Hagere Tigray ሃገረ ትግራይ

Hagere Tigray ሃገረ ትግራይ largest video sharing page
(1)

17/10/2022

እዋናዊ መግለፂ ማእኸላይ ኮማንድ

ብድሆታት ሰጊሩ ህዝባዊ መኸተና ይዕወት

ልፍንታውያን ወረርቲ ህዝቢ ትግራይ መሊኦም ንምፅናት ብኩሉ ግንባራት መጠነ ሰፊሕ ወራራት እናካየዱ እንትኾኑ ሰራዊት ትግራይ ድማ ህልውና ህዝቡ ንምሕላው ክብል ብዝገርም ፅንዓት ተሪካዊ ተጋድሎ የካይድ ኣሎ። ደመኛታት ፀላእቲ ኣብ ዝረገፅዎም ከባቢታት ህዝብና ብኣልማሚት ብምጭፍጫፍ እናካየድዎ ዝመፅኡ ጀኖሳይድ ብዝኸፍአ መልክዑ ይፍፅምዎ ኣለዉ።

እዞም ሓይልታት ጥፍኣት ብኩሉ ከባቢታት ዝጀመርዎ ቅሉዕ ውራር ኣጠናኺሮም ዝቐፀሉ እንትኾኑ ሎሚ 07 ጥቅምቲ 2015 ዓ.ም ናብ ከተማ ሽረ እንዳስላሴ ኣትዮም ኣለዉ። ሓየት ሰራዊት ትግራይ እውን ሓያል ናይ ሞትን ሕየትን ርብርብ ይቕፅል ኣሎ።

ኣብ እዋን ኩናት ናይ ከባቢታት ምድፍፋእ ባህርያዊ ኮይኑ እዞም ወረርቲ ሓይልታት ንከተማ ሽረ ሓዊሱ ንግዜኡ ገለ ገለ ከባቢታት ዋላ እንተተቖፃፀሩ ኣብ መወዳእታ ዓወት ናይ ህዝቢ ትግራይ ምዃኑ ብምርዳእ ዓቕሙ ዝፈቐደሉ ሕድሕድ ትግራዋይ ኩሉ ብፅንዓት ክምክት ይግባእ። ፀላእትና ናይ መወዳእታ ዓቕምና ተጠቒምና ብፅንዓት እንተዘይመኪትናዮም ነቲ ክሳብ ሕዚ እናፈፀምዎ ዝመፅኡ ግፍዕን በደልን ብዝለዓለ ብርክን ኣብ ታሪኽ ዓለም ተራእዩ ዘይፈልጥን ብርሰት ኣብ ልዕሌና ከምዝፍፅሙ ብምግንዛብ ኩሉ ትግራዋይ ኩሉመዳያዊ ቃልሱ ከሕይል ማእኸላይ ኮማንድ ፃውዒቱ የቕርብ።

ክሳብ ሕዚ ፀላእትና ኣብ ዝረገፅዎምን ብመዳፍዕ ደብዳባት ኣብ ዘካይዱሎምን ከባቢታት ብርክት ዝበለ ንሞትን መቑሰልትን ተዳሪጉ ብኣማኢት ኣሽሓት እውን ካብ መረቤቱ ተመዛቢሉ ኣሎ። እቲ ካብ ጥይትን ሕማምን ከም ገለ ገይሩ ዝተረፈ ህዝቢ ትግራይ ካብ መረቤቱ እናመዛበሉ ብጥምየት ከርግፍዎ ኩሉ ዓይነት ጥፍኣት እናፈፀሙ እዮም።

ማሕበረሰብ ዓለም ነዚ ኣብ ልዕሊ ህዝብና እናዝበፅሐ ዘሎ ኩለመዳያዊ በደልን ጥሕሰት ዓለምለኸ ሕግታትን ብዝግባእ ተረዲኡ ህፁፅ ፍታሕ ክህብን ግቡኡ ክዋፃእን ይግባእ። ስለዝኾነ ድማ ተፃብኦታት ብህፁፅ ጠጠው ክብሉን ሰብኣዊ ሓገዝ በዘይ ዓንቀፍቀፍ ናብ ትግራይ ንክኣቱን ማሕበረሰብ ዓለም ሓላፍነቱ ብህፁፅ ንክዋፃእ ማእኸላይ ኮማንድ ትግራይ ይፅውዕ።

ኣብ መወዳእታ ልፍንታውያን ወረርቲ ሓይልታት ህዝቢ ትግራይ መሊኦም ንምጥፋእ ዘሎን ዘየሎን ዓቕሞም ፀንፊፎም ብምጥቃም ዋላ’ኳ ይረባረቡ እንተሃለዉ ህዝቢ ትግራይ ህልውንኡ ንምርግጋፅ ኢሉ ቅኑዕ ዕላማ ሒዙ ብፅንዓት ፍትሓዊ ቓልሲ ዘካይድ ዘሎ ህዝቢ ስለዝኾነ ንኩሎም ብድሆታት መኪቱ ብዓወት መሰስ ከምዝብል ኣየጣራጥርን። ስለዝኾነ’ውን ኩሉ ትግራዋይ ኣብዛ ወሳኒት ናይ ግጥም ምዕራፍ ንዘይተርፍ ዓወት ብኹሉ ዓቕሙ ከቲቱ ታሪኻዊ ሓላፍነቱ ክዋፃእ ማእኸላይ ኮማንድ ደጊሙ ይፅውዕ።

ሃለዋትናን ድሕንነትናን ብቕልፅምና!!
ትግራይ ትስዕር!!
07 ጥቅምቲ 5015ዓ.ም
መቐለ

27/09/2022

ሰበር ነፋሪት ኤርትራ ተሓምሺሻ/ሎሚ ንግሆ ደብዳብ ድሮን ሽረ/ ኣስመራ ሲኦል ኮይና/ብሓዊ ተፈቲና ''ዶ/ር ደብረፅዮን'' /10 ኪሜ ዙርያ ወልድያ

The Tigray army has made a strategic withdrawal in the past three days. They have since advanced using strategic areas t...
21/09/2022

The Tigray army has made a strategic withdrawal in the past three days. They have since advanced using strategic areas they have been holding and have so far taken control of Chow Ber town, a short distance from Adiarkai. The army of the regime in Dedema, shocked by the spectacular operation of the Tigray army, has fled back and is encamped in the mountains and strategic areas....

https://hageretigray.com/zemene-kasse-in-custody/

The Tigray army has made a strategic withdrawal in the past three days. They have since advanced using strategic areas they have been holding and have so far taken control of Chow Ber town, a shor…

It is known that when the government of Abiy Ahmed and the Tigray Defense Army arrived in Debreberhan, the Tigray native...
21/09/2022

It is known that when the government of Abiy Ahmed and the Tigray Defense Army arrived in Debreberhan, the Tigray natives living in various areas of the region, especially in the capital, were evacuated from their places of residence and kept in concentration camps in various areas. Now, following the huge losses that the heroic Tigray Defense Army is inflicting on the Prosperity Army on various fronts, it is being reported that the security forces of Abiy Ahmed's government are disengaging....

https://hageretigray.com/amhara-leaders-secretly-agreed-with-tigray/

It is known that when the government of Abiy Ahmed and the Tigray Defense Army arrived in Debreberhan, the Tigray natives living in various areas of the region, especially in the capital, were eva…

ከትግራይ መንግስት ማእከላይ ኮማንድ የተሰጠ መግለጫከነሓሴ 18/2014 ዓ/ም አብይ አህመድ ቡድን ሰራዊት እና ሸሪኮቹ እንዲሁም የአምባገነን ኢሳያስ አፈወርቂ ትግራይ ሙሉ በሙሉ በእጁ ለማስገ...
20/09/2022

