉም የሚነካ አይደለም። የሌሎችም እንደዚያው። የአማራ ክልል ላይ የሆነው ግን ፍጹም ግራ የሚያጋባ፡ ወዴት እያመራን እንደሆነ አዛዦቹም፡ ተላላኪዎቹም፡ ሰለባዎቹም እርግጠኛ መሆን የማይችሉት አደገኛ አዝማሚያ ነው። እንዴት አንድ ስጋት ያለበት ክልል ባርነትን በገዛ ፍቃዳቸው የተቀበሉ ሰዎች ስልጣኑን ይዘው ለጌቶቻቸው ህዝብን እንደመስዋዕት በግ ያቀርባሉ? ይኸው ውጤቱን እያየነው ነው። የኤፍራታ ግድም ወረዳ አንድ አመራር እንደነገሩኝ ልዩ ሃይሉ ትጥቅ መፍታቱን ተከትሎ ሸኔ መሳሪያውን እየወለወለ ነው። መከላከያ አጠገባችን ሆኖ ትዕዛዝ አልተሰጠኝም ብሎ የልዩ ሃይል አባላቱን አስጨፍጭፏል ነው የሚሉኝ። በማይጠብሪ የልዩ ሃይሉን መውጣት እግር ተከትሎ ህወሀት ዘንባባ እያነጠፈ ሊገባ ተዘጋጅቷል። በራያ የልዩ ሃይሉ መውጣት ለህወሀት ሰዎች ጮቤ ያስረገጣቸው ዜና የሆነው ያለምክንያት አይደለም። ጎበዝ! ምን እየሆነ ነው?
ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መግለጫ   | የክልል ልዩ ኃይሎችን ወደ ፌደራልና የክልል ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ውስጥ የማስገባት በጎ ጅምር አላስፈላጊ ውዥንብር ፈጥሮ ሌላ ሀገራ...
07/04/2023

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መግለጫ

| የክልል ልዩ ኃይሎችን ወደ ፌደራልና የክልል ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ውስጥ የማስገባት በጎ ጅምር አላስፈላጊ ውዥንብር ፈጥሮ ሌላ ሀገራዊ አደጋ እንዳይጋብዝ ጥንቃቄ ይፈልጋል!

የፌደራል መንግሥት የክልል ልዩ ኃይሎችን ወደ ፌደራልና የክልል ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ሥር እንዲጠቃለሉ ውሳኔ ማሳለፉን ከተለያዩ ምንጮች አረጋግጠናል፡፡

ትላንት መጋቢት 28 ምሽት ላይ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት የሰጠውን መግለጫም ተመልክተናል፡፡ ይህ ውሳኔ በእርግጥም ከመዘግየቱ በስተቀር ተገቢነቱ ላይ ጥያቄ ሊነሳበት አይገባም፡፡

ባለፉት ጥቂት የማይባሉ ዓመታት ከሕጋዊ አሠራር ውጪ እንዲቋቋሙ የተደረጉ የክልል ልዩ ኃይሎች በፌደራል መንግሥት የፀጥታ ዕዝ ሥር እንዲገቡ መደረጉ ተገቢም ልክም ነው፡፡

ፓርቲያችን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የዘውግ ፖለቲካ ነፀብራቅ የኾኑ የክልል ልዩ ኃይሎች እየፈጠሩ ከነበረው ሀገራዊ አደጋ አንፃር ከስመው ወደ ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ውስጥ እንዲገቡ፤ በተለያዩ የትንታኔ ሰነዶቹ እና በምርጫ ክርክር መድረኮች ጭምር ሲሟገት እንደነበር ይታወቃል፡፡ ይህ የኢዜማ አቋም እና ስጋት ትክክለኛነት የትግራይ ክልል ልዩ ኃይሎች የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ በከፈቱት ጦርነት በገሃድ ተረጋግጧል፡፡

