10/03/2024
ወጣቱ ይጠይቃል
Personal view & interesting ideas
ወጣቱ ይጠይቃል
ቀልድ ሊመስል ይችላል ግን እውነት ነው አርሰናል ከሚለው ውጪ
እ?
I have reached 200 followers! Thank you for your continued support. I could not have done it without each of you. 🙏🤗🎉
እንደዚህ አይነት ሙያዊ ትንተና ላይ መንግስት ምን ዓይነት ምላሽ ይሰጣል ?
ትልቅ ትኩረትና ክትትል የሚሻ ኢኮኖሚያዊ ጉዳይ
==============================
Fitch S&P Moody ብድር የመክፈል አቅምን ( Credit Rating Worthiness) የሚመዝኑ ተቋማት ናቸው። ተቋማቱ የሀገራትን፣ የትልልቅ ኮርፓሬሽኖችን፣ የግዙፍ ድርጅቶችን የብድር አከፋፈል ስርዓት ይመዝናሉ። ቦንድ ክሬዲት ሬቲንግ ይባላል። በነዚህ ተቋማት የቦንድ ክሬዲት ሬቲንግ ላይ ተመስርተው አበዳሪ ሀገራት፣ የገንዘብ ተቋማትና የተለያዮ አበዳሪ ድርጅቶች፣ ግለሰቦች ወይም ፋውንዴሽኖች ብድር ይሰጣሉ፣ ኢንቨስትመንት ላይ ይሰማራሉ፣ የብድር መክፈያ ጊዜን ያራዝማሉ፣ የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ቁመና ይለኩበታል።
መስከረም ላይ ሙዲ የተባለው ተቋም የኢትዮጵያን ብድር የመከፈል አስተማማኝነት ከCaa2 ወደ Caa3 አውርዶታል። ፊችም በዚህ ሰሞን የኢትዮጵያን ብድር የመመለስ አቅምና ተስፋ ከCCC- ወደ CC አውርዷታል ።
ከታች በተያያዘው ሰንጠረዠ ላይ እንደሚታየው CC ምዘና ማለት የብድር ክፍያን የማዘግየት ችግር ያለባቸው ሀገራት የሚገኙበት ምድብ ብቻ ሳይሆን ብድርን ለመመለስ አስተማማኝ ቁመና ላይ የማይገኙና ወደፊትም የመክፈል አቅማቸው አጠራጣሪ የሆኑ ሀገራት የሚጣሉበት በተለምዶ አጠራር (Junk) የሚባለው ምድብ ነው።
በ2023 ፊችና ሙዲ ኢትዮጵያ ብድሯን በወቅቱ መክፈል ያልቻለች ሀገር ብቻ ሳትሆን ወደፊትም ለመክፈል አስተማማኝ ቁመና ከሌላቸው ሀገራት ምድብ ውስጥ አካቷታል ማለት ነው።
ይህ ማለት በአጭና ጠንካራ ተከታታይነት ያለው ስራ ተሰርቶ መሻሻል ካልታየ በስተቀር በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ከመገተር ጀምሮ፣ የውጭ ሀገር የበረራ እንቅስቃሴዋ መገታት፣ በኮረስፓንዳት ባንኮች አማካኝነት የኤልሲ አገልግሎት መሰረዝ፣ የአዲስ ብድር መነፈግ፣ የክፍያ ጊዜን ማራዘም እድል ማጣትና አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን የማግኘት እድል መሰናከል ሊያጋጥማት ይችላል።
Mushe Semu
ለእንደዚህ ዓይነቱ
ስልጤ ሲያጎበድድና ሲያጎነብስ (ሌላዉ ትቼው) እንጂ ሲታገል አላየንም ብንለውስ
የሁለቱ ኮሎኔሎች ወግ
እራሱን በራሱ እያጠፋ የመጣው የአማራ ፖለቲካ
ተጠላልፈው የመውደቅ የአማራ ፖለቲካ
ትረፍ ያው ነፍስ አመሪካ ይገባል
ክስታንኛ የሚሰማ ካለ
ብልፅግና ኢትዮጵያ ከተቀበለ በኃላ
Her name is Birhan Woldegebreal. She used to be a lecturer at Aksum University in Journalism and Communication department but Because of the war she was not being paid her salary for the past two years so she is forced to go out on street, sell cereal and vegetables to financially support her family ....This is just sad 💔