ከትግራይ መንግስት ማእከላይ ኮማንድ የተሰጠ መግለጫ

ከነሓሴ 18/2014 ዓ/ም አብይ አህመድ ቡድን ሰራዊት እና ሸሪኮቹ እንዲሁም የአምባገነን ኢሳያስ አፈወርቂ ትግራይ ሙሉ በሙሉ በእጁ ለማስገባት ያልተጠናቀቀው ህዝብ የማጥፋት ፕሮጀክታቸው በሁለት ሳምንት ውስጥ ውስጥ ለማጠናቀቅ ያለመ ጥቃት በበርካታ ግንባሮች ጀግናው ሰራዊታችን ባካሄደው ውጤታማ የመከላከል እና የፀረ ማጥቃት እርምጃዎች አንደኛው የህዝብ የማጥፋት ምዕራፍ እንደተቀለበሰ ይታወቃል።
ከነሓሴ 24/2014 ዓ/ም ጀምሮ የኢሳያስ አፈወርቅ መንግስት ያለ የሌለ ሓይሉ በማዝመት የተሳተፈባቸው ወረራዎች በሚፈለገው መንገድ እናዳልሄደለት እና በአስር ሺዎች የሚቆተሩ የጠላት ሃይል ከጥቅም ውጭ ሆኖ ሰራዊታችን የፋሸሰቱ አብይ አህመድ እና የአምባገነኑ ኢሳያስ አፈወርቂ የጋራ የጥፋት ፕሮጀክት በሚፈልጉት መንገድ ሊሳካ እንደማይሳካ በግልፅ ታይቷል።
ሰራዊታችን ከተደቀነበት የጥፋት አደጋ ለመዳን ያደረገውን አስገራሚ ጀግንነት እና ፅናት የተሞላበት ተአምራዊ ስራ በጠላቶች ካምፕ ሽብር እና መደናገጥ ፈጥሯል።
ለዚህም ነው ጠላቶች የተረፈውን ሃይላቸው አቀናጅተው የትግራይ ሰራዊት ለአንዴ እና ለመጨረሻ ለማንበርከክ የትግራይ ህዝብ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ያስችለናል ያሉትን መጠነ ሰፊ የጥቃት እና ወረራ ለማካሄድ ከሁሉም የኢ/ያ አከባቢዎች ያሰባሳቧቸውን ሁሉም መደበኛ ሃይሎች ፣የአማራ ል ሃይል እና ፋኖ ሙሉ የኤርትራ ሰራዊት እንዲሁም ተጠባባቂ የአማራ ሃይል እና ሚሊሻ በማዝመት ዛሬ ጥዋት ከተከዘ እስከ ዓዲ ኢሮብ በሚገኝ ምሽጎችን ሰፊ ጥቃት ጀምሯል።
በተለይም ባለፉት ጥቂት ቀናት በፀለምቲ እና ማይ ኩሕሊ ግንባሮች የገጠመውን ከባድ ኪሳራ ደነገጠው ጠላት ዛሬ ንጋት ላይ የፋሽስቱ ቡድን ምስራቅ እዝ ስሜናዊ እዝ አብዛኛው ከፍሉ፣ሶስት ኮማንዶ ክፍለጦሮች በተጨማሪም በሺዎች የሚቆጠሩ የአማራ ልየ ሃይል እና ፋኖ ሲያሰማራ፣አምባገነኑ ኢሳያስ አፈወርቂ ሙሉ የኤርትራ ሰራዊት እና የኤርትራ ሙሉ ተጠባባቂ ሃይል እና ሚሊሻ በማሰማራት በዛላምበሳ፣ጾሮና እና ራማ በኩል፣እንዲሁም በዓዲ አውዓላ፣ሕረት፣ማይኩሕሊ፣ማይ ሑጻ እና ዝባን ገደና ሰፊ ጥቃት ጀምሯል።
የዚህ ጥቃት ዋነኛ ትኩረቴ ወደ አድያቦ ያደረገ ሲሆን በሁሉም ግንባሮች በተቀናጀ መንገድ እየተደረገ ያለ ሲሆን ጀግናው ሰራዊታችን አሁንም እንደ ከዚህ ቀደም በተለመደው ጀግንነት እና ጽናት እየመከተው ይገኛል።
የትግራይ ህዝብ እና መንግስት የትግራይ እና ኢ/ያ ጦርነት በሰላም እንዲፈታ ከዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በኩል የቀረበው ጥሪ ተቀብለው ምላሽ በሚጠብቁበት ጊዜ እየተደረገ ያለው ጥቃት ጠላቶቻችን እኛን የማጥፋት ጉዳይ የሞት እና ሽረት ጉዳይ አድርገው እንደወሰዱት በማያወላዳ መንገድ ያረጋገጠ መሆኑን የትግራይ መንግስት ማእከላይ ኮማንድ ያምናል።
የተከበርከው የትግራይ ህዝብ
በላይህ ላይ የታወጀው ዘር የማጥፋት ወረራ ለመመከት ልጆችህን አሰልፈህ በፍጹም ጀግንነት እና ጽናት ትግልህን እያጠናከርክ መጥተሃል።አሁንም ቢሆን ከጸና አቋምህ ለአፍታ እንኳን ሳትዘናጋ እያደረግከው ያለሀው እጅግ የሚያኮራ ተግባር የትግራይ መንግስት ማእከላዊ ኮማንድ ያለውን አድናቆት ለመግለጽ ይወዳል።

ይሁን እንጂ አሁን ያጋጠመን ፈተና ከማነኛውም ጊዜ በላይ የእያንዳንዱ ትግራዋይ ተሳትፎ የሚጠይቅ የህለውና ጉዳይ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት እያደረግነው ባለነው ሁለንተናዊ ምከታ ሙሉ በሙሉ እንድትከት እና የጠላቶቻችን ህልም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ለማምከን እያደረግነው ባለነው ርብርብ ጥረትህ እንድታጠናክርየትግራይ መንገስት ማእከላዊ ኮማንድ ጥሪውን ያቀርባል።

የኢትዮጵያ ህዝቦች
የልማትም ይሁን ሌላ መደበኛ አጀደንዳ የሌለው የሌለው የጥፋት ሀይል በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ልጆችህን ወደ ጦርነት በመማገድ የትግራይ ህዝብን ለማጥፋት ያደረገው እና እያደረገው ያለው የጥፋት ዘመቻ ተጨማሪ መቶ ሺዎችን ሊቀቅል ላይ ታች እያለ በሚገኘው የጥፋት ሀይል ላይ ተቃውሞህን እንድታሰማ ጥሪ ያቀርባል።
በተለይም የአማራ እና የአፋር ህዝብ እስከአሁን ያሳያችሁት አወንታዊ ምልክቶች እንደተጠበቁ ሆነው አሁንም በማይጠቅም አላማ ልጆቻችሁን የእሳት እራት የሚያደርጉ ሰራዎችን እየተበተበ ካለው ከፍሽስቱ ስርአት እና አምሳያዎቹ ወጥመድ ለመውጣት የጀመራችሁት ጥረት አጠናክራችሁ ቀጥሉ።
ለኤርትራ ህዝብ እና ሰራዊት
የአምባገነኑ ፍላጎት ለሟሟላት እስከአሁን ድረስ የከፈልከው ከፍተኛ ዋጋ ይበቀሃል።ልጆችህ ወንድማቸውን ለማጥፋት የሚደክሙበት የኤርትራ ህልውና ከማይቀበሉ ወገኖች ጋር ተሰልፈው የእሳት እራት የሚሆኑበትን ሂደት እየተቃወምክ መጥተሀል።አሁንም አጠናክረህ ቀጥል።
የትግራይ ህዝብ የራሱን አይሰጥም የሌሎችንም አይፈልግም፤ ፍላጎታችን ምኞታችን ሰላም እና ልማት እንጂ ውደመት ሆኖ አያውቅም ፤ አይሆንንም።
ጀግናው የትግራይ ሰራዊት እስከአሁን ያሳየሀው ለመግለፅ የሚከብድ ጀግንነት እና ፅናት ከህዝብህ የወረሰከው መሆኑን እና እንደምትቀጥልበትም የትግራይ መንግስት ማእከላይ ኮማንድ በሚገባ ይገነዘባል።
ለመግለፁ የሚያስቸግር ፈተናዎችን አልፈህ አንፀባራቂ ድሎችን አስመዝግበሀል፤ አሁንም ከህዝብህ ጋር ድሉ ያንተ መሆኑ አያጠራጥርም።
የትግራይ መንግስት ማእከላይ ኮማንድ
መስከረም 10,2015 ዓ.ም