ለአንድ ዘውግ ወይም ክልል ብቻ ጠባቂ ኾኖ የሚቋቋም ልዩ ኃይል ሀገር እና ሕዝብ ላይ አደጋ እንደሚፈጥር የታየው በትግራይ ክልል ታጣቂዎች ብቻ ሳይኾን በኹሉም የሀገራችን አካባቢዎች ተመሳሳይ ዝንባሌ እያስተዋልን ነው፡፡ በአስተዳደር ወሰን ይገባናል ጥያቄ መነሻ የኦሮሚያ ፣ የሶማሌ፣ የአማራ፣ የሲዳማ፣ የአፋር እና የቤንሻንጉል ልዩ ኃይሎች አንዳቸው ከሌላኛው ጋር መጋጨታቸው የአደባባይ ምሥጢር ነው፡፡ ይህ ሁኔታ አሁንም ድረስ በአንዳንድ ክልሎች መካከል እየቀጠለ ነው፡፡ ይህም ንፁሀን ዜጎችን ከመጉዳቱም ባሻገር የሀገር ሉዓላዊነት ላይ አደጋ ደቅኗል፡፡ በመኹኑም፤ ከሕግ አግባብ ውጪ በአንድ ክልል ወይም ዘውግ ጠባቂነት የተቋቋሙ የክልል ልዩ ኃይሎች ከስመው በህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ሥር መጠቃለላቸውን የምንደግፈው ተገቢ ውሳኔ ነው፡፡

አፅንኦት ሰጥተን የምናሳስበው ጉዳይ ቢኖር የክልል ልዩ ኃይሎች ወደ ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ሥር መግባታቸውን ከልባችን የምንደግፈው ውሳኔ ሆኖ እያለ ፤ አተገባበሩ ፈንጅ የማምከን ያህል ከፍተኛ ጥንቃቄ እንደሚፈልግ ግን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ኹሉ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ በተለይም በሀገራችን ሥር ከሰደደው የዘውግ ፖለቲካ ጡዘት አኳያ አፈጻጻሙ በተጠና መልኩ መኾን አለበት፡፡

እንደምሳሌ የምናነሳው በቅርቡ ከአሸባሪነት መዝገብ እንዲፋቅ የተደረገው የህወሓት ቡድን በሚቆጣጠራቸው መገናኛ ብዙኃን በኩል በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል ሥር ያሉ አካባቢዎችን ስለማስመለስ እንደሚሠራ በስፋት እያስተጋባ ባለበት በዚህ ወቅት፤ ይህንን ውሳኔ በጥድፊያ እና በድብቅ ተግባራዊ ለማድረግ መሞከር አደገኛ ውጤት እንደሚያመጣ የፌደራል መንግሥት ሊገነዘበው ይገባል፡፡

ህወሓት የታጠቃቸውን መሣሪያዎች መፍታቱ በግልጽ ባልታወቀበት ሁኔታ የትግራይ አዋሳኝ ክልሎች ዳግም የመወረር ስጋት ቢያድረባቸው የሚያስወቅስ አይደለም ፡፡ ስለዚህም የውሳኔውን አፈጻጸም ቅደም ተከተል በተመለከተ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ኢዜማ ያምናል፡፡

ከላይ በጠቀስነውና ይህን በመሰሉ ሌሎች ምክንያቶች የተጀመረው በጎ እርምጃ አላስፈላጊ ውጥንቅጥ ፈጥሮ ሌላ ሀገራዊ አደጋ እንዳይጋብዝ የሚከተሉት ጥንቃቄዎች እንዲደረጉ እናሳስባለን፡፡

1) መንግሥት የክልል ልዩ ኃይሎችን ወደ ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ውስጥ ለማካተት የወሰነውን ውሳኔ እስካመነበት እና ሌላ ድብቅ የፖለቲካ ሴራ ከሌለ በስተቀር፤ ውሳኔውን በድብቅ ለማስፈጸም የሚያደርገው እንቅስቃሴ አላስፈላጊ ውዥንብር እንዱሁም ግጭት ከመፍጠር ያለፈ ፋይዳ እንደሌለው መገንዘብ አለበት፡፡ ሰለሆነም ልዩ ኃይሉን ወደመደበኛነት ለመቀየር የሚከተለውን ፍኖተካርታ ደረጃ በደረጃ አካሄዱን ለህዝብ በተደጋጋሚና ግልፅ በሆነ መልኩ በተለያዩ ቋንቋዎች ማብራሪያ መሰጠት አለበት። ይህ በማህበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠረውን ውዥንብር ከማጥፋቱም በላይ በመንግስት እና በሂደቱም ላይ ያለውን ጥርጣሬ ይቀንሳል ብለን እናምናለን።