# በጉራጌ ማህበረሰብ ውስጥ እየተጠየቁ ያሉ የዞን እንሁን እና የክልል እንሁን ጥያቄዎች ሁለቱም ትክክለኛና መሰረታዊ ጥያቄዎች ናቸው ::
ልዩነታቸው ግን :-
1- የዞን እንሁን ጥያቄ - የፍትሃዊነት : የእኩል ተጠቃሚነት እና የመልማት ጥያቄ ነው :
2- የክልልነት ጥያቄ ደግሞ የሕልውና እና እንደ አንድ ማህበረሰብ የመቀጠል ያለመቀጠል : ከታሪክ መዝገብ ከመሰረዝ ካለመሰረዝ : ባህል ታሪክ እና ማንነት ጠብቆ ከማቆየትና ከለማቆየት ጋር የሚገናኝ ነው ::
====
# ይህ ሀቅ ነው : ይህ ሀቅ ሊሻር የሚችለው አሁን ያለው ብሄር ተኮር የፌደራሊዝም ስርዓት ሲቀየር እና አሁን የምንተዳደርበት ሕገ-መንግስት እሰከተሻሻለ ብቻ ነው ::
=====
👉 ሁሉም የጉራጌ ተወላጅ ይህን ሀቅ ወደደም ጠላም ማመን አለበት ብለን እናሰባለን : መቀበል ያለመቀበል ግን የምርጫ ጉዳይ ነው ::
--
"የብልፅግና ወንጌል" የሚባል የወፈፌዎች እምነት አለ። "የእምነት እንቅስቃሴ" ሌላኛው ስሙ ነው። የዚህ እምነት ተከታዮች ነገረ ስራ ድርቅና ነው። 'ዋናው ማመን ነው፥ ባለጠጋ እንደሆንን ካመንን እንበለጥጋለን' ይላሉ። ችግር ውስጥ ተተብትበው ሳለ እውነታውን ከመጋፈጥ ይልቅ 'መልካም ንግግር የማወጅ' ቂላቂ*ልነት አለባቸው።
አንዲት የብልፅግና ወንጌል አማኝ ሴት አለች። "ባለጠጋ እና ውብ ነኝ" እያለች ታታክተኛለች። ካለችበት ድን*ዛዜ ወጥታ እውነታውን መጋፈጥ አትወድም።
መዋሸት አያስፈልግም፥ ልጅቱ መልከ ጥፉ እና ደሃ ናት። ነገር ግን "ቆንጆና ባለጠጋ ነኝ" ትላለች።
የዚህ እምነት ተከታዮች ሃገር ጦርነት ውስጥ ሆና በድህነት እየማቀቀች እያዩ እውነታውን በመካድ "ሰላም ነን፥ ደግሞም እየበለጠግን ነው" ይላሉ። ይኸን እንደ ቀናነትና አማኝነት ይቆጥሩታል።
ለአዋቂ የማይመጥን የልጅ ቀልድ ሊመስላችሁ ቢችልም "የብልፅግና ወንጌል" ትልልቅ ሰዎች የሚከተሉት እምነት ነው።
ምን አይነት ነገር እንደሆነ ግራ ይገባል።
ተስፋ አብ
እና አሁንስ ገባህ?
በመጨረሻም መደበቅ የሌለበት መራር እውነት! ይመዝገብልኝ!
___________
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ማወቅ ያለበት ሃቅ ቢኖር የዶ/ር አብይ መንግስት ጥቂት የጉራጌ ካድሬ ይዞ ጉራጌ በክላስተር መካለል እምቢ ካለ በኦሮሚያ ልዩ ዞን ይካለል ያለበት ፕሮጀክት መክሸፉ ነው። ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ጥላቻ የለንም ተጋብተናል ተዋልደናል አብረን በፍቅር እየኖርን ነው ግን አንድ ጉራጌ ይዘን እራሳችን በራሳችን እናስተዳድራለን እንጂ ልዩ ዞን አንቀበልም ስላልን ነው የፌደራሉ መንግስት በዶክተር አብይ ትዕዛዝ የሚገድለንና የሚያስረን። ያልታሰረ ጉራጌ የለም። እኔንም ያላሰሩኝ እኔ ላይ የተሰጣቸው ኦፕሬሽን ግድያ እንጂ እስራት ስላልሆነ ነው። እኔን የሚያስገድሉ የፌደራሉ መንግስትና የፈራሹ ክልል ባለስልጣን ላጫ ጋሩማ፡ እርስቱ ይርዳው፡ ያዕቆብ ግርማ እና ሌሎችም ከገዢም ከተቃዋሚም ያሉ በጥምረት አሲረው መቼም በሰላም አይኖሩም! እኔ እናንተ አሸባሪ ብትሉኝ ለመረጠኝ ህዝብ የነፃነት ታጋይ ነኝ። ዘላለሜ ለስልጣንና ለሆዴ ስል ስባዝን አልኖርኩም። በዚህ ምድር በስሜ ያለኝ ሃብት ሁለት ልጆች ናቸው እንጂ ሳሽቃብጥና ህሊናዬ ስቸረችር አልኖርኩም ምድረ ችጋራም በቁማቹ የሞታቹ የበሰበሳቹ ደንቆሮ ካድሬ! አሁንም እስከ ህይወቴ ህቅታ ትንፋሼ ነጥፎ እስክረታ ለህዝቤ እታገላለሁ! ለእኔ እስራትም ይሁን ሞት ጌጤ ክብሬ ነው! ትግል ይቀጥላል!