He said that the regiment he led had more than 2100 members, and 200 of the staff and drivers were killed and the rest o...
20/09/2022

He said that the regiment he led had more than 2100 members, and 200 of the staff and drivers were killed and the rest of the survivors were all captured. The Colonel said that due to the large- scale violence committed by the Defense Forces against the people of Tigray, the soldiers of Tigray fought with purpose and resentment. When the colonel assessed the general condition of the…...

https://hageretigray.com/getachew-reda-about-eritrea/

He said that the regiment he led had more than 2100 members, and 200 of the staff and drivers were killed and the rest of the survivors were all captured. The Colonel said that due to the large- s…

ሰራዊት ኤርትራ ብሙሉእ ሓይሎም ከምኡ እውን ሪዘርቭ ሰራዊቶም ብምስላፍ ካብ ተከዘ ክሳብ ኢሮብ መጥቃዕቲ ጀሚሮም ኣለው::    ኣብ ከባቢታት ማይ ኩሕሊ: ዝባን ገደና: ዓዲ ኣውዓላ: ራማ: ፆ...
20/09/2022

ሰራዊት ኤርትራ ብሙሉእ ሓይሎም ከምኡ እውን ሪዘርቭ ሰራዊቶም ብምስላፍ ካብ ተከዘ ክሳብ ኢሮብ መጥቃዕቲ ጀሚሮም ኣለው::

ኣብ ከባቢታት ማይ ኩሕሊ: ዝባን ገደና: ዓዲ ኣውዓላ: ራማ: ፆሮና ከምኡ እውን ዛላምበሳ ውግኣት እናተኻየዱ ይርከቡ:: ናይ ኢትዮጵያ ምብራቕ እዝ: ሰሜን ምዕራብ እዝ: 3 ናይ ኮማንዶ ክፍለ ሰራዊትን ብተወሳኺ ድማ ብኣሽሓት ዝቑፀሩ ፍሉይ ሓይሊ ኣምሓራ: ሚሊሻን ፋኖን እውን ምስ ሰራዊት ኤርትራ ተሰሊፎም ኣለው::

ሓየት ሰራዊት ትግራይ ብጅግንነት እናተኸላኸለ ይዋጋእ ኣሎ:: ደም መጣጢ ስርዓት ኢሳያስ ኣፈወርቂ ናይ መወዳእታ ኢሉ ዝጀመሮ ኩናት ስርዓት ህግደፍን ሰራዊቱን ሙሉእ ብሙሉእ ዝቕበሩሉ ከምዝኸውን ድማ ኣይንጠራጠን::

It was reported that the war in Tigray, which had resurfaced a few weeks ago, continued to intensify on various fronts. ...
18/09/2022

It was reported that the war in Tigray, which had resurfaced a few weeks ago, continued to intensify on various fronts. In the past, it has been reported that a fierce battle has been going on in Adi Arkai from the top of Adiabo to North Gondar areas, and especially in the Wolkait land across from Dedebit Tsilimo and Koze, i.e....

https://hageretigray.com/turkish-drone-in-mekelle/

It was reported that the war in Tigray, which had resurfaced a few weeks ago, continued to intensify on various fronts. In the past, it has been reported that a fierce battle has been going on in …

በትግራይ ላይ እየተፈፀመ ባለው ዘግናኝ ግፍ እና ጭፍጨፋ የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ አኑሮት የነበረው የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንዲቀጥል ወሰነ። በትግራይ የታወጀው የጄኖሳይድ ጦርነት ቅጥያ የሆነ...
17/09/2022

በትግራይ ላይ እየተፈፀመ ባለው ዘግናኝ ግፍ እና ጭፍጨፋ የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ አኑሮት የነበረው የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንዲቀጥል ወሰነ።

በትግራይ የታወጀው የጄኖሳይድ ጦርነት ቅጥያ የሆነው ንፁሃን ኢላማ ያደረገ ድብደባ እንዲሁም በአጠቃላይ በትግራይ ህዝብ እና መንግስት የቀረበለት የሰላም ጥሪ አልቀበልም ብሎ ዳግም በትግራይ ላይ ጦርነት መክፈቱ ተከትሎ የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ ጥሎት የነበረው ማዕቀብ እስከ ፈረንጆቹ መሰከረም 2023 እንዲቀጥል ውሳኔ አስተሏልፋል።

በትግራይ ላይ እየቀጠለበት ያለው የጄኖሳይድ ጦርነት አቁሞ ወደ ሰላም ድርድር እስከሚመጣ ድረስ እንደሚቀጥል ለማወቅ ተችሏል።

በተጨማሪም በኢትዮጵያ በንግድ እና ቢዝነስ ስራ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶችም ከኢትዮጵያ ውጪ ሌላ አማራጭ እንዲፈልጉም ተጠቁሟል።

አዲስ የድሮን ድብደባ ሽሬ ከተማ ላይሽሬ በድሮን በተከታታይ ሁለት ጊዜ መደብደብዋን ተሰምቷል። ድብደባው በመኖርያ ቤቶችና የቢዝነስ ቦታዎች ላይ የተፈፀመ ነውም ተብሏል።
16/09/2022

አዲስ የድሮን ድብደባ ሽሬ ከተማ ላይ
ሽሬ በድሮን በተከታታይ ሁለት ጊዜ መደብደብዋን ተሰምቷል። ድብደባው በመኖርያ ቤቶችና የቢዝነስ ቦታዎች ላይ የተፈፀመ ነውም ተብሏል።

ኣንድ ከፍተኛ የኣማራ ልዩ ሃይል ኮሎኔሉ በትግራይ መከላከያ ሰራዊት እርምጃ እንደተወሰደት ተገለፀ።የአማራ ልዩሀይል በደደቢት ግንባር ሶስት ክፍለጦሮች ያየዘ ሰራዊት አሰልፎ መዋጋቱ ተገልጾ የ...
15/09/2022

ኣንድ ከፍተኛ የኣማራ ልዩ ሃይል ኮሎኔሉ በትግራይ መከላከያ ሰራዊት እርምጃ እንደተወሰደት ተገለፀ።
የአማራ ልዩሀይል በደደቢት ግንባር ሶስት ክፍለጦሮች ያየዘ ሰራዊት አሰልፎ መዋጋቱ ተገልጾ የነበረ ሲሆን፡ ከእነዚህ ክፍለጦሮች መካከል የነብሮ ክፍለጦር እንዷ ስትሆን እሷን እየመራ ወደ ፀሊሞይ የገባው ደግሞ የጎንደሩ ተወላጅ ኮሎኔል አማረ ማሙሽ ነበር ተብሏል።
ታድያ ኮሎኔሉ የሚመራቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ልዩሃይሎች ከፍተኛ ኪሳራ ሲወርድባቸው እና ከጥቅም ውጪ ሲሆኑ ራሱ አማረ ማሙሽም ህይወቱን አጥቷል።
የትግራይ ሰራዊት ዋና ኣዛዥ ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ይህ በደደቢት ግንባር የተሰለፈው የአማራ ልዩሀይል ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉ በመግለፅ ማዳን በማይቻልበት አቅጣጫ በመግባቱ እንጂ እኛ ከእሱ ጋር የመዋጋት ፍላጎት አልነበረም ብሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ከትናትና ምሽት ጀምሮ በጎብዬ ግንባር ሃይለኛ ውግያ እየተካሄደ እንደሚገኝና፡ የትግራይ ሰራዊት ከባድ መሳሪያ እየተጠቀመ እንደሚገኝና፤ በቃሊም በኩልም የከባድ መሳሪያ ድምጽ እየተሰማ እንደሚገኝ ከስፍራው እየወጡ ያሉት መረጃዎች ያመላክታሉ።

ጉጅለ ኣብይ ሎሚ 4 መስከረም 2015 ዓ/ም ንጉሆ  ኣብ ከተማ መቐለ ኣብ መንበሪ ኣባይቲ  ብዘካየዶ ደብዳብ ድሮን ብርክት ዝበሉ ሰላማውያን ሰባት ተቀቲሎምን፡ ኣብ ብርክት ዝበሉ ሰባት ከቢድ...
14/09/2022