2) የሁሉንም ክልሎች ልዩ ኃይሎች ወደ ህጋዊ የጸጥታ ተቋማት ውስጥ ማካተት የሚኖረውን ሀገራዊ ጠቀሜታ እና አፈጻጸም በተመለከተ ከኹሉም የክልል መንግሥታት ኃላፊዎች እና የፀጥታ ተቋማት ጋር ተነጋግሮ መግባባት ላይ መድረስ በቅድሚያ ሊኾን እንደሚገባ ለማስታወስ እንወዳለን፡፡

3) የጉዳዩን ሀገራዊ ፋይዳ ለሚመለከታቸው የሀገራችን የፖለቲካ ልሂቃን ከማስረዳት ጀምሮ፤ ይህንን ውሳኔ ሰበብ በማድረግ ሊሸረቡ ከሚችሉ ፖለቲካዊ ደባዎች መታቀብም በከፍተኛ ደረጃ ሊታሰብበት ይገባል፡፡ ከአንዳንድ የፖለቲካ ተዋንያን እየተሰማ እንዳለው “የአንዱን ክልል ልዩ ኃይል አፍርሶ ሌላኛውን በድብቅ የማጠናከር ሴራ” እንዳይኖር ማድረግ እንደሚገባም ውሳኔውን ለሚያስፈጽሙ የሀገር መከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አዛዦች በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

4) የክልሎች ልዩ ኃይሎች ወደ ፌደራል እና የክልል የፀጥታ መዋቅር ውስጥ በሚገቡበት ይሁን የሲቪል ማህበረሰቡን በሚቀላቀሉበት ጊዜ አስተማማኝ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃግብር ወይም ተሃድሶ ሊከናወን ይገባል፡፡ የክልል ልዩ ኃይሎች አባላት ወደ ህጋዊ የፀጥታ መዋቅር ዕዝ ሥር እንዲገቡ የተደረገበትን ሀገራዊ ፋይዳ ማሳወቅ፤ የሚኖራቸውን የግልፅነት ጥያቄ መመለስ እና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን በተመለከተ ማስተማመኛ መስጠትም በውዥንብር ምክንያት ሊፈጠሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን እንደሚያስቀር መገንዘብም ከመንግሥት አካላት ይጠበቃል፡፡

5) በብልፅግና ፓርቲ ውስጥ ያለውን ሽኩቻ ከፍ ሲል ወደ መንግስት ብሎም ወደ ህዝብ ውስጥ ተሰራጭቶ ለሀገር ስጋት እንዳይፈጥር፤ የፌደራሉ መንግሥት ይህንን ውሳኔ ለማስፈጸም የሚያደርገው ተግባራዊ እንቅስቃሴ በጥድፊያ እንዲሁም በማንአለብኝነት ሳይኾን በመግባባት፤ በመተማመን እና በግልጸኝነት መንፈስ ሊኾን ይገባል፡፡ ይህን ባለማድረግ ለሚፈጠር ውዥንብር፤ ግጭት እና ውድመት የፌደራሉ መንግሥት ተጠያቂ መኾኑን ተገንዝቦ ውሳኔውን በጥንቃቄ እንዲያስፈጽም እናሳስባለን፡፡