ኤሰሂአርብ ታረቀኝ ደግፌ ፍታኒ!
ጊዜው ከፍቶላቸዋልና
ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ እንዲል መጽሀፍ ወላጆች የጊዜውን ሁኔታ ተረድታችሁ ልጆቻችሁን ራሳችሁ አስተምሩ፡፡ በትምህርት ቤቶች ላይ ተስፋ ከማድረግ ይልቅ ራሳችሁ በቤታችሁ አስተምሩ፡፡ እምነታችሁን ታሪካችሁን አስተሳሰባችሁን ሊመጣ ያለውን ህይወታቸውን ሳይቀር በግልጽ አስተምሯቸው፡፡ አትፍሩ ራሳችሁ ሁሉንም ነገር እየሆነ ያለውንም የሚሆነውንም ንገሯቸው! መጪውን ጊዜ በዚህ መንገድ ካልሸፈናችኋቸው በስተቀር አስፈሪ ነው እና ልጆቻችሁ በሚበሉትና በሚለብሱት ላይ ብቻ ስትጨነቁ ስለ ዚህ ጉዳይ ችላ እንዳትሏቸው!
ምስራቅ ምዕራብ ሳትል አሁንስ ገባህ
በመጨረሻም መደበቅ የሌለበት መራር እውነት! ይመዝገብልኝ!
___________
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ማወቅ ያለበት ሃቅ ቢኖር የዶ/ር አብይ መንግስት ጥቂት የጉራጌ ካድሬ ይዞ ጉራጌ በክላስተር መካለል እምቢ ካለ በኦሮሚያ ልዩ ዞን ይካለል ያለበት ፕሮጀክት መክሸፉ ነው። ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ጥላቻ የለንም ተጋብተናል ተዋልደናል አብረን በፍቅር እየኖርን ነው ግን አንድ ጉራጌ ይዘን እራሳችን በራሳችን እናስተዳድራለን እንጂ ልዩ ዞን አንቀበልም ስላልን ነው የፌደራሉ መንግስት በዶክተር አብይ ትዕዛዝ የሚገድለንና የሚያስረን። ያልታሰረ ጉራጌ የለም። እኔንም ያላሰሩኝ እኔ ላይ የተሰጣቸው ኦፕሬሽን ግድያ እንጂ እስራት ስላልሆነ ነው። እኔን የሚያስገድሉ የፌደራሉ መንግስትና የፈራሹ ክልል ባለስልጣን ላጫ ጋሩማ፡ እርስቱ ይርዳው፡ ያዕቆብ ግርማ እና ሌሎችም ከገዢም ከተቃዋሚም ያሉ በጥምረት አሲረው መቼም በሰላም አይኖሩም! እኔ እናንተ አሸባሪ ብትሉኝ ለመረጠኝ ህዝብ የነፃነት ታጋይ ነኝ። ዘላለሜ ለስልጣንና ለሆዴ ስል ስባዝን አልኖርኩም። በዚህ ምድር በስሜ ያለኝ ሃብት ሁለት ልጆች ናቸው እንጂ ሳሽቃብጥና ህሊናዬ ስቸረችር አልኖርኩም ምድረ ችጋራም በቁማቹ የሞታቹ የበሰበሳቹ ደንቆሮ ካድሬ! አሁንም እስከ ህይወቴ ህቅታ ትንፋሼ ነጥፎ እስክረታ ለህዝቤ እታገላለሁ! ለእኔ እስራትም ይሁን ሞት ጌጤ ክብሬ ነው! ትግል ይቀጥላል!
