Asaye Derbie

Asaye Derbie The North Remembers. https://mobile.twitter.com/DerebeAssaye
(1)

04/01/2025

ባለፈው ካሳንችስ ሲፈርስ ከወላጆቹ ጋር የሚኖርበትን ቤት አፍርሰው ያባረሩት ወዳጄ ድንኳን ውስጥ ሆኖ ስለ መሬት መንቀጥቀጥ እያወራ ነው፡፡ ግደለህም ወዳጄ፡- ይህ ጉዳይ ትልልቅ ሕንጻና ቪላ የቀለሱትን የብልጽግና ባለሥልጣናትን የሚመለከት እንጂ ባለድንኳንን የሚያስጨንቅ አይደለም፡፡ ያንተ ቤት already ስለፈረሰ ተረጋግተህ ተቀመጥ፡፡😁

02/01/2025

በኢንቦክስ የተላከ
ሰላም አሳዬ
በትናንትናው እለት 23/04/17 ዓ.ም የአብይ አህመድ ሰራዊት ከቲሊሊ ወደ ምዕ/ጎጃም ዞን ወምበርማ ወረዳ ሽንዲ ከተማ አልፎ ሲሄድ ምንም ተኩስም ታጣቂም በሌለበት ሻምብላ/ኪሮስ ቀበሌ ቤተሰቦቼን ጨምሮ 7 ንፁሀንን በሚሰበስቡት የበቆሎ ማሳ ሄዶ አንድ በአንድ ጨፍጭፎ ሲሄድ ስምንተኛዋን ከባድ አደጋ አድርሶባታል!
የተገደሉት ስም ዝርዝር:
1 ታደለ ቦጋለ እድሜ 55 ገበሬ
2 ፀጋ አለነ እድሜ 72 የሀገር ሽማግሌ
3 በሪሁን ገረም እድሜ 80 የሀገር ሽማግሌ
4 ጥላሁን ዘገየ ገበሬ
5 መኩሪ መከተ ገበሬ
6 አይቸው መኩሪያ ገበሬ
7 የ አይቸው መኩሪያ እናት ሲሆኑ
8 የአይቸው መኩሪያ እህት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት ህክምናም ማግኘት አልቻለችም

02/01/2025

እኔን የሚገርመኝ ከዓመት እስከ ዓመት የንጹሐን ደ&ም ሳያፈስ አንድ ቀን እንኳን ማለፍ የማይችለውን የዐቢይ አሕመድን አረመኔ አገዛዝ የተሸከመች ምድር መንቀጥቀጧ ሳይሆን የሰማዩ እርጋታና ዝምታ ነው።

እንኳን ተወለድክ ወንድማለም።ለእነ ጋሻው መርሻ፣ በለጠ ሞላና ጧሒር መሐመድ ይብላኝላቸው እንጂ መጪው ዘመንህ በከፈልከው ዋጋ የምትከበርበት መሆኑ አያጠራጥርም!!
01/01/2025

እንኳን ተወለድክ ወንድማለም።

ለእነ ጋሻው መርሻ፣ በለጠ ሞላና ጧሒር መሐመድ ይብላኝላቸው እንጂ መጪው ዘመንህ በከፈልከው ዋጋ የምትከበርበት መሆኑ አያጠራጥርም!!

ባለሀብቱ በራቸው ላይ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገደሉ ታዋቂው የአክሰስ ኮም ኩባንያ ባለቤት እና የሸበል በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ አቶ ቢረሳው ምናለ ትናንት ምሽት 1:30 ላይ ቤታቸ...
31/12/2024

ባለሀብቱ በራቸው ላይ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገደሉ

ታዋቂው የአክሰስ ኮም ኩባንያ ባለቤት እና የሸበል በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ አቶ ቢረሳው ምናለ ትናንት ምሽት 1:30 ላይ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተመትተው እንደተገደሉ ታውቋል።

መሠረት ሚድያ የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው ባለሀብቱ በለሚ ኩራ፣ ወረዳ ዘጠኝ 'አትሌቶች መንደር' መውረጃ አስፓልት አጠገብ በሚገኝ መኖሪያ ቤታቸው በር ላይ መኪና ውስጥ ሆነው የግቢው በር እንዲከፈት ክላክስ እያደረጉ ባሉበት ወቅት በጥይት ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል።

"በሰዓቱ የአስፓልቱና የአካባቢው መብራት ጠፍቶ ነበር" የሚሉት የአካባቢው ነዋሪዎች በአካባቢው ምንም የፀጥታ አካል አልነበረም፣ በስፍራው የደረሱትም ነግቶ ነው ብለዋል።

የምስራቅ ጎጃም ቢቸና ወረዳ ተወላጅ የሆኑት እና የ 'ምናሉ ሆቴል' ባለቤት አቶ ቢረሳው የቀብር ስነስርዐት በዛሬው እለት በሳሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።

መሠረት ሚድያ የአዲስ አበባ ፖሊስን በግድያው ዙርያ መረጃ የጠየቀ ሲሆን "መረጃው አልደረሰንም" የሚል ምላሽ አግኝቷል።

መሠረት ሚዲያ

አዲስ አበባን እንደ ሥሟ አበባ የማድረግ ፕሮጀክት 😂ስለ ውበት ያላቸው ኋላቀር አመለካከት መቼ እንደሚስተካከል እግዜር ይወቅ😁
31/12/2024

አዲስ አበባን እንደ ሥሟ አበባ የማድረግ ፕሮጀክት 😂
ስለ ውበት ያላቸው ኋላቀር አመለካከት መቼ እንደሚስተካከል እግዜር ይወቅ😁

31/12/2024

የኦሮሙማ ፖለቲካ በአርባ ሰከንድ ቪዲዮ ሲገለጽ!!
ተዓምር እኮ ነው 😂

@ Yonas Aberra
Share

31/12/2024

የአዲስ አበባ ሕዝብ "በአንድ ሳምንት ውስጥ የተወለድክበትን ከተማ ለቀህ ውጣ" ቢባል "አልወጣም" በማለት ፈንታ "የተሰጠው ጊዜ በቂ ስላልሆነ ቀን ይጨመርልኝ" የሚል ቅሬታ እንደሚያቀርብ ጥርጥር የለውም።

30/12/2024

"ዐቢይ አሕመድ ወደ ኢትዮጵያ አምጥቶ ያሰለጠናቸው 40 ሺህ የሶማሌላንድ ወታደሮች የሶማሌ ተወላጅ የሆኑ 83 ኢትዮጵያውያንን ገ&ደሉ" የሚል ዜና ስትሰማ ሰውዬው "የነካኸው ሁሉ የረከሰ ይሁን" ተብሎ መረገሙን ትረዳለህ።

30/12/2024

የኦሮሙማው አገዛዝ የሰጠውን ኃላፊነት ተረክቦ ላለፉት 5 ዓመታት አማራዎችን ሲጨፈጭፍ የኖረው ጃል ሰኚ ነጋሲ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ቢሮ ኃላፊ በመሆን ተሹሟል።

➙ሸዋ ጠቅላይ ግዛት በመርሀቤቴ አውራጃ ሚዳ ና ሬማ ወረዳ በሲቪሊያን መኖሪያ ቤት ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፀመ!!!   ታህሳስ 21/2017ዓ.ም       ሸዋ  ዐማራ  ኢትዮጵያየሰው በላው አገ...
30/12/2024

➙ሸዋ ጠቅላይ ግዛት በመርሀቤቴ አውራጃ ሚዳ ና ሬማ ወረዳ በሲቪሊያን መኖሪያ ቤት ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፀመ!!!

ታህሳስ 21/2017ዓ.ም
ሸዋ ዐማራ ኢትዮጵያ

የሰው በላው አገዛዝ ዛሬ ታህሳስ 20 ቀን 2017ዓ.ም ከለሊቱ 11:15 ላይ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት መርሀቤቴ አውራጃ በሚዳ ሬማ ወረዳ በሬማ ከተማ በንፁሀን ወገኖቻችን መኖሪያ ቤት ላይ በአንድ ወር ውስጥ ለሁለተኛ ግዜ የድሮን ጥቃት አደረሰ።

የአማራ ህዝብ ታሪካዊ ጠላት የሆነው በውድቀቱ ዋዜማ ላይ የሚገኘው ፋሽስታዊ ስርዓት በጨፍጫፊው የአብይ አህመድ አየር ሀይል በንፁሀን ቤት ላይ በተፈፀመው የድሮን ጥቃት በቤቱ ውስጥ የነበሩ የአንድ ቤተሰብ አባላት ንፁሀን ወገኖቻችን ህይዎታቸው ሲያልፍ፤ ከፊሎቹ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል።

"ትግላችን መራር ነው፤ አላማችን ፅኑ ነው!

"የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
አምደ ጵዮን ኮር
የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል"

ታህሳስ 21/2017 ዓ.ም

30/12/2024

ሀይስኩል ሳይማር PHD የያዘን ሰው "ጠቅላይ ሚኒስትር" ያደረገች አገር እርሱ በመሠረተው አጭበርባሪና ሞላጫ ፓርቲ ተበዝብዛ ብታልቅ የሚያስገርም አይሆንም።

30/12/2024

DW፦ "ከዐቢይ ይልቅ ለማ መገርሳን ለጠቅላይነት የመረጥከው ለምን ነበር?"
ጃዋር፦ "አንደኛው ምክንያት የዐቢይ የትምህርት ደረጃ ሲጣራ ዝቅተኛ ሆኖ መገኘቱ ነው" 😂
ድንቄም PHD 😂😂

የብልጽግና ካድሬዎች "የአምስተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ የሆነውን አርበኛ አበጀ በለውን ከእነ አጃቢዎቹ በድሮን ደምስሰነዋል" እያሉ ነው።ሆኖም ግን እውነቱ ሲጣራ በድሮን የደመሰሱት አርበኛ አበጀ ...
29/12/2024

የብልጽግና ካድሬዎች "የአምስተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ የሆነውን አርበኛ አበጀ በለውን ከእነ አጃቢዎቹ በድሮን ደምስሰነዋል" እያሉ ነው።
ሆኖም ግን እውነቱ ሲጣራ በድሮን የደመሰሱት አርበኛ አበጀ በለውንና አጃቢዎቹን ሳይሆን የፈረደባቸውን የአማራ ንጹሐን መሆኑ ታውቋል።
የወገኖቻችንን ነፍስ ይማር!!

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Asaye Derbie posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Asaye Derbie:

Videos

Share