ጉጅለ ኣብይ ሎሚ 4 መስከረም 2015 ዓ/ም ንጉሆ ኣብ ከተማ መቐለ ኣብ መንበሪ ኣባይቲ ብዘካየዶ ደብዳብ ድሮን ብርክት ዝበሉ ሰላማውያን ሰባት ተቀቲሎምን፡ ኣብ ብርክት ዝበሉ ሰባት ከቢድ ጉድኣት ኣካልን ዕንወትንብረትን ዳሪጉ፡፡

Tigray people are a people who live in the eastern region of Ethiopia. Tigray is the second most populous region in Ethi...
13/09/2022

Tigray people are a people who live in the eastern region of Ethiopia. Tigray is the second most populous region in Ethiopia, Tigray people are predominantly Christian, with a significant Muslim minority. Tigray is also home to a number of traditional societies,Tigray is rich in natural resources, Ethiopian War 1991-2005 was a bloody conflict that took place in Ethiopia. The war began when the Ethiopian military attempted to overthrow the…...

https://hageretigray.com/seber-fano-surrounded/

Tigray people are a people who live in the eastern region of Ethiopia. Tigray is the second most populous region in Ethiopia, Tigray people are predominantly Christian, with a significant Muslim m…

ድምፂ ወያነ ቴሌቪዝን በድሮን ደበደበ---------------------------------------------------------አብይ አህመድ ቡድን በትግራይ ህዝብ ላይ የጀመረው የጆኖሳይድ ተ...
13/09/2022

ድምፂ ወያነ ቴሌቪዝን በድሮን ደበደበ
---------------------------------------------------------
አብይ አህመድ ቡድን በትግራይ ህዝብ ላይ የጀመረው የጆኖሳይድ ተግባር በማስቀጠል የትግራይ ህዝብ እና የሌሎች ጭቁን ህዝቦች ዓይን እና ጆሮ እንዲሁም ልሳን በሆነው በድምጺ ወያነ ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ ዛሬ መስከረም 03 /2015 ዓ.ም ጠዋት ላይ ከባድ የድሮን ድብደባ በመፈጸም በሰው እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።

በድሮን ድብደባው የድምጺ ወያነ ቴሌቭዥን ከፍተኛ ውድመት የደረሰበት ሲሆን የትግራይ ህዝብ ልሳን እንዲዘጋ በማድረግ የትግራይ ህዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ያለመ ፋሽስታዊ ተግባር መሆኑን ሁሉም ልብ ሊለው ይገባል።

የአብይ አህመድ ቡድን የትግራይ ህዝብ ድምጹ እንዳይሰማ፣ እየተፈጸመበት ያለው ጆኖሳይድ በዓለም እንዳይታይ ለማድረግ ከዚህ በፊት የትግራይ መገናኛ ብዙሀን ለማጥፋት በርካታ ሙከራዎች ያደረገ ሲሆን በዛሬው እለትም የትግራይ ህዝብ የሚመካበትን የድምጺ ወያነ ቴሌቭዠን ጣቢያ ከፍተኛ የድሮን ድብደባ በመፈጸም ጣቢያው እንዲወድም እና ከአየር እንዲወርድ አድርጓል።

ድምፂ ወያነ ቴሌቪዥን እንደ ሁሉም የትግራይ ሚድያዎች የትግራይ ህዝብ የትግል አለማ ፍትሓዊ ስለመሆኑ በመግለፅ የትግራይ ህዝብ ትግል፣ የኢትዮጵያ ህዝቦች እንዲሁም የአለም ማህበረሰብ እንዲረዱት፣ የፋሽስት ቡድኑ ተግባር እና ባህሪ በማጋለጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ጦርነቱ በቃህ እንዲለው፣ በአጠቃላይ ስርአቱ አገር የሚያጠፋ የፋሽስቶች እና ፀረ ህዝብ ስብስብ መሆኑ ሲያጋልጥ ቆይተዋል። ፍትሓዊ የህዝብ ትግል እንደማይሸነፍ፣ ፋሽስታውያን ወዳቂ መሆናቸው ስነምግባ በተላበሰ መንገድ ሲዘግብ ቀይተዋል።

ይህንን በማድረግ በተለይ ቡድን የአማራ እና የትግራይ ህዝብ እስከወዲያኛው ደም ለማቃባት፣ በሁለቱንም ህዝቦች ታሪካዊ ጠላትነት ለመፍጠር የሰራው ስራ በማክሸፍ ላይ ነበር።

ይንን ሀቅ የመረረው እና በውሸት እና ውንብድና መኖር የፈለገው የፋሽስቱ ቡድን የተግራይ ህዝብ ልሳን የሆነውን ድወት ለመደብደብ ተገደዋል፡፡ በዚሁ ምክንያትም ጣብያው ከአየር እንዲወሬድ አድርገዋል። ፋሽስትነቱ እና አፋኝነቱም በተግባር አጠናክሮ ቀጥሎበታል።

ቡድኑ ከድምጺ ወያነ ቴሌቭዥን በተጨማሪ በመቐለ ዩንቨርሲቲ ቅጥር ጊቢ ላይም የድሮን ድብደባ በመፈጸም በሰው እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።

ቡድኑ በዛሬው እለት የፈጸመው የድሮን ድብደባ የትግራይ መንግስት የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ እና በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር ሰላማዊ ድርድር እንዲካሄድ እየጠየቀ ባለበት ወቅት መሆኑን ቡድኑ የትግራይ ህዝብ ሳያጠፋ እንደማይተኛ እና ለሰላም ምንም አይነት ፍላጎት እንደሌለው ትልቅ ማሳያ ነው።

#ድወት

ሰበር በማመጫ ግንባር/ዋና አዛዥ ተማረከ/ሽሬ ከተማ ተጥለቀለቀች /ደብረሰላም /ጤፍ ዉሃ/አስሜላ በTDF እጅ ገቡhttps://hageretigray.com/2022/09/10/break-through...
10/09/2022

ሰበር በማመጫ ግንባር/ዋና አዛዥ ተማረከ/ሽሬ ከተማ ተጥለቀለቀች /ደብረሰላም /ጤፍ ዉሃ/አስሜላ በTDF እጅ ገቡ

https://hageretigray.com/2022/09/10/break-through-the-mamcha-front/

Break through the mamcha front Tigray people are a people who live in the eastern region of Ethiopia. Tigray is the second most populous region in Ethiopia, Tigray people are predominantly Christian, with a significant Muslim minority. Tigray is also home to a number of traditional societies,Tigray....

ሰበር መዕርፎ ነፈርቲ ሑመራ/ጀነራል ኤርትራ ተማሪኹ/ምሽጥራዊ ዘተ ኣብ ጁቡቲ/ ኢ/ያ ካብ ሞት ኣይተድሕንን/ኣሜሪካ ኣጠንቂቓhttps://hageretigray.com/2022/09/09/breaki...
09/09/2022

ሰበር መዕርፎ ነፈርቲ ሑመራ/ጀነራል ኤርትራ ተማሪኹ/ምሽጥራዊ ዘተ ኣብ ጁቡቲ/ ኢ/ያ ካብ ሞት ኣይተድሕንን/ኣሜሪካ ኣጠንቂቓ
https://hageretigray.com/2022/09/09/breaking-humera-airpor/

Breaking Humera Airport/General Eritrea Tigray people are a people who live in the eastern region of Ethiopia. Tigray is the second most populous region in Ethiopia, Tigray people are predominantly Christian, with a significant Muslim minority. Tigray is also home to a number of traditional societie...