ለኹሉም የፖለቲካ ተዋንያን በሙሉ የምናስተላልፈው መልዕክት የክልል ልዩ ኃይሎችን የፈጠረው መዋቅራዊ አሠራር ጭምር በጥልቀት እንዲታሰብበት ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ክልሎች፤ መገናኛ ብዙኀን፤ የንግድ ተቋማት፤ ባንኮች፤ የስፖርት ቡድኖች፤ የሙያ ማኅበራት፤ የምሑራን ስብስብ እና ሌሎችም መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልኾኑ ተቋማት በአንድ ዘውግ ስም ተቋቁመው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተባብሮ ወደ ልማት ሳይኾን ተከፋፍሎ ወደ እርስ በእርስ ግጭት እንዲገባ እንደሚያደርጉት ለአፍታም መዘንጋት የለበትም፡፡

ይህ የዘውግ ክፍፍል ወደ ሰማያዊዎቹ የሃይማኖት ተቋማት ጭምር ገብቶ ችግር ፈጥሯል፡፡ አንድ ተቋም ለአንድ ዘውግ ጥቅም ብቻ ሲቋቋም በአንድ ሀገር ሕዝብ መካከል “እኛና እነሱ” የሚል ክፍፍል እና አሉታዊ ፉክክር በመፍጠር የግጭት መንስኤ እንደሚኾን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ የክልል ልዩ ኃይሎችም የዚሁ የዘውግ ፖለቲካ ነፀብራቅ እንደኾኑ መታወቅ አለበት፡፡ ስለዚህም፤ የዚህ ሕጋዊ እና መወቅራዊ የዘውግ ክፍፍል መነሻ ምክንያት የኾነው የዘውግ ፖለቲካ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ከሀገራችን ሊወገድ ይገባል፡፡

ፓርቲያችን ኢዜማ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ እንደወተወተው፤ የዘውግ ፖለቲካ ካልተወገደ ኢትዮጵያ አትድንም፡፡ ስለኾነም፤ ሀገራችን በዘላቂነት እፎይታ እንድታገኝ ከዘውግ ፖለቲካ ወደ ዜግነት ፖለቲካ መሸጋገር ምርጫ ሳይኾን ግዴታ ነው፡፡ ይህ እንዲሳካም መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፓርቲያች ጎን ቆሞ የፖለቲካ ተሳትፎ እንዲያደርግ ጥሪ እናቀርባለን፡፡



#ኢዜማ

አሳዛኝ መረጃ!😭የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ነርስ ከ6ኛ ፎቅ ላይ በመዝለል ራስን የማጥፋት ሙከራ ፈጸመች።ተጎጂዋ ከአደጋዉ በህይወት ብትተርፍም ከባድ ጉዳት ደርሷባታልዛሬ ሌሊት 10:30 በጥቁር...
30/03/2023

አሳዛኝ መረጃ!😭
የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ነርስ ከ6ኛ ፎቅ ላይ በመዝለል ራስን የማጥፋት ሙከራ ፈጸመች።ተጎጂዋ ከአደጋዉ በህይወት ብትተርፍም ከባድ ጉዳት ደርሷባታል

ዛሬ ሌሊት 10:30 በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ዉስጥ አዋላጅ ነርስ የሆነች ዕድሜዋ 40 የተገመተ ነርስ ከሆስፒታሉ ከ6ኛ ፎቅ ላይ ዘላ ወደ ምድር በመዉደቋ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባት የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታዉቋል፡፡

ከ6ኛ ፎቅ ላይ በመዝል ወደ ታችኛዉ ወለል ላይ የወደቀችዉን ተጎጂ ከወደቀችበት ለማንሳት ምቹ ሁኔታ ባለመኖሩ ለኮሚሽኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጥሪ መደረጉን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ተናግረዋል።የኮሚሽኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችም በመሰላልና በገመድ በመጠቀም ተጎጂዋን በህይወት አዉጥተዋል።

ተጎጂዋ በሆስፒታሉ ተረኛ አዋላጅ ነርስ ሆና ምሽቱን የተለመደ ስራዋን ከባልደረቦቿ ጋር ስታከናዉን ቆይታ መስኮቱ ላይ ወንበር ካስቀመጠች በኋላ ዘላ ወደ ምድር መዉደቋን አቶ ንጋቱ ማሞ ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።

Address

Addis Ababa
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሰበር ዜና ኢትዮጵያ Ethiopian Breaking News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share