16/09/2023
ምንጃር…!
"…የፈጣሪ ያለህ…!
"…ጦርነቱ የተካሄደው ሳመ ሰንበት ጋር ነው። የገባው የአብይ ብራኑ ጁላ ጦር በግምት 12 ሺ ይሆናል ነው የሚሉት። ሳማ ሰንበትን ሊያነግሥ እንጂ እንዲህ ፊሊት እንደተነፋበት ቢንቢ እንደጉድ ይረፈረፋል ብሎስ ማን ገመተ…? አሁን ጥያቄው ይሄን ሁሉ አስከሬን ማን ቀብሮ ሊጨርሰው ነው…?
"…የጎጃም ደጋ ዳሞት ነገርማ ፍዝዝ ብሎ ከማየት በቀር ምንም ተብሎ ሊጻፍ አይችልም። የፈጣሪ ያለህ። ይሄ የእግዚአብሔር ቁጣ እና ክንድ የተገለጠበት፣ ፍትሕ፣ ርትዕ የተገለጠበት፣ እግዚአብሔርም የንፁሐን ልጆቹን ደም የተበቀለበት ዕለት ነው ዛሬ። የቅዱሳን አባቶቻችን ጥበብ በተግባር የተገለጠበት፣ አንዱ ሺውን በሽመል የነዳበት ዕለት ነው። ጎጃምና ሸዋ ይኸው ወንበዴውን አሸው አሸዋ ለአሸዋ።
"…ሌላ ተጨማሪ የእኔ ጥያቄ… ሟቾቹ በሙሉ የኦሮሞ፣ የደቡብ እና የወላይታ፣ አንዳንድ የዐማራና የትግሬ ወታደሮች ናቸው። የወታደሮቹ ሃይማኖታቸው ክርስቲያኖች ናቸው አሉ። አቢይ አሕመድ አሊ፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን እስላሞች ናቸው። ሰዎቹ ወደ ዐማራ ክልል በብዛት ተዋጊ ወታደሩን ክርስቲያን አድርገው የሚያስጨፈጭፉት ምን አቅደው፣ ምን አስበው ነው?ይህቺን ነገር አስቡባት። ተመካከሩባት…?
"…ዘመቻ ሱናሚ በቅርብ ቀን ይጠብቁ ብሏል ፋኖ…!