ህይወትህን ማዳን ብልጥነት ነው
05/09/2022

ህይወትህን ማዳን ብልጥነት ነው

ለሊቱን ሙሉ ከባድ ዉግያ / አሰብ ወደብ ለመያዝ/TDF ወሳኝ ቦታዎች ተቆጣጠረ / አብዪ ተዳክሟል አናሰንፋለን/ ሙርኮኞች ሊለቀቁ ነዉhttps://hageretigray.com/2022/09/02/...
02/09/2022

ለሊቱን ሙሉ ከባድ ዉግያ / አሰብ ወደብ ለመያዝ/TDF ወሳኝ ቦታዎች ተቆጣጠረ / አብዪ ተዳክሟል አናሰንፋለን/ ሙርኮኞች ሊለቀቁ ነዉ

https://hageretigray.com/2022/09/02/a-tough-fight-all-night/

Tigray is the second most populous region in Ethiopia, Tigray people are predominantly Christian, wi

አዲስ የፌዴራል መንግስት ሙርከኞች
02/09/2022

አዲስ የፌዴራል መንግስት ሙርከኞች

በየትግራይ መከላከያ ሰራዊት የተማረከው የ11ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ "ኮነሬል መኳንንት" ከትግራይ ሰራዊት ከፍተኛ አዛዥ ታጋይ ጀነራል ዩሃንስ ወ/ጊዩርጊስ (ጆን መዲድ) ጋር
31/08/2022

በየትግራይ መከላከያ ሰራዊት የተማረከው የ11ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ "ኮነሬል መኳንንት" ከትግራይ ሰራዊት ከፍተኛ አዛዥ ታጋይ ጀነራል ዩሃንስ ወ/ጊዩርጊስ (ጆን መዲድ) ጋር

የትግራይ መንግስት ወቅታዊ መልእክት=========================  የተከበራችሁ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ህዝቦች      የትግራይ ህዝብ የራሱን ዕድል በራሱን የመወሰን እና ዲሞክራ...
30/08/2022

የትግራይ መንግስት ወቅታዊ መልእክት
=========================
የተከበራችሁ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ህዝቦች
የትግራይ ህዝብ የራሱን ዕድል በራሱን የመወሰን እና ዲሞክራስያዊ መብት ይከበርልኝ ስላለ ብቻ፣ በፋሽስት ኣብዪ ኣህመድ ቡድን እና ሸሪኮቹ ግልፅና ህዝብ የማጥፋት የጆኖሳይድ ዘመቻ በማወጅ፣ በዓለም ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል፣ እንዲደርስበት ኣድርጓል። የኣምባገነኑ ኢሳያስ አፈወርቂ ስርኣት፣ በዚህ ህዝብ የማጥፋት የጆኖሳይድ ዘመቻ ከፋሽስት አብይ ኣህመድ ቡድን ጋር ዘምተው፣ በትግራይ ህዝብ ላይ ስፍር ቁጥር የሌለው ግፍና በደል ኣድርሰዋል። እነዚህ ወራሪዎች በትግራይ ሴቶች ላይ በሰው ልጆች ሊፈፀም ይቅርና ሊታሰብ የማይችል ዘግናኝ፣ ከፆታዎ ጥቃት ባሻገር፣ የሆነ ግፍና በደል ፈፅመዋል። የትግራይ ህፃናትና ወጣቶች በጥይት እንዲረግፉ፣ በአጋጣሚ ያመለጡም እንዲበታተኑ በማቀድ ሰርተዋል። በድምሩ የትግራይ ህዝብ እንደ ህዝብ ከገፀ-ምድር እንዲጠፋ፣ የኣዲስ ኣበባና የኣስመራ ስርዓት የሚቻላቸውን ሁሉ ኣድርገዋል። ኣሁንም ቢሆን ካለፈው ጥፋታቸውን ሳይማሩና እስከ ኣሁን ድረስ እየፈፀሙት ያለውን ክህደትና በደል ሳያንሳቸው፣ በትግራይ ህዝብ ላይ ተጨማሪ ጥፋት ለማድረስ ዝግጅታቸውን ጨርሰው ወደ ተግባር ተሸጋግረዋል።

የተከበርክ የኤርትራ ህዝብ
የአዲስ ኣበባ ፋሽስታዊ ስርዓትና አምባገነኑ የኤርትራ ስርዓት ካሁን በፊት ጀምረው ያልጨረሱትን የትግራይ ህዝብ የማጥፋት ዘመቻ ለመቀጠል በሙሉ ኣቅማቸውን እየሰሩ ይገኛሉ። የዚህ ኣካል የሆነ ፋሽስታዊ የኣብዪ ኣህመድ ቡድን ከነሓሴ 18/2014 ዓ/ም ጀምሮ በደቡብ ትግራይ አቅጣጫ ሰፊ ወረራ እያካሄደ ሲሆን ተንደርድሮ የገባውን የጠላት ሃይል፣ በጀግናው የትግራይ ሰራዊት በሚገባ እየተመከተና እንደየኣመጣጡ ዋጋውን እንዲያገኝ እየተደረገ ነው። በዚህ ግንባር የገባው ወራሪ ሓይል ያሰበውን ሊሳካለት ስላልቻለ በምዕራብ ትግራይ ነቁጦ የነበረ ሌላ የፋሽስት ቡድን ሓይል ወደ ኤርትራ ኣሸጋግሮታል። ይህ ደግሞ ከኣምባገነኑ የኢሳያስ ሰራዊት በመሆን በኤርትራ ኣቅጣጫ ሌላ የወረራ ግንባር ለመክፈት እንደሆነ ግልፅ ነው።

የኢሳያስ መንግስት ያለፈውን ወንጀልና ክሕደት አልበቃ ብሎት፣ በትግራይ ህዝብ ላይ ሌላ ተጨማሪ ጥፋት ለመፈፀም እያደረገው ያለው ዝግጅት የሚያሳይ ነው። የኣምባገነኑ ኢሳያስ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም ሲባል፣ በሁሉም መለክያ ወንድማማቾች የሆኑ ህዝቦች ወደማያባራ ቂምና በቀል እንዲገቡ፣ የኤርትራ ህዝብ ሊፈቅድ ኣይገባም። ይህ ደግሞ ለትግራይ ህዝብ ከማሰብና በጎ ከመመኘት ብቻ ሳይሆን ከዘላቂ የኤርትራ ህዝብ ጥቅም ኣኳያ በመመዘን ያለው ጉዳይ ነው።

ስለሆነም፣ የኤርትራ ህዝብ በፋሽስት ኣብዪ ኣህመድና ኣምባገነኑ ኢሳያስ ኣፈወርቂ እየቀረበልህ ያለውን የጥፋት ድግስ፣ መልክ እንዲይዝና በፅኑ ልትቃወም ይገባል። ለዘላቂ ጥቅማችሁና ህልውናችሁ ብላችሁ በትግራይ ህዝብ ላይ እየተፈፀመ ያለውን ታሪካዊ ወንጀል እንድትቃወሙት፣ ካልቻላችሁ ደግሞ ፍፁም ተባባሪ ልትሆኑ ኣይገባም። የኤርትራ ሰራዊትም ለራስህና ለህዝብህ መሰረታዊ ጥቅም ስትል፣ የእነዚህ የጥፋት ድግስ በፅኑ ልትቃወም ይገባል። የኣምባገነኑ የኢሳያስ ኣፈወርቂ የስልጣን እድሜ ለማራዘም ሲባል በማንኛውም መንገድ ለማይጠቅምህ ጦርነትና ውግያ እየገባህ ህይወትህን እና መጭው ዕድልህ ወደ ከባድ ኣደጋ ማግባት የለብህም።

በተለያዩ የዓለም ኣከባቢ በስደት የምትገኝ ኤርትራውያን፣ እስካሁን ስታደርጉት የነበረው እንቅስቃሴ፣ በይበልጥ ኣጠናክራችሁ እንድትታገሉና ፣ በትግራይ ህዝብ ላይ እየተደረገ ያለውን ጦርነት አበክራቹ ልትቃወሙት ይገባል። የኣምባገነኑ ኢሳያስ አፍወርቂ የቂም-በቀል ጥማትን ለማርካት ሲባል ለሁለቱም ወንድማሞች ህዝብ ወደ ማያባራ ደማዊ እልቂት እንዲገቡ የሚደረገው እንቅስቃሴ ፍፁም ልትቀበሉትም ኣይገባም።

እኛ ከገፀ-ምድር ለማጥፋት ከተነሱ ኣሃዳውያን እና ፋሽስት ሃይሎች ጥምረት ፈጥረው ከተነሱና ጆኖሳይድ ካወጁብን የኢሰያስ ስርዓት እንጂ፣ የኤርትራ ህዝብ መብትና ጥቅም ለማደናቀፍ ፣ ፍላጎትና ዓላማ የለብንም። ይህ ደግሞ የኣሁኑ ወቅታዊ ኣቋማችን ብቻ ሳይሆን፣ ባለፉት ከ40 ዓመታት በላይ በተግባር እያረጋገጥነው የመጣንና፣ በዚህ ምክንያትም ብዙ ዋጋ የከፈልንበት፣ የማይናወጥ ህዝባዊ ኣቋማችን ነው።

የተከበራቹ የኢትዮጵያ ህዝቦች
የኣብይ ኣሕመድ ስርዓት፣ የትግራይ ህዝብ ከመሰረቱ ለማጥፋት የጀመረው የጀኖሳይድ ዘመቻ አሁንም አጠናክሮ ቀጥሎበታል፡፡ ያለፈው ጥፋት አልበቃ ብሎት አሁንም በደቡብ ትግራይ በኩል ወረራ በማስቀጠል ሌላ ክሕደት እየፈፀመ ይገኛል፡፡ በሌላ በኩልም በምዕራብ ትግራይ የነበረ ሓይሉ ወደ ኤርትራ እንዲዞር በማድረግ ከባእድ አገር ከአምባገነን ኢሳያስ ኣፈወርቂ በመሆን ትግራይን ለመውረር ዝግጅቱ አጠናቋል።

ይህ በትግራይ ህዝብ ላይ እየተደረገ ያለው ወረራ የአማራ ተስፋፊ ሓይል ጥማትና ፍላጎት ለማርካት ሲባል የሚፈፀም መሆኑን ግልጽ ነው፡፡ የአሃዳውያን ፍላጎት ለማሟላት ሲባል በማይመለከትህና በማይጠቅምህ ጦርነት ልትገባ አይገባም፡፡ ልጆችህም፣ ዓላማቸው የትግራይ ህዝብ ማጥፋትና የትግራይ መሬት መውረርን ማእከል ባደረገ ጦርነት ገብተው እንዲረግፉ መፍቀድ የለብህም፡፡

ይህ ስርዓት ህዝብ ከህዝብ እያፋጀ እና እያዳማ ስልጣኑ እንዲያራዝም ሊፈቀድለት አይገባም፡፡ ራሱ ከባእድ የኤርትራ ሓይል ግንባር በመፍጠር የትግራይ ህዝብ ለማጥፋት ቀንና ሌሊት እየጣረ እያለ፣ መልኩ ቀይሮ “ታሪካውያን ጠላቶቻችን” የሚል አደንዛዥ ሐሳብ በመጠቀም ህዝብ ለማደናገር ላይ ታች እያለ ይገኛል፡፡ ይህ ሆን ተብሎ አዲስ አጀንዳ ለመፍጠር እየቀረበ ያለ ፕሮፓጋንዳ እንጂ ከኣብይ ኣሕመድ በላይ የባዕድ አገር ስርዓት ተላላኪም ሆነ ቡድን በኢትዮጵያ የለም፡፡ የኣብይ ኣሕመድ ስርዓት የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ ከኤርትራ ጀነራሎች ስር አሰልፎ የትግራይ ህዝብ እንደ ህዝብ ለማጥፋት ሙሉ ዓቅሙ ተጠቅሞ እየሰራ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የትግራይ ህዝብና መንግስት ስማቸውና ተግባራቸው ያልሆነ ጥላሸት ለመቀባት ላይ ታች ሲል ማየት የተለመደ ተግባር ሆኗል፡፡

የትግራይ ህዝብ ከዓፋር ህዝብ ሆነ ከኣማራ ህዝብ የጥቅም ይሁን ሌላ መሰረታዊ ጥላቻ የለዉም፡፡ ከማንም ህዝብም ቢሆን ምንም ዓይነት ጥላቻና ቂም ያለው ህዝብ አይደለም፡፡ በመሆኑም ፋሽሽት የአብይ አህመድ ቡድን የዓፋር እና የአማራ መሬት የጦርነት አውድማ ለማድረግ አልሞ እያካሔደው ያለው ወረራ፣ በተለይ የዓፋርና የአማራ ህዝቦች በሚገባ ልትታገሉት እና ልትቃወሙት ይገባል፡፡ የኣገውና የቅማንት ህዝቦች ዛሬም እንደ ትላንቱ በአቋማቹ ፀንታቹ ለወራሪው ሓይል ልትታገሉት ይገባል፡፡

የኦሮሞ ህዝቦች እንዲሁም ሌሎች ብሔርና ብሔረሰቦች ይህ ስርዓት የራስን እድል በራስ የመወሰን እድል እና ሕገ መንግስት የሚፃረር ስለሆነ፣ በትግራይ ህዝብ ላይ እያካሔደው ያለው የጀኖሳይድ ዘመቻ፣ የግዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ሂዶ ሂዶ የሁሉም ብሔርና ብሔረሰቦች ፀር መሆኑ በመገንዘብ ቀጣይነት ያለው ለህልውናቹ ስትሉ ይበቀሃል ልትሉት ይገባል፡፡ በትግራይ ህዝብ ላይ ተጥሎ ያለው ከበባና ክልከላ እንዲሰበር እና ወንጀለኞች ወደ ሕግ እንዲቀርቡ በሚደረገው ርብርብ ከትግራይ ህዝብ ጎን ሁናቹ ድጋፋቹ እንድታጠናክሩም የትግራይ ህዝብና መንግስት ጥሪያቸው ያቀርባሉ።

የኢትዮጵያ መከላከልያ ሰራዊትም ለራስህ እና ለህዝቦችህ መሰረታዊ ጥቅም ስትል ለዚህ ወረራ በፅኑ ልትቃወመው ይገባል፡፡ ከባዕድ ወራሪ ሓይል በመሆን በትግራይ ህዝብ ላይ ያደረስከው ጭፍጨፋና የጀኖሳይድ ዘመቻ ይብቃ አይደገምም ልትል ይገባል፡፡ የፋሽሽት አብይ አህመድ ቡድን ስልጣን ለማራዘም፣ለተስፋፊው የኣማራ ክልል አመራሮች ብለህ በማይጠቅምህ ጦርነትና ውግያ እየገባህ እንደ ቅጠል ልትረግፍ አይገባም፡፡ የኢትዮጵያ ህዝቦችም በመከላከያ ሰራዊት ያሉ ልጆችህ ለማይረባ ዓላማ ሲሉ በየጥሻውና ሸንተረሩ ከንቱ እንዳይቀሩ፣ ያለፈውን ሓዘን ይበቃል ብለህ ፈጥነህ ልጆችህን አድን፡፡

የትግራይ ህዝብና መንግስት ጠላቶች የብልፅግና ስርዓት እና ተስፋፊው ኣሃዳውያን ሃይሎች እንጂ ማንም ህዝብ አይደለም፡፡ ይህ የዛሬ እምነት ብቻ ሳይሆን በጦርነት ጊዜና ከጦርነት በኋላም ደጋግመን እያረጋገጥነው የመጣን ሲሆን፣ የጠላቶቻችን ሃይል ለማዳከም ወደ ኣማራና ዓፋር ኣካባቢዎች በተንቀሳቀስንበት ወቅት በተግባር ያረጋገጥነው እምነታችንና አቋማችንም ነው፡፡

ስለዚህ ከመብቱ ውጭ ሌላ ተጨማሪ ጥቅምና ፍላጎት ያልጠየቀ ለኣማራ ተስፋፊ ሓይሎች ፍላጎት ለማሟላት ሲባል፣ በትግራይ ህዝብ ላይ የታወጀው የጀኖሳይድ ዘመቻ እያካሔደው ያለውን የሞትና የሽረት ጦርነት በመረዳት ድጋፋቹ እንድታሳዩ፣ይህ የፋሽሽት ቡድን እያካሔደው ያለውን ወረራ እንዲቆም እና ወደ ነፈገው የሰላም ድርድር እንዲመለስ ጥረት እንድታደርጉ የትግራይ ህዝብና መንግስት ጥሪያቸዉ ያቀርባሉ።

ህልውናችንና ደህንነታችን በክንዳችን!!
ትግራይ ትስዕር!!

የትግራይ መንግስት
ነሓሰ 24/2014 ዓ/ም
መቐለ

ሰበር ዜና የመቀሌው የአየር ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገደሉ / ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ቤተሰቦቻቸው. ሙሉ መረጃው ለማየት👇👇👇https://news.hageretigray.com/breaking-news...
26/08/2022

ሰበር ዜና የመቀሌው የአየር ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገደሉ / ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ቤተሰቦቻቸው. ሙሉ መረጃው ለማየት👇👇👇
https://news.hageretigray.com/breaking-news-mekella-air-strike/
በትግራይ ክልል መቀለ ከተማ በዛሬው ዕለት ነሐሴ 20/2014 ዓ.ም የአየር ጥቃት መፈጸሙን የትግራይ ኃይሎች እና ነዋሪዎች ገለጹ።

የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ የአየር ጥቃቱ የደረሰው መዋዕለ ህፃናት አካባቢ መሆኑን እና ንጹሃን ዜጎችን ኢላማ ያደረገ ነው ሲሉ በዛሬው ዕለት በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል።

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት በበኩሉ ባወጣው መግለጫ የህወሓት ወታደራዊ አቅሞችን ዒላማ ያደረገ እርምጃ ይወስዳል ብሏል።

በትግራይ ቴሌቪዥን በተላለፈው ምስል ላይ የፈራረሰ ህንፃ መሬት ላይ ቆስለው የወደቁ ሰዎች ያሳየ ሲሆን በጥቃቱ ሕፃናትን ጨምሮ የንጹሃን ዜጎች ሕይወት ማለፉን እንዲሁም የአካል ጉዳት መድረሱን ጣቢያው ዘግቧል።

ሮይተርስ ያናገራቸው መቀለ ውስጥ የሚገኙ የረድኤት ድርጅቶች ባልደረቦች ፍንዳታዎች እና የአየር መቃወሚያ ተኩስ መስማታቸውን አረጋግጠዋል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ባወጣው መግለጫ “የተመረጡ የጁንታውን ወታደራዊ አቅሞች” ይመታል ከማለት ውጪ ዛሬ የአየር ጥቃት ስለመፈጸሙም ሆነ ዒላማ ስለሆነው ቦታ ያለው ነገር የለም።

ሆኖም “በትግራይ የምትኖሩ ወገኖቻችን በተለይም የህወሓት ወታደራዊ መሳሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው አካባቢዎች ራሳችሁን እንድታርቁ ይመክራል” ብሏል መግለጫው።

አቶ ጌታቸው በበኩላቸው “ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለሁለቱም ወገኖች ግጭቱ እንዲቆም ጥሪ እያቀረበ ባለበት ወቅት ዐቢይ አሕመድ አየር ኃይሉን ልኮ በመቀለ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት እንዲደርስና በዚህም ወቅት መዋዕለ ህፃናት አካባቢ ጉዳት ደርሷል” ብለዋል።

ለአምስት ወራት ጋብ ብሎ የነበረው የኢትዮጵያ የእርስ በእርስ ጦርነት እንደገና አገርሽቶ ለሦስተኛ ቀን ቀጥሏል።

የጦርነቱ ማገርሸት እንዳሳሰባቸውና ተፋላሚ ወገኖች ከግጭት እንዲታቀቡ የተባበሩት መንግሥታት፣ የአፍሪካ ኅብረት፣ የአውሮፓ ኅብረትና አሜሪካ ጥሪ አቅርበዋል።

በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ አመራሮች መካከል ተደርሶ የነበረው የሰብአዊ ተኩስ አቁም ስምምነት ፈርሶ ከቀናት በፊት የተጀመረው ጦርነት በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቀዋል።

ባለፈው ዓመት ጥቅምት መጨረሻ ላይ ትግራይ ውስጥ ተከስቶ ወደ አማራና አፋር ክልሎች የተዛመተው ደም አፋሳሽ ጦርነት የአስር ሺዎችን ሕይወት በመቅጠፍ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን በማፈናቀል መጠነ ሰፊ ሰብአዊ ቀውስ አድርሷል።

በሁለቱም ወገኖች በኩል የሰብአዊ ተኩስ አቁም አዋጅ ስምምነት ላይ ከተደረሰ በኋላ ጦርነቱ ጋብ ቢልም በትግራይ ያለው የምግብና ነዳጅ ዕጥረት እንዲሁም ስልክ፣ ውሃ፣ መብራት፣ ባንክ የመሳሰሉ መሠረተ ልማቶች ተቋርጠው መቀጠላቸው ሕዝቡን ለፈተና እንዳረጉት የረድዔት ድርጅቶች ይገልጻሉ።

ሁለት ዓመት ሊሞላው የተቃረበውን የእርስ በእርስ ጦርነት በድርድር ለመቋጨት የአፍሪካ ኅብረት፣ አሜሪካ፣ የአውሮፓ ኅብረት እና የተለያዩ አገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጥረት እያደረጉ መሆናቸው ይታወቃል።

ሁለቱም ወገኖች ለድርድር ዝግጁ መሆናቸውና ተደራዳሪ ኮሚቴም አዋቅረናል ቢሉም በአሁኑ ወቅት ጦርነት እንደ አዲስ መቀስቀሱ የሰላም ሂደቱን አደጋ ላይ ጥሎታል።

ሰበር ዜና ጉጅለ ኣብዪ ኣሕመድ ሎሚ ዕለት 20/12/2014 ዓ/ም/ግ  ከባቢ ሰዓት 6:40 ኣብ ከተማ መቐለ ደብዳብ ነፈርቲ ፈፂሙ።እዚ ግፍዒ ዝተፈፀመሉ ቦታ ድማ ኣብ ክ/ከተማ ሰሜን ዝርከብ...
26/08/2022

ሰበር ዜና ጉጅለ ኣብዪ ኣሕመድ ሎሚ ዕለት 20/12/2014 ዓ/ም/ግ ከባቢ ሰዓት 6:40 ኣብ ከተማ መቐለ ደብዳብ ነፈርቲ ፈፂሙ።

እዚ ግፍዒ ዝተፈፀመሉ ቦታ ድማ ኣብ ክ/ከተማ ሰሜን ዝርከብ ወይ ድማ ብልሙድ sos ብዝብል ኣፀዋዉዓ ዝፍለጥ ኣብ ጥቓ ሃፀይ ዮዉሃንስ ዝርከብ ናይ ህፃዉንቲ ቤት ትምህርቲ ምዃኑ ተፈሊጡ ኣሎ።

እዚ ጨካን ተግባር መጉዳእቲ ሞትን መቑሰልትን ኣብ ብርክት ዝበሉ ህፃዉንትን ኣብቲ ከባቢ ይዘዋወሩ ኣብ ዝነበሩ ሰላማዉያን ዜጋታትን ኣውሪዱ ኣሎ።

ክሳብ እዚ ሓበሬታ ዝተፀብፀበሉ ሰዓት ዛጊድ ናይ 5 ሰባት ሬሳ ተረኺቡ ከምዘሎ ዝረኸብናዮ ሓበሬታ የረድእ። ክሳብ ሐዚ 14 ሰባት ዓይደር ከምዝኣተዉ እቶም 2 ድማ ህፃናት ምዃኖም ተፈሊጡ ኣሎ።

ይኹን እምበር እቲ ደብዳብ ከቢድን ገዛውቲ ዘፈራረሰን ብምዃኑ ቁፅሪ እቶም ግዳያት ክዉስኽ ከምዝኽእል እዩ እቲ መረዳእታ ዘመላኽት።

መንግስቲ ትግራይ ሕጊ ዓለምለኸ ማሕበረሰብን ንምሕጸንታ ደገፍቲ ቃልሲ ህዝቢ ትግራይን ንዘይምጥሓስ ንልዕሊ ሓደ ዓመት ምእንቲ ሰላም ክብል ዜጋታቱ መስካሕክሒ ዕፅዋን ክባን ፀኒሑ እዩ።

