![በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት የጀመረ ሲሆን በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገል...](https://img5.medioq.com/251/656/996165732516565.jpg)
18/06/2024
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት የጀመረ ሲሆን በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶ ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት፣ የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት አገልግሎቶች ናቸው።
The Mekelle branch of the Immigration and Citizenship Service is now open and offering services. Currently, the branch provides passport renewals, lost passport replacements, and replacements for damaged passports.
——