የፀጋውን_ህይወት_መግለጥ____ነብይት_ምስራቅ
**መጋቢታ 29**
ታላቅ የአምልኮ እና በምስጋና እግዚያቢሔር ከፋ ከፍ የምናዳርግበት ቀን
1 ዜና 16:23
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ዕለት ዕለት ማዳኑን አውሩ።
²⁴ ክብሩን ለአሕዛብ፥ ተአምራቱንም ለወገኖች ሁሉ ንገሩ።
“አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥5
ክፉ ፍቅር
“እርሱም፦ የንጉሥ ልጅ ሆይ፥ ስለ ምን ቀን በቀን እንዲህ ከሳህ? አትነግረኝምን? አለው። አምኖንም፦ የወንድሜን የአቤሴሎምን እኅት ትዕማርን እወድዳታለሁ አለው።”
— 2ኛ ሳሙኤል 13፥4
ዛሬ ዛሬ በጣም ብዙ አገልጋዮች በጣም ክፉ ፍቅር ከቤተክርስቲያን ጋር የያዘን ይመስለኛል ልክ እንደ አምኖን የንጉስ ዳዊት ልጅ አምኖን ከገዛ እህቱ ትክክለኛ ያልሆነ ፍቅር ያዘዉ ከተያዘበት ክፉ ፍቅር የተነሳ እለት እለት ይከሳ ነበር::
ዛሬ ዛሬ አብዛኞቻችን አገልጋዮች ከቤተክርስቲያን ጋር የክርስቶስ አካል ከሆነችዉ ሙሽሪት ጋር ክፉ ፍቅር እንደያዘን እና እለት እለት እየከሳን እንደሆነም እየታወቀን አይደለም, ሌሎቻችንም እየተነገረን መስሚያችንን ጥጥ አርገነዋል
በህግ አምላክ ቤተክርስቲያን ባለቤት አላት ባለቤቶም ሙሽራዉ ኢየሱስ በቅርብ ይመጣል !
የሰዉ ሚስት እስክታስነዉሩ ድረስ በፍቅሮ ክሳት የያዛችሁ , ሌሎቻችሁም በአገልግሎት ሰበብ በእግዚያቢሔር ፋንታ ካልሆንላት በማለት እስኪበቃቹ ድረስ ከስነወራችሆት በሆላ ጥላቻ የገባባቹ ትላንት እንዳልከሳችሁላት ::
አያቹ ክሳታቹ በጤነኛ ፍቅር የክርስቶስን የእጮኛዉን ተልእኮ ለመፈፀም ሳይሆን ለራስ ዝና ለራስ ክብር ለራስ ስም ማስጠሪያ ነበር:: አንድ ዘመን ላይ ጎንበስ ቀና ብለን የከሳንላት ሁሉ ሲሞላልን ጥግ አሲዘናታል::
ዛሬም በፍቅሮ እየከሳን የለን በፍቅሮ መያዛችንን ም