ይኹን እምበር ንዓለም ብምድንጋር ናይ ዉሽጠ ምድላዋቱ እናወገነ ዝፀንሐ ኣብዪ ኣሕመድ ብዕለት 17 ነሓሰ 2014 ዓ/ም/ግ ዝኾነ ዓይነት ወታደራዊ ምንቅስቓስን ዜናታትን ምሕባር ብሕጊ ከምዘሕትት ድሕሪ ምግላፁ ብፅባሒቱ ማለት እዉን ብዕለት 18/12/2014 ዓ/ም/ግ ብኣንፈት ደቡብ ትግራይ ኩናት ምጅማሩ ይፍለጥ።

ናይዚ መቐፀልታ ድማ ሎሚ ኣብ ልዕሊ ሰለማዎትን መዉዐሊ ህፃዉንትን ከቢድ ኣረሜናዊ ጥፍኣት ፈፂሙ ኣሎ።

TDF በላሊበላ በኩል/ ከኤምሬትስ አዲስ መሳርያ ተራገፈ/ ሻዕቢያ ትእዛዝ ሰጠ/ የአማራ ልዩ ሀይል እንደቅጠል ረገፈ/ በቆቦ ያሉ ተጋሩhttps://hageretigray.com/2022/08/26...
26/08/2022

TDF በላሊበላ በኩል/ ከኤምሬትስ አዲስ መሳርያ ተራገፈ/ ሻዕቢያ ትእዛዝ ሰጠ/ የአማራ ልዩ ሀይል እንደቅጠል ረገፈ/ በቆቦ ያሉ ተጋሩ
https://hageretigray.com/2022/08/26/tdf-through-lalibela/

Brigadier General Muhammad, you are the war. Hanna is news. There is no problem. It is normal. Every

ለወራት ጋብ ብሎ የነበረው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ነሐሴ 18/2014 ዓ.ም. አገርሽቶ ወደ ከፋ ደም አፋሳሽ ግጭት እንዳይገባ ስጋት ፈጥሯል።ግጭቱን በመጀመር አንደኛው ወገን ሌላኛውን እየ...
26/08/2022

ለወራት ጋብ ብሎ የነበረው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ነሐሴ 18/2014 ዓ.ም. አገርሽቶ ወደ ከፋ ደም አፋሳሽ ግጭት እንዳይገባ ስጋት ፈጥሯል።

ግጭቱን በመጀመር አንደኛው ወገን ሌላኛውን እየከሰሰ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና መንግሥታት የፌደራል መንግሥቱ እና የህወሓት ኃይሎች ግጭቱን አቁመው ለድርድር እንዲቀመጡ ጥሪ እያቀረቡ ነው።

በሰሜን ኢትዮጵያ የትግራይ፣ የአማራ እና የአፋር ክልሎች በሚዋሰኑባቸው አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ሦስተኛ ቀኑን ይዟል።

እስካሁን ግን በአካባቢው ስላለው ጦርነት ከሁለቱም ወገን የሚወጣ መረጃ የለም።

ቢቢሲ እየተካሄደ ነው ስለሚባለው ግጭት ከሁለቱም ወገኖች መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት እስካሁን ምላሽ ማግኘት አልቻለም።

ዛሬ አርብ ማለዳ በአካባቢው የስልክ ግንኙነት መቆራረጥ የነበረ ቢሆንም፣ ረፋዱ ላይ ቤተሰቦቻቸውን ደውለው ማግኘት የቻሉ ግለሰቦች ለቢቢሲ እንደገለፁት፣ ከቆቦ ራቅ ባሉ ስፍራዎች ለሊቱን የከባድ መሳርያ ተኩስ ሲሰማ ነበር ብለዋል።

የከባድ መሳርያ ተኩስ የሚሰማባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ፣ ለቅቀው ለመውጣት የሞከሩ ቢሆንም የአካባቢው አስተዳደር ማኅበረሰቡን የማረጋጋት ሥራ መስራቱን ጨምረው ተናግረዋል።

እንዲሁም በራያ ቆቦ ወረዳ ሕዝቡ አካባቢውን ነቅቶ እንዲጠብቅ እየተነገረው መሆኑን ገልፀዋል።

ጦርነቱ ከተቀሰቀሰባቸው አቅራቢያ የሚገኙ ነዋሪዎችን እስከ ሐሙስ ነሐሴ 19/2014 ዓ.ም. ምሽት ድረስ ስላለው ሁኔታ አናግሮ ነበር።

የአማራ ክልል እና የትግራይ ክልል ከሚዋሰኑበት እንዲሁም በፌደራሉ እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ግጭት እየተካሄደባቸው እንደሆነ ከሚነገሩት አካባቢዎች 20 ኪሎ ሜትር ርቆ በሚገኘው ቆቦ ከተማ ያሉ ነዋሪዎች ረቡዕ ጀምሮ የከባድ መሣሪያ ተኩስ ድምፅ እንሚሰማ ሐሙስ አመሻሽ ላይ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ነዋሪዎቹ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈቀዱ ሲሆን ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ በኋላ የሚሰማው የተኩስ ድምፅ ስጋት እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል።

sources....bbc

የሕወሓት ሊቀመንበር የዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ደብዳቤ የኢትዮጵያ መንግስትና የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ባለስልጣናት ሁለት ጊዜ ፊትለፊት ተገናኝተዉ መነጋገራቸዉን የሕወሓ...
25/08/2022

የሕወሓት ሊቀመንበር የዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ደብዳቤ
የኢትዮጵያ መንግስትና የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ባለስልጣናት ሁለት ጊዜ ፊትለፊት ተገናኝተዉ መነጋገራቸዉን የሕወሓት ሊቀመንበር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል አስታወቁ።ሊቀመንበር ደብረ ፂዮን አዲሱ ዉጊያ ከመጀመሩ በፊት ባለፈዉ ማክሰኞ ለዓለም መሪዎች ባሰራጩት ደብዳቤ እንዳሉት የመንግስትና የቡድናቸዉ ከፍተኛ ወታደራዊና የሲቢል ባለስልጣናት በሚስጥር ግን ፊት ለፊት ተገናኝተዉ ተወያይተዋል።የመንግስትና የሕወሓት መሪዎች በሚስጥር ተወያይተዋል የሚባለዉን ዘገባ ሁለቱም ወገኖች በተደጋጋሚ ሲያስተባብሉ ነበር።የብሪታንያዉ ማሰራጪያ ቢቢሲ የሕወሓቱን መሪ ደብዳቤ ጠቅሶ እንደዘገበዉ ግን የተፋላሚ ኃይላት መሪዎች በሚስጥር ባደረጉት ዉይይት ዉጊያ ለማቆምና በትግራይ ላይ የተጣለዉን እገዳ ለማንሳት ተግባብተዋል።ድርድሩ የተደረገበት ጊዜና ሥፍራ አልተጠቀሰም።ይሁንና ደክተር ደብረፂዮን «በትግራይ ላይ ያንዣበበ» ያሉትን ጦርነት ለማስቀረት ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብም ሆነ የአፍሪቃ ሕብረት የወሰዱት ርምጃ የለም በማለት ወቅሰዋል።ቡድናቸዉ «እራሳችንን ለመከላከል አስፈላጊዉን ርምጃ ሁሉ ይወስዳል» ብለዋልም።

TDF ዞብልን ተቆጣጠረ/ ድሮን በትግራይ ሰማይ/ሙስጠፌ ወታደር ለመላክ/ትግራይ ውሸት ነዉ አለች/አፋርhttps://news.hageretigray.com/drone-in-the-sky-of-tigray...
25/08/2022

TDF ዞብልን ተቆጣጠረ/ ድሮን በትግራይ ሰማይ/ሙስጠፌ ወታደር ለመላክ/ትግራይ ውሸት ነዉ አለች/አፋር
https://news.hageretigray.com/drone-in-the-sky-of-tigray/

with Ethiopia, Sudan, and Egypt, and giving all of Messi’s championships with a dance in Abu Dhabi, and evidence of the Prophet Ahmed Mansour. By God, they are supposed to put down all the talk. A new newspaper called Sudan has come out. Today, Tuesday, you are already in negotiations in Abu Dhabi...

Address

Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hagere Tigray ሃገረ ትግራይ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share