ታረቀኝ ደግፌ ፍታኒ! የደቡብ ክልል የምክር ቤት እና የኢዜማ አባል
"22 For a servant when he reigneth; and a fool when he is filled with meat;"
(Proverbs 30:22)
በፀጥታ አካላት ያልሆነ አመለካከት እንድኒዝ እተደረገ ነው
ኢስመላብ አሊወልድ አልወቅዱስ አላህ ዋሂድ
! !
አያት ቅድመ አያቶቻችን ልክ እንደኛ ትውልድ የሀሳብ ልዩነት ነበራቸው። ቢሆንም ግን ልዩነታቸውን ወደ ጎን ትተው በሀገር ጉዳይ አንድ ሆነው ወራሪዎችን አሸነፉ። ሀገራቸውን በደማቸው አስከብረው የሚያኮራ ታሪክ ሰርተው አለፉ። እንኳን ለ127 ኛው የአድዋ ድል በአል አደረሰን።
#እኛስ? ለልጆቻችንና የልጅ ልጆቻችን የኛን ታሪክ ስንነግራቸው፡ እገሌ ብሄር ከእገሌ ብሄር ተዋግተው ይሄን ያህል ሰው ሞተ፣ ይሄን ያህል ውድመትና ኪሳራ አጋጠመ። እገሌ ጎሳ ከእገሌ ጎሳ ተጣልተው እገሌ አሸነፈ ወዘተ የሚል አሳፋሪ የእርስበርስ ጦርነት ታሪክ ልንነገራቸው ነው!?
እርስበርስ ከመከባበርና ከመተባበር ይልቅ እኛ ግን አባቶቻችን በሰሩት ታሪክ እንጣላለን። እስቲ ራሳችንን እንጠይቅ! !? !? !? በዚ ከቀጠልን፡ እኔ/አንተ/አንቺ ለልጅ ልጆቻችን ምን አይነት ሀገርና ታሪክ ልናስረክባቸው ነው!?
የኛን ትውልድ የሚያስጠራ ታሪክ ከመስራት ይልቅ በዘርና በሀይማኖት ተከፋፍለን መባላታችን በጣም ያሳዝናል። ጥላቻና ዘረኝነት ምን ያህል ዋጋ እንዳስከፈለን እንገንዘብ! ከስህተታችን እንማር! የራሳችን ታሪክ ይኑረን!
በጣም የሚገርመው ደሞ፡ በአድዋ ድል ራሱ እንጣላለን። የሚገርመው ነገር፡ ! እኛ ግን በድልም እንጣላለን።
እኔ ግን፡ ለመጭው ትውልድ የምናወርሰው ነገር የሚያኮራ፣ የሚያስመሰግን፣ የማያስቆጭና የእነሱንም ሰላም የማይነሳ ቢሆን መልካም ነው እላለሁ። ስለ ወደፊት እናስብ!
Think forward! Take the Action Now!
ኮሜርስ ለአዋሽ ባንክ‼
የ80 ዓመቱን ባለታሪክ ተቋም አዋሽ ባንክ በባለስልጣናት ደጀንነት አፈርሶ ህንፃ ሊሰራበት መሆኑ ተሰምቷል።
አዲስ አበባ ከተማ ዋቢ ሸበሌ አከባቢ የሚኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ንግድ ስራ ትምህርት ቤት (ኮሜርስ) የተሰኘው የትምህርት ተቋም ፈርሶ ነው አዋሽ ባንክ ህንጻ ሊገነባበት መሆኑ የተሰማው።
ባንኩ ከዚህ ይህንኑ ታሪካዊ ተቋም አፍርሶ ህንጻ ለመገንባት ያደረገው ጥረት፣ የአገር ቅርስ ተቆርቋሪዎች ባደረጉት ከፍተኛ ጥረት ከመፍረስ የተረፈ መሆኑን ያስታወሰው የአዲስ ማለዳ ዘገባ አሁንም ላይ በድጋሚ ህጋዊ መንገድን ባልተከተለ ሁኔታ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያበረከተውን አንጋፋ ተቋም ለማፍረስ ጫፍ መደረሱ ተሰምቷል፡፡
ጉዳዩ እንዳይሰማ ወይም ህዝብ ጆሮ እንዳይደረስ ለተቋሙ ሃላፊዎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ታውቋል። ጉዳዩ የባለሥልጣናት ፖለቲካዊ ውሳኔ እንደሆነ ተሰምቷል።
ሁለት ነገሮች
1- ለአማራ ተጋድሎ -Amhara resistance (ከ Oromo Protest ጋር እንዳይምታታ በወቅቱ በአማራ አክቲቪስቶች የተሰጠ ስያሜ ነበር) እንደ መስፈንጠሪያ ነጥብ ተደርጎ የሚቆጠረው እና ህዝብን በስፋት ሞቢላይዝ ለማድረግ ያገለገለው ሀምሌ 5/2008 በጎንደር የተፈጠረው ሁኔታ ነበር።
ይኸውም የፌደራል መንግስቱ ኮ/ል ደመቀ ዘውዱን በቁጥጥር ስር ለማዋል ያደረገው ሙከራ በኋላም በአማራ ክልላዊ መንግስት ቁጥጥር ስር ከገባ በኋላ ብአዴን ለፌደራሉ መንግስት አሳልፌ አልሰጥም ማለቱ ነበር።
ይህ ሁኔታ በአንድ በኩል የህዝብን የትግል መንፈስ ያነቃቃ እና በሌላ በኩል ደግሞ ብአዴንን የህዝብ ወገንተኛ አስመስሎ ያቀረበ ክስተት ነበር።
እነዚህን ሶስት ቀናት ከእስክንድር ነጋ አያያዝ- እንዲሁም አፈታት እና በመካከል ከነበሩት የሚዲያ ዘመቻዎች እና ለአማራ ክልላዊ መንግስት ከተላለፉ "አሳልፋችሁ እንዳትሰጡ" የሚሉ ይፋዊ ጥሪዎች አንፃር
ተራ ግጥምጥሞሽ ወይስ የሀምሌ 5 ቱን አይነት ሁኔታ ለመድገም ታስቦ በዲዛይን የተከወነ ድርጊት?
ታስቦበት እና ተጠንቶ የተከወነ ድርጊት ከሆነ የአማራ ብልፅግና የት ድረስ ለመሄድ እንደተነሳ እንዲሁም ከኦሮሞ ብልፅግና ጋር ያሉበትን ሁኔታ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው።
..
2- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኦሮሞ ብልፅግና ከኦሮሞ አክቲቪስቶች እያገኘ ያለው ድንገታዊ ድጋፍ ምንጩ ምንድነው?
ሀ- በተቃዋሚ ጎራ በነበሩ የኦሮሞ አክቲቪስቶች እና በኦሮሞ ብልፅግና መካከል የነበረው የፀብ መስመር ቀጭን ስለነበር እና የኦሮሞ ብልፅግና በመልካም ስራዎች ስህተቱን ማረም ስለቻለ?
ለ- የኦሮሞን የተቃውሞ ፖለቲካ በሚመሩ ፖለቲከኞች እና የፖለቲካ ሀይሎች ላይ ተስፋ ከመቁረጥ እና የአማራ የፖለቲካ ሀይሎች ላይ የበላይነት መውሰድ የሚቻለው የ State power በያዘው አካል ላይ በመደገፍ ብቻ ነው ከሚል ስሌት? Espede
ራሳቸውን 'ፌደራሊስት' ብለው የሚጠሩ ሰዎች 'ፌክ ኢትዮጵያዊ' የሚሉት አጓጉል ነገር አላቸው። ሐቅ ሐቁን ከተናገርን አማራዎችን ነው ፌክ ኢትዮጵያዊ የሚሉት።
ሌላውን ፌክ ሲሉ በሌላ ቃል 'እኛ እንደዛ አይደለንም' ማለታቸው ነው። አሳዛኙ ነገር ግን ዋሾ ናቸው።
'ሕብረብሔራዊ ነን፥ ብዝሃነትን እንቀበላለን' ይላሉ በአንደበታቸው። በድርጊታቸው ግን ጨቋኝ ናቸው። ከነሱ በተቃራኒው ያለን ሃሳብ ይፀየፋሉ። ከነሱ ነገድ የሆነ ሰው እንኳ ቢቃወማቸው 'እሱ የኛ ዘር አይደለም' ለማለት አያፍሩም። ሃሳባቸውን መቃወም ከነገዳቸው አባልነት ያስባርራል።
'ሕብረብሔራዊ ነን' ቢሉም እጅግ ገ ፊ ናቸው። ሌሎችን ይገፈትራሉ። 'ሁሉም ከኔ አንፃር ይታይ' ባይ ናቸው። ብዝሃነትን የሚያወቁ ሃቀኛ ኢትዮጵያዊ ለመምሰል ቢሞክሩም ፌክ ናቸው። ፌክ ኢትዮጵያዊ !
Tesfaab
አቤት ስንት አይነት የተመታ ሰው አለ?
ቸርችል
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when Million viwes posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to Million